Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • February 2018
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    262728  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for February 18th, 2018

ጀግናዋ ኢትዮጵያዊት፡ “እህተ ማርያም” | ኢትዮጵያ ለሌሎች ትዕዛዝ ትሰጣለች እንጂ ከነጮች ትዕዛዝ አትቀበልም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 18, 2018

እግዚአብሔርን የካዳችሁ የጦር ኃይሎችና ፖለቲከኞች ኢትዮጵያዊ መልካችሁን ትለውጡ ዘንድ አይቻላችሁምና ቶሎ ወደ ወላዲተ አምላክ ተመለሱ!”

መልዕክቱ ምንም እንከን አይወጣለትም፤ 100% ትክክል ነው። አገር ቤትም ሆነ ውጭ ያሉት ፖለቲከኞች ሁሉ በእግዚአብሔር ሥርዓት ውስጥ ቢሆኑ ኖሮ ማንንም ምንንም ባልፈሩና የነኞችና አረቦች ባርያ ባልሆኑ ነበር። ባንዲራውንስ አስገድደዋቸው አይደል!?

በተለይ ፀረክርስቶሷ ታሪካዊ ጠላታችን ቱርክ ባገራችን ላይ አሁንም እየፈጸመች ያለችው ወንጀል ደም እንባ የሚያስለቅስ ነው፣ አባቶቻችንና እናቶቻችንን ከመቃብር የሚያስነሳ ነው። ከአረቦች ጋር ሆና ውሃውን፣ ጤፉን፣ ዱቄቱን፣ ከብቱን፣ ዘይቱንና ስኳሩን እየመረዘች ነው። ምዕራባውያኑ በኪኒን፣ መርፌና ቴክኖሎጂው፣ እስማኤላውያኑ ደግሞ በሕዝብ መሃል ሰርገው ገብተው በምግባችን፣ መጠጣችን እና ልብሳችን ላይ ዘምተዋል።

በተጨማሪ ቱርክ የጦር ሠራዊቷን በሶማሊያ እና ሱዳን በማከማቸት ላይ ትገኛለች፤ ግብጽን እና ሳዑዲ አረቢያን እንደቀድሞው ለመቆጣጠር ስለምታልም፤ ዋናው ትኩረቷ አባይና ጣና ሃይቅ ላይ ነው። በጣና ሃይቅ የታየው አረም በቱርኮች የተዘራ ነው ቢሉን አይድነቀን፤ ወደ አዲስ አበባ የሚበረው የቱርክ አየር መንገድም ልክ በጣና ሃይቅ ሰማይ በኩል ነው በየቀኑ የሚያልፈው። በሰሜን ሶርያ ባለፈው አርብ ብዙ ወታደሮች የሞቱባት ቱርክ በኩርዶች ላይ የኬሚካል ቦምቦችን ተጠቅማ እንደነበር ተለጿል፤ የኔቶ አባል በመሆኗ ምዕራባውያኑ ጸጥ ብለዋል። ልፍስፍሱና ጉረኛው የቱርክ ህዝብ፡ በቅርቡ ከሰማይ እሳት ይወርድበታል!

ቤተመንግስት ውስጥ የገባው አንዱ ዘንዶም ከጣልያን ወረራና ወረራው ካስከተለው የአፄ ኃይለ ሥላሴ የእንግሊዝ አገር የስደት ኑሮ ጋር የተያያዘ ነው።

ደጋግሜ የምለው ነው፤ ኢትዮጵያ የሁሉም ኢትዮጵያውያን አገር ናት፤ እግዚአብሔር በሰጠን አገር ሌላ ሕዝብ ወይም የውጭ ኃይል ዕጣዋን የመወሰን መብት የለውም። አሁን ያለው በቋንቋ ላይ የተመሠረት የክልል ሲስተም መቀየር ይኖርበታል፤ ሬፈረንደም በፍጥነት ተካሄዶ የቀድሞዎቹ ክፍለ ሃገራት መመለስ አለባቸው

______

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: