Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2018
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    262728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for March 28th, 2018

ጀርመን | የሁለተኛ ክፍል ተማሪ የሆነቸው አይሁዳዊት ህፃን “አላህን” ስላልተቀበለች ሙስሊሞች በሞት አስፈራሯት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 28, 2018

በበርሊን አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ሁለተኛ ክፍል ተማሪ የሆነቸው አይሁዳዊት ህፃን “አላህን” ስላልተቀበለች ሙስሊሞች በሞት አስፈራርተዋታል።

ይህ አሰቃቂ ዜና አሁን በመላው ጀርመን ትልቅ የመወያያ ርዕስ ሆኗል።

41 ዓመቱ አይሁድ ባለፉት ጥቂት አመታት ውስጥ ሴት ልጁ በሙስሊም ተማሪዎች በተደጋጋሚ ስትረበሽ እንደነበረች ለሜዲያዎች ዘግቧል።

ይህ ጉዳይ ፀረ ሴማዊነት ብቻ አይደለም፤ ሁሉንም እስላም ያልሆኑትን ሃይማኖቶች ሁሉ ይመለከታል። ሙስሊሞች አይሁዶችን፣ ክርስቲያኖችን፣ ሂንዱዎችንና ሌሎች እስላም ያልሆኑትን ሁሉ “በ አላህ ካላመናችሁ” እያሉ መከታተሉንና፣ ማስፈራራቱንና ማሸበሩን ከጀመሩ ውለው አድረዋል።” በማለት አባቷ መስክሯል።

አባትየው በተጨማሪ፦ “ፖለቲከኞች፣ የትምህርት ቤት አስተዳደሮች ይህን መሰሉ አስከፊ ሁኔታ የፈጠረውን ችግር ለመቅረፍ ወደ ኋላ በማለታቸው ተጠያቂዎች ናቸው። ምንም እንኳን እኛ ቤተሰቦቻቸው ስለ ጉዳዩ አሳሳቢነት ለሚመለከታቸው አካላት ሁሉ ደጋግመን ብናሳውቅም ማንም ከዚህ በፊት ሊሰማን ፍላጎት አልነበረውም። ስለዚህ አሁን ለመገናኛ ብዙኃንን ለማሳወቅ ከመሞከር ሌላ አማራጭ አልነበረንም።” ብሏል።

ይህ ከብዙ ሌሎች ተመሳሳይ ክስተቶች መካከል አንዱ ነው፡ በበርሊንና በሌሎች የጀርመን ከተሞች ውስጥ እስላም ባልሆኑ ህፃናት ተማሪዎች ላይ የተፈጸሙ ያሉት በደሎች ለማመን የሚከብድና ሁላችንንም ኡ! ! የሚያሰኝ ነው።

በበርሊን የመጀመሪያ ደረጃ ት / ቤት ህፃኗን የሙስሊም የክፍል ጓደኞች በሞትም እንኳ ሳይቀር ማስፈራራታቸው፤ ሚሊየን ሙስሊሞች በአንጌላ “ኤሊዛቤል” ሜርኬል ወደ ጀርመን ተጋብዘው እንዲጎርፉ ከተደረጉ ከ መስከረም 2015 .ም በኋላ ጀርመን አገር ውስጥ ምን ጉድ እየተካሄደ እንደሆነ በግልጽ የሚያሳይ ነው።

ይህች ህጻን ልጃችሁ ብትሆንስ?

______

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ፈረንሳይ | የሂትለርን እሳት ቃጠሎ ያመለጡት የ 85 ዓመቷ አረጋዊት አይሁድ በመሀመድ ሰይፍ ታረዱ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 28, 2018

85 ዓመ አረጋዊ አይሁድ የተገደለቸው በፓሪስ አፓርታ ውስጥ ሲሆን፡ ገዳዮቹ ሙስሊሞች “አላህ ዋክበር!” እያሉ አስራ አንድ ጊዜ በሰይፍ ቆራርጠው ከገደሏት በኋላ ሬሳዋን በእሳት አቃጥለውታል።

ይህ አሰቃቂ ድርጊት የተፈጸመው ባለፈው ዓርብ ማታ በፓሪስ ከተማ ነበር።

20 ዎቹ የዕድሜ ክልል ውስጥ የሚገኙት ሁለት ሙስሊሞች ከግድያው ጋር በተያያዘ ተይዘዋል። 29 ዓመቱ ሙስሊም ከዚህ በፊት የ10 ዓመት ልጃገረድን በወሲብ ወንጀል በመድፈሩ ታስሮ ነበር።

ይህ ወንጀል እንደ ፀረሴማዊ፣ ፀረክርስቲያናዊ ጥላቻና ግድያ በመላው አውሮፓ፣ በተለይ በፈርነሳይ፣ ጀርመንና ስዊደን መጧጧፋቸውን ይጠቁመናል።

ለእስማኤላውያኑ እርዳታ በማድረግ ላይ ያሉትም ከሃዲዎቹ ዒአማንያን የዔሳው ዘሮች ናቸው።

እኝህ ምስኪን ሴትዮ አያታችን ሊሆኑ ይችላሉ፤ እስኪ እናስበው! በሕይወታቸው መጀመሪያ እና መጨረሻ ላይ ክፉ ጥላቻን አይተዋል። የሂትለርን ሆሎኮስት ጭፍጨፋ አምልጠው አደጉ፤ አሁን በሰላም በማረፊያቸው የመጨረሻቸው ዘመናቸው የሂትለር አፍቃሪ በሆኑት ሰይጣን መሀመዳውያን ቤታቸው ውስጥ ተገደሉ።

ነፍሳቸውን ይማርላቸው!

ለእርኩስ ገዳዮቻቸው በሲዖል ልዩ የእሳት ቦታን ያዘጋጅላቸው!

______

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: