Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • April 2018
    M T W T F S S
     1
    2345678
    9101112131415
    16171819202122
    23242526272829
    30  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

ክርስቲያኗ እህታችን እስልምናን አልቀበለም በማለቷ ሊያገባት የተመኛት ሙስሊም በእሳት አጋይቶ ገደላት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 24, 2018

ለክርስቲያን እህታችን ነፍሷን ይማርላት!

እንደዛሬው ሳይሆን፤ ገና በ52 .ም ላይ ሐዋርያው ቅዱስ ቶማስ ወደ ሕንድ ሲጓዝ አሁን “ኢስላማባድ” በምትባለዋ ከተማ በኩል ነበር ያለፈው።

ኢትዮጵያ አገራችን ከነዚህ የቃኤል ፍየል አገሮች ጋር የጠበቀ ግኑኝነት ማድረጓ በጣም ያሳዝነኛል። ስኳሩና ዱቄቱ ሁሉ ከፓኪስትን ነው የሚገባውለመሆኑ እነማን ናቸው ይህን ዓይነቱን ግኑኝነት የሚሹት? ሠርጎገብ እስማኤላውያን? አዎ! ይህ የሚያጠራጥር አይደለም።


፫ኛ ዓመታቸው ነው – በሙስሊሞች እጅ በሰማዕትነት የተገድሉትን ወንድሞቻችንን አንረሳም

አንድ ኢትዮጵያዊ የቅርብ ጓደኛችን ከእስልምና ጨለማ ወጥቶ የተዋሕዶ ብርሃነ ክርስቶስን ከተቀበለ በኋላ ነቀምቴ የሚኖሩትን እናቱንም እንዲሁ ወደ ክርስቶስ አመጣቸው። ከዚያ እስላም ቤተሰቦቹ፡ አባቱን ጨምሮ፡ እናቱን እያሳደዱ ሊገሏቸው ሞከሩ፤ አልተሳካላቸውም፡ እናትየዋ አምልጠው ጠፉ። ይህ ግሩም የሆነ ጓደኛችን፡ የስጋ ነገር ሆኖ፡ በየአገሩ ካሉት የስጋ ዘመዶቹ ጋር በማህበራዊ ድህረ ገጾች ይገናኝ እንደነበር ነገረኝ። ከሦስት ዓመታት በፊት፡ ልክ በዚህ ሰሞን፡ የተዋሕዶ ሰማዕታት በሊቢያ ሲሰው በፌስቡክ ለእነዚህ ሙስሊም ዘመዶቹ ዜናውን አካፈላቸው። ከዚያም ሁሉም የሚከተለውን መልስ ሰጡት፦

በሊቢያ የተገደሉት ኢትዮጵያውያኑስ ታድለዋል፡ በጎራዴ ብቻ ነውና የታረዱት፤ በደቡብ አፍሪቃ ግን ኢትዮጵያውያኑ በእሳት ተቃጠለው ነው የሞቱት”

ይህን ሲነግረኝ ቁስል ብሎ እያለቀሰ ነበር፤ “ከዚህ በኋላ ከአንዳቸውም ጋር ምንም ዓይነት ግኑኝነት አላደርግም፡ በቃኝ!“ አለኝ።

______

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: