መካከለኛው አፍሪቃ ሪፓብሊክ | ሲጸልዩ የነበሩ ፳፮ ክርስቲያኖች ቤተክርስቲያናቸው ውስጥ በሙስሊሞች ተገደሉ
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 4, 2018
ባለፈው ማክሰኞ፡ ሚያዝያ ፳፫፡ ፪ሺ፲ ዓ.ም (ቅዱስ ጊዮርጊስ) ነበር በመካከለኛው አፍሪቃ ሪፓብሊክ ዋና ከተማ፡ በባንጂ በሚገኝና በሙስሊሞች በተከበበው በአንድ ቤተክርስቲያን ላይ ይህ ዲያብሎሳዊ የግድያ ጥቃት የተፈጸመው። ምዕመናኑ የጠዋት ጸሎት ሥነስርዓት ላይ እያሉ። በቪዲዮው ሁለተኛ ክፍል ላይ የተኩስ ድምጽ ይሰማል፣ ሰዎች ህይወታቸውን ለማዳን ሲሯሯጡ ይታያሉ።
ነፍሳቸውን ይማርላቸው!
______
Like this:
Like Loading...
Related
This entry was posted on May 4, 2018 at 20:56 and is filed under Ethiopia, Faith.
Tagged: መካከለኛው አፍሪቃ ሪፓብሊክ, ሙስሊሞች, ባንጂ, ቤተክርስቲያን, ክርስቲያኖች, ግድያ, ጥላቻ, Bangui, Central African Republic, Christian Persecution, Church Massacre, Islamic Terror, Notre-Dame de Fatima. You can follow any responses to this entry through the RSS 2.0 feed.
You can leave a response, or trackback from your own site.
Leave a Reply