የጥፋት ርኩሰት | ኢሉሚናቲው ጳጳስ ፍራንቸስኮ ‘ሲዖል የለም!’ አሉ
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 30, 2018
አቤት ቅሌት!
ኢሉሚናቲው ጳጳስ ፍራንቸስኮ እንዳሉት ከሆነ “ንስሐ የማይገቡ ኃጢአተኞች ከሞት በኋላ አይቀጡም፤ ይልቁንም ነፍሳቸው ጨርሳ ትጠፋለች እንጂ”።
ከአንድ ኢ–አማኝ ፈላስፋ ጋር ባደረጉት ቃለ መጠይቅ “የኃጢአተኞች ነፍስ ከሞቱ በኋላ ምን ይሆናል?” ለሚለው ጥያቄ መልስ ሲሰጡ ነበር ይህን ቅሌታማ ነገር የተናገሩት።
ይህ አባባላቸው በዓለም ዙሪያ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ካቶሊኮችን አስቆጥቷል
በሁኔታው የተደናገጠቸው ቫቲካን በሪፖርቱ ውስጥ የተጠቀሱት ጥቅሶች አጠያያቂ እንደሆኑ በማስተባበል ላይ ትገኛለች።
ተጨማሪ ለማንበብ…
______
Like this:
Like Loading...
Related
This entry was posted on March 30, 2018 at 20:56 and is filed under Curiosity, Ethiopia, Faith.
Tagged: መናፍቅ, ምንፍቅና, ሮማን ካቶሊክ, ቫቲካን, የኑፋቄ ትምህርት, ገነትና ሲዖል, ጳፓስ ፍራንቸስኮ, Christianity, Heaven and Hell, Heresy, Heretic Pope, Pope Francis, The Vatican. You can follow any responses to this entry through the RSS 2.0 feed.
You can leave a response, or trackback from your own site.
Leave a Reply