Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2018
    M T W T F S S
     123456
    78910111213
    14151617181920
    21222324252627
    28293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for May 2nd, 2018

እግዚኦ! ፓኪስታን እስላማዊ ሪፐብሊክ | የቆሻሻ ማጠራቀሚያ ቦታዎች ላይ 355 የሞቱ ሴት ሕፃናት ተጥለው ተገኙ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 2, 2018

ልጃገረዶች ለቤተሰቡ የገቢ ምንጭ የሚያበረክቱት አስተዋጽኦ ስለሌለ መገደል ይኖርባቸዋል

እንደ “ኤድሂ ፋውንዴሽን ከሆነ2017 .ም ብቻ በፓኪስታን የቆሻሻ ማጠራቀሚያ ቦታዎች ላይ 355 የሞቱ ሕፃናት ሬሳዎች ተግኝተዋል። አዲስ የተወለዱ ሕጻናት በቆሻሻ ማጠራቀሚያ ውስጥ ከተማዋ.

300 በላይ አዲስ የተወለዱ ሕፃና በየካቲት2017 . እና ሚያዝያ 2018 .መካከል በካራቺ ከተማ ቆሻሻ ማጠራቀሚያ ቤቶች ውስጥ ተጥለው ተገኝተዋል።

በዓለም አቀፍ የዜና ምንጮች መረጃ መሠረት በካራቺ  አንዳንዶቹ ሕፃናት በአሰቃቂ ሁኔታ የተገደሉ ናቸው

ከእነዚህ ጨቅላ ህፃናት ውስጥ 99 በመቶ የሚሆኑት ሴቶች ናቸው

አንዳንዶቹ ህፃናት በካራቺ በሚገኝ አንድ መስጊድ በር ላይ ተጥልው ከተገኙ በኋላ፡ ኢማሞች በድንጋይ ወቅጠው እንደገደሏቸው፡ ኢማሞቹ እራሳቸው መስክረዋል። ለዚህም የሰጡት ምክኒያት እነዚህ ህገወጥ የሆ ህፃናት በመሆናቸው በድንጋይ ተቀጥቅጠው መገደል ነበረባቸውና ነው።” “በእነዚህ ገዳይ ኢማሞች ላይ የፓኪስታን መንግስት እርምጃ ለመውሰድ ፈቃደኛ አይደለም” በማለት የፋውንዴሽኑ መሪ ብሶታቸውን ገልጠዋል።

እንደ ጉትማከር ተቋም በፓኪስታን 4.2 ሚልዮን የሚሆኑ ሴቶች ልተጠበ እርግዝና ይጠመዳሉ። ውርጃ በጣም ውሱን የሆነ ሕጋዊነት ስላለው፡ ለወላጆች ልጃገረዶችን ከመውለድ ይልቅ ወንዶችን መውለዱን ይመርጣሉ፤ ስለዚህ በድንገትና “ህገ ወጥ” በሆነ መንገድ ከተወለዱ ልጃገረዶች ለቤተሰቡ የገቢ ምንጭ የማያበረክቱት አስተዋጽኦ ስለሌለ መገደል ይኖርባቸዋል”

ምንጭ DailyMail

______

Posted in Curiosity, Ethiopia, Life | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የእስራኤል ፕሬዚዳንት በአዲስ አበባ | “የንግሥተ ሳባን ጉብኝት መለሰኩ፤ በንጉሥ ሰሎሞን ፈንታ መጣሁ”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 2, 2018

የእስራኤል ፕሬዝዳንት ሮይቨን ሪቭሊን በዓመቱ የቅዱስ ጊዮርጊስ ዕለት፡ ማክሰኞ፡ ሚያዝያ ፳፫፥ ፪ሺ፲ ዓ.. አዲስ አበባ እንደገቡ ነበር ይህን የተናገሩት።

የተጓዙትም የ”ሳባ ማይልስ’ (Sheba Miles) በሚበረው፡ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ነው።

አንድ የእስራኤል አገር መሪ ኢትዮጵያን ሲጎበኝ ለመጀመሪያ ጊዜ መሆኑ ነው። እንግዲህ ንግሥት ሳባ ንጉሥ ሰሎሞንን ከጎበኘች ከ ሦስት ሺህ ዓመታት በኋላ ማለት ነው።

በጣም የሚገርም ነገር አይደለምን? ግን፡ ፀረክርስቶሱ እንዴት አጥብቆ እንዳሰረን ነው ከዚህ የምንረዳው።

ይህ ጉብኝት በሊቀ ስማዕት ቅዱስ ጊዮርጊስ ዕለት መካሄዱ ትልቅ ምልክት ነው! እልል! እንበል፤ ብዙ አስደናቂ የሆኑ ነገሮችን በቅርቡ እናያለንና።

President Reuven Rivlin on Tuesday began the first visit of an Israeli head of state to Ethiopia, telling a welcoming party at the airport that he was “returning the visit of the Queen Sheba, and coming on behalf of King Solomon.”

ምንጭ

______

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: