በጥቁር ሕዝቦች ላይ ያነጣጠረው ‘ኢቦላ’ እንደገና አገርሽቷል | ዶ/ር ቴዎድሮስን ያለምክኒያት መርጠዋቸዋልን?
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 18, 2018
ይህ መታየት ያለበት ቪዲዮ የሚያሳየን አረመኔዎቹ የምዕራቡ ዓለም “ሊቃውንት” እና ባለ ሃብቶች፡ አፍሪቃውያኑን እርስ በርስ በጦርነት ከማባላት አልፈው የአፍሪቃን ሕዝብ ቁጥር ለመቀነስ ኢቦላን፣ ኤች አይ ቪንና የመሳሰሉትን ቫይረሶች ላብራቶሪ ውስጥ ቀምመው እንዳሰራጯቸው ነው።
በዚህ ሳምንት ላይ ኢትዮጵያ ከፍተኛ የኢቦላ ቫይረስ ማስጠንቀቂያ ሰጥታለች።
በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የኢቦላ ቫይረስ እንደገና አገርሸቷል። ነገር ግን በሽታው መቼ እና እንዴት በድጋሚ ሊከሰት እንደቻለ የሚታወቅ ነገር የለም፤ ሁሉም ነገር “ድብቅ” ነው።
የተጋረጠውን አደጋ እንዴት መከላከል ይቻል ይሆን?
በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ሰሜን ምዕራብ አካባቢ የምትገኘው ቢኮሮ ከተማ የታየው የቫይረሱ ማገርሸት ከዚህ ቀድሞ የተከሰተውንና በምዕራብ አፍሪካ አስራ አንድ ሺህ ሰዎች ህይወት መቀጠፍን እንዲሁም ሃያ ስምንት ሺህ ሰዎች በቫይረሱ የተያዙበትን አስደንጋጭና አስፈሪ ጊዜ ያስታውሰናል።
ትናንትና ሚሊየን ሰው በሚኖርባት የኮንጎ ከተማ ቫይረሱ መዛመቱ ተወስቷል።
ልክ በዚህ ሰሞን ከዓመት በፊት ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖምን የአለም ጤና ድርጅት ሃላፊ አርገው መሾማቸው በአፍሪቃውያን ላይ ያዘጋጁት ተንኮል ስላለ ነው። ለምሳሌ፡ የ ዶ/ር ዴዎድሮስን መመረጥ ቶሎ ብለው ካወደሱት ቡድኖች መካከል ለህጋዊ ፅንስ የማስወረድ መብት ጠበቃ የቆሙ ድርጅቶች ይገኙበታል።
ይህን መረጃ እንመልከት፦
በሌላ በኩል፡ አውሮፕላኖች እንደ ኢቦላ የመሳሰሉ ቫይረሶችን በፈጠነ መልክ ለማሰራጨት አስተዋጽኦ ያበረክታሉ የሚለውን መረጃ ሳነብ፡ የታየኝ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ነው። ሁሌ የምጠይቀው፡ ከጥንት ጀምሮ፣ በማንኛውም የኢትዮጵያ መንግስታዊ መስተዳደር የኢትዮጵያ አየር መንገድ ያለምንም ተንኮልና መሰናክል እንዲያድግና እንዲስፋፋ መደረጉ ከምን የመጣ ይሆን? የሚለው ጥያቄ ነው።
ይህን መረጃ እንመልከት፦
Leave a Reply