Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2018
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    262728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for March 8th, 2018

የሳውዲ ልዑል መሀመድ፡ በካይሮ ቅዱስ ማርቆስ ቤ/ ክርስቲያን፡ እየሱስ ክርስቶስ እግር ሥር ሆነው ታዩ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 8, 2018

የናቁሽ ሁሉ ወደ እግርሽ ጫማ ይሰግዳሉ!!!

የሳውዲ ልዑል መሀመድ ቢን ሳልማን ባለፈው ሰኞ ያልተጠበቀ ጉብኝት በግብጽ ኮፕቲክ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን አድርገው ነበር። ልዑሉ ከግብጹ ፓትርያርክ ከብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ታውድሮስ 2ኛ ጋር ሆነው ካይሮ ሚገኘው የቅዱስ ማርቆስ ኮፕቲክ ካቴድራል ውስጥ ተገኝተው ነበር።

ሊቀ ጳጳስ ታዋድሮስ እንደገለጹት ከሆነ ልዑል ቢን ሳልማን ለግብጻውያን ኮፕት ያላቸውን አድናቆት ገልጸው ነበር። በዚሁ አጋጣሚ ሁሉም ኮፕቲክ ኦርቶዶክስ ቀሳውስት ሳዑዲ ዓረቢያን እንዲጎበኙ ጥሪ አቅርበውላቸዋል።

______

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: