Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • April 2018
    M T W T F S S
     1
    2345678
    9101112131415
    16171819202122
    23242526272829
    30  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for April 30th, 2018

ኑ! ወደ ቅ/ ጊዮርጊስ እንሒድና እንዘምር፤ “…ማሕተቤን አልበጥስም፡ ምያለሁ በድንግል ማርያም…“

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 30, 2018

ከኢትዮጵያ ጠባቂ እረኞች አንዱ ቅዱስ ጊዮርጊስ ነው፤ እንግሊዞችም፡ ንስሐ ሳይገቡ፡ ሊሻሙን ይሻሉ፤ ምነው ቢነቁና ያቺን ብሩኽ የማርያም መቀነት ቢመረምሩ!

እንኳን አደረሰን!!!

እሙሀይ ብርሐን ዲማ ቅዱስ ጊዮርጊስ ገዳም

የእናታችን በረከት በጣም አስገራሚ እና አስደናቂ ነው፦

በዲማ ቅዱስ ጊዮርጊስ ገዳም ፡ በቤተክርስቲያን ቅፅር ግቢ ውስጥ የሚኖሩት፡ እሙሀይ ብርሐን እናታችን የተሰጣቸው ፀጋ በጣም ለሰሚው ጆሮ በጣም ሊከብድ ይቻላል እናታችን በቤተክርስቲያን ቅፅር ጊቢ መኖር ከጀመሩ ከ (30) መናት በላይ ሆኗቸዋል።

በእነዚህ ዘመናት ባዶ ሜዳ ላይ ተቀምጠው፡ ዝናብ ሲዘንብ እሳቸው የተቀመጡበት ቦታ ደረቅ ሆኖ እሳቸውንም ሆነ የተቀመጡባትን አካባቢ ዝናብ አያገኘውም።

እሙሀይ በዚህ ሲኖሩ፡ የሚመገቡት ቱልት የተባለውን ቅጠል ሲሆን፡ እናታችን ብዙ ተማዕራትን በተለያየ ግዜ ሲያደርጉ በአካባበው ምዕመናን ታይተዋል።

ከዚህ አልፎ በዋልድባ ገዳም የሚኖሩ አባቶች ከሰማይ በማርያም መቀነት አምሳል ከሰማይ ብርሐን ሲወርድላቸው አይተው መጥተው እሙሀይን በረከት በረከትዎ ይድረስብን እናታችን ብለው እጅ ነስተዋል።

እሰኪ ሁላችንም የእሙሀይ ብርሐን በረከት በየአለንበት ይድረሰን እሙሀይንም በቦታው ተገኝተን የበረከቷ ተካፍይ ያድርገን

______

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , | Leave a Comment »

በእጆቹ የሚሄደውን ኢትዮጵያዊ እንተዋወቀው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 30, 2018

ተዓምር ነው!

ስሙ ዲራር አቦይ ይባላል፤ ከልጅነቱ ጀምሮ በእጆቹ ይሄዳል። በሰሜናዊ ኢትዮጵያ፡ በትግራይ የሚኖረው የ 32 ዓመቱ በእጁ መስራት ይወዳል፡ ነገር ግን ሁሉም የእርሱ ስራ አድናቂ ነው ማለት አይቻልም። ይለናል፡ ቢቢሲ።

ቀነኒሳ አንበሳመስሎኝ ነበርበለንደን ማራቶን በእጁ ሮጦ ይሆን….

ምንጭ: BBC

______

 

Posted in Curiosity, Ethiopia | Tagged: , , , , | Leave a Comment »

የጀርመኗ ባቫርያ ግዛት በሁሉም መንግስታዊ ሕንፃዎች ውስጥ መስቀሎች እንዲተከሉ ትዕዛዝ አስተላለፈች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 30, 2018

ባለፈው ሣምንት ላይ ይህ ያልተጠበቀ ትዕዛዝ የተላለፈው፡ ሙኒክ ዋና ከተማዋ በሆነችባትና በጀርመን ኃይለኛዋ፡ ብሎም ወግ አጥባቂ በሆነቸው የባቫሪያ ጠቅላይ ግዛት ነው። መንፈሳዊ ውጊያ በሚካሄድበት አስደናቂ ዘመን ላይ እንገኛለን። መስቀላችንን እንዳንነጠቅ ክቡር መስቀሉን ሁሌ ባንገታችን ማጥለቅ ይኖርብናል።

የባቫሪያ ግዛት ጠቅላይ ሚንስትር ማርቆስ ሰውደር፦

መስቀል የእኛ የባቫርያውያን ማንነት እና የሕይወት ጎዳና ዋናው ተምሳሌት ነው፤ እንደ በጎ አድራጎት፣ ሰብዓዊ ክብር እና ትዕግስተኛነት/ቻይነት ለመሳሰሉት እንደ መሰረታዊ እሴቶች ይቆማል።


Germany’s Bavaria Orders Christian Crosses in All State Buildings


The German state of Bavaria has ordered Christian crosses to be placed at the entrances to its public buildings.

Premier Markus Söder said Crosses should not be seen as religious symbols but as a “clear avowal of our Bavarian identity and Christian values“.

But opponents said the ruling Christian Social Union (CSU) was trying to score points ahead of October’s election amid fears of a rise of the far right.

Crosses are compulsory in public school classrooms and courtrooms.

The decree, which comes into effect on 1 June, will not affect municipal and federal government buildings in the predominantly Roman Catholic southern state.

The cross is a fundamental symbol of our Bavarian identity and way of life,” Mr Söder said in a statement (in German). “It stands for elemental values ​​such as charity, human dignity and tolerance.

He denied the measure violated constitutional rules about religious neutrality and, on Twitter, said he had placed a cross in the lobby of the state chancellery in Munich.

Source

______

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: