Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2018
    M T W T F S S
     123456
    78910111213
    14151617181920
    21222324252627
    28293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

ልብ ብለናል? | በእንግሊዙ ልዑላውያን ሠርግ ላይ “አቡነ ዘበሰማያት” ያደረሱት የግብጽ ኦርቶዶክስ ሊቀ ጳጳስ ነበሩ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 20, 2018

የ “የዓመቱ ሠርግ” ነው በተባለለትና የእንግሊዙ ልዑል ሃሪ ከ አሜሪካዊቷ ከሜጋን ሜርክል ጋር በ ዊንዘር ቅ/ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ውስጥ ባደርጉት የጋብቻ ስነሥርዓት ላይ የአቡነ ዘመሰማያት ጸሎት እንዲያደርሱ የተጋበዙት በግብጽ ኮፕቲክ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የለንደን ሊቀ ጳጳስ የሆኑት አቡነ አንጌሎስ ነበሩ። ሙሽራዎቹን ጨምሮ ሁሉም ባንድ ላይ ፀሎት ያደረሱበት ብቸኛ ሥነስርዓት ነበር።

እኔ የምጠየቀው፦

1. እንግሊዛውያኑ ሠርገኞች የተጋቡት በ አንግሊካን ቤተክርስቲያን ሥርዓት መሠረት ነው።

2. ሙሽራዋ ከዚህ በፊት አግብታ የፈታች ናት።

ታዲያ እንዴት ነው አንድ የኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን አገልጋይ” በዚህ መላው ዓለም ሁሉ በተከታተለው የሠርግ ሥነስርዓት ላይ፡ ጸሎት ለማድረስ የበቃው ወይም የተፈቀደለት? ኤፒስኮፓሎቹስ አንግሊካውያን ናቸው፤ ግን ካቶሊክን ጨምሮ ሌሎች ዓብያተክርስቲያናት ሳይጋበዙ፤ እንዴት የግብጽ ኦርቶዶክስ ወንድሞቻችን ተጋበዙ?

በጣም የሚገርም ነገር ነው!

______

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: