ከአራት ቀናት በፊት የእንግሊዝ ሰማይ ላይ አንድ የብዙዎችን ቀልብ የገፈፈ ይህ ተዓምር ታይቶ ነበር።
መለኮታዊ ምልክት? መለኮታዊ ጣልቃ ገብነት?
ከጥቂት ዓመታት በፊት፡ በሮም ከተማ ተተክሎ የነበረው የአክሱም ኃውልትም በመብረቅ ሲመታ ነበር ጣሊያን ሳትወድ ለኢትዮጵያ እንድትመልስ የተገደደችው።
አሁንም፡ ይህ ለእንግሊዝና አባሪዎቿ የተሰጠ ማስጠንቀቂያ ነው፤ “ የሠረቅሺውን ንብረቷን ሁሉ መልሺ፣ ኢትዮጵያን መተናኮሉን አቁሚ፣ በቃሽ!” እየተባለች ነው።