Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • January 2018
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

ፕሬዝደንት ትራምፕ እንደ ኢትዮጵያ የኢየሩሳሌምን ውሳኔ በተቃወሙ ሀገሮች ላይ ማዕቀብ እንደሚያደርጉ ገለጡ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 31, 2018

ባለፉት 1400 ዓመታት እንደ ኢትዮጵያ በአረቦች እጅ በይበልጥ የተሰቃየች ሌላ አገር የለችም።

ታዲያ ምን ዓይነት ቅሌት ቢሆን ነው ወገኖቻችንን በ21ኛው ክፍለ ዘመን እንደገና እያሰቃዩ ካሉት፣ በሰይፍ አንገቶቻቸውን በጭካኔ ከሚቀሉት አረብና ቱርክ ታሪካዊ ጠላቶቻችን ጋር አብረን የምንሰለፈው?

ውሳኔ ሰጭዎቹስ እነማንስ ናቸው “የእኛ ጉዳይ አይደለም” በማለት ድምጽ ከመስጠት እንኳን መቆጠብ የተሳናቸው? በገንዘብ ተገዝተዋል? በሺሻ ጋኔን ይዘዋቸዋል? ወይስ መጽሐፍ ቅዱስ “በፍጻሜ ዘመን በእስራኤል ላይ የሚነሱ ሕዝቦች እነዚህ ናቸው” የሚለውን ትንቢት ያላግባብ የተረጎሙት ፕሮቴስታንቶች ክርስቲያን ኢትዮጵያን ያካትታልና ወደ ጸረክርስቶሱ ካምፕ መመደብ አለባት በማለት አምላካዊ ሚና እየተጫወቱ? ትንቢትን በራሳቸው ምኞት ለማስፈጸም?

ታዲያ አፍሪቃን ቀስበቀስ እየበከሉ ካሉት ቆሻሻ አረቦች ጋር በማያስፈልግ ጉዳይ እየተባበርን “የቆሻሻ ጉድጓዶች” ብለው ቢጠሩን በእውነት ሊከፉን ይገባልን?

______

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: