Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2018
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    262728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for March 22nd, 2018

A Lovely March 22

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 22, 2018

______

Posted in Love, Music | Leave a Comment »

የአለም ፍፃሜ ደርሶ ይሆን? | ታዋቂው የእስራኤል ራቢ ጥቁር ሕዝቦችን ክዝንጀሮዎች ጋር በማነፃፀራቸው በአይሁዶች ተወገዙ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 22, 2018

የጌታችን መምጫው ቀን ሳይቃረብ አይቀርም፤ ያው ፀረክርስቶሱ ዓለም በዘረኝነት ጋኔን ተለክፏል፤ የመጀመሪያው ተጠቂዎችም ጥቁር የምንባለው ሕዝቦች ነን።

አይሁዶችም ሆኑ ሙስሊሞች የክርስቶስ ብርሃንና ፍቅር ይጎድላቸዋል፤ ክርስቶስን ካልተቀበሉና፡ በዓመጽ ከቀኝ ወደግራ መጻፉን ከቀጠሉ ለመቅሰፍት መጋለጣቸው የማይቀር ነው።

የሚገርም ነው፡ በሃይድ ፓርክ ጥቁሮችን ዝንጀሮ ያለው የግብጹ ሙስሊም ሰባኪ ስም “ኦማር” ነው። እንዲሁ፡ አሁን ጥቁሮችን ዝንጀሮ ያሉት የእስራኤል ራቢ ይስሐቅ ዮሴፍ አባታቸው (አብደላ የሱፍ) ከኢራቅ የፈለሱ የባግዳድ ተወላጅ ናቸው። እሳቸውም የጻፉት ታዋቂ መጽሐፍ ስም “ያቪያ ኦማር” ይባላል። ራቢ ዮሴፍ ከዚህ ከአባታቸው መጽሐፍ አምስት መመሪያዎችን ሰብሰበዋል።

የሴፋርዲያን አይሁዶች ራቢን የሆኑት ስሕቅ ዮሴፍ በየሳምንቱ ቅዳሜ በሚያደርጉት የስብከት ስነሥርዓት ላይ ነበር በአሜሪካ ነጭ ቤተሰቦች ያሉትን ህፃን ሲያዩ እንደ እንግዳ ነገርእንደሆነባቸው በማስተማሪያ ጽሑፋቸው የገለጹት።

አድኤል የተባለውና ኒው ዮርክ ከተማ ተቀማጭነት ያለው የአይሁድ ተሟጋች እና ፀረሴማዊነት የሚዋጋው ድርጅት፣ የራቢ ዮሴፍ አስተያየትን ዘረኝነት የተሞላበትእና ሙሉ በሙሉ ተቀባይነት የሌለውእንደሆነ በማውሳት ተቃውሞውን ገልጧል።

Ynet News የተገኘው የስብከት ቪዲዮ ኩሺየሚባለውን የዕብራይስጡን ዝንጀሮ” ከሚለው ቃል ጋር እያፈራረቁ ሲጠቀሙ ይሰማል። በዘመናዊ የዕብራይስጥ መዝገበ ቃላት ኩሺ” የሚለው ቃል ባሪያወይም ንዑስ ሰውማለት ነው። በመጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን ውስጥ ኩሽ “ኢትዮጵያ” የምትባለዋን አገራችንን ተክቶ ይገኛል።

ራቢ ዮሴፍ ዩሲፍ ጥቁር ሰዎችን ከዝንጀሮዎች ጋር ያነጻጸሩት ታልሙድን በመጥቀስ እንደሆነ ገልጠዋል።

ራቢ ዮሴፍ በእስራኤል ውስጥ ከሁለቱ የአሁዳውያን ታላላቅ መምህራን አንዱ ናቸው። እሳቸው በመካከለኛው ምሥራቅ በኢቤሪያ ባሕረ ገብ እና በሰሜን አፍሪካ የተገኙትን የአይሁድ ዝርያዎችን ሴፋርዲያንን ሲወክሉ፤ ራቢ ዳዊት ሎው ደግሞ የ አይሁዶችን አውሮፓ የዘር ሐረግ ያላቸውን አሽከናዝ አይሁዶች ያገለግላሉ።

ራቢ ይስሐቅ ዮሴፍ በሃገረ እስራኤል፡ አህዛብ በጭራሽ መኖር የለባቸውም የሚል እምነት አላቸው።

ምንጭ

ጥቁሮችን “ዝንጆሮ” እያለ ሲሳደብ የነበረው ግብጻዊው ሙስሊም ሰባኪ የእንግሊዙን ፖሊስ በክፉኛ አቆሰለው

______

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: