Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • January 2018
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

ዝነኛው የአየርላንድ ጋኔን አውጪ ቄስ | “ሰዎች ከእግዚአብሔር በመራቃቸው አጋንንታዊ እንቅስቃሴዎች በጣም እየጨመሩ መጥተዋል” ይሉናል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 25, 2018

እግዚአብሔር የራቁ ሁሉ በ ክርስቶስ ስም ቶሎ እየተጠመቁ መዳን መቻል አለባቸው ተጠንቀቁ! እንጠንቀቅ!ይሉናል።

ትክክል፤ እኔም ትናንትና የተናገርኩት ይሄን ነበር፤ ዛሬ „ደይሊ ሜይል“ ይህን መልዕክት ይዞልን ቀርቧል። አይገርምም? አይገርምም!

ላለፉት 14 ዓመታት በተለይ በዚህ የሰሜኑ ዓለም የክረምት ወቅት ኃይለኛና አርበትባች የአጋንንት እንቅስቃሴዎች እንደሚካሄዱ ያለ ምንም ጥርጥር በአካባቢዬ ስገነዘብ ነበር፤ ዓይኖቼ እንዲከፈቱ፣ እንድነቃና መንፈሳዊ ሕይወቴም እየጠነከረ እንዲመጣ፡ ገና ብዙ ብዙ ነገር ቢቀረኝም፤ መንፈስ ቅዱስ የማይነገር ያህል እርዳታ አበርክቶልኛል። ለእግዚአብሔር ምስጋና ይድረሰው!

አጋንንት በእኛ በክርስቶስ ልጆች ላይ ኃይል የላቸውም፤ ነገር ግን እያረሳሱና እያታለሉ ስለሚመጡብን ጥንቃቄ ካላደረግን መንፈሳችንን ሊያውኩና ሊጎዱ እንደሚችሉ ትምህርቱን ወስጃለሁ። ለዚህም ነው በስራ ባልደረቦች በኩል ብዙ መቁነጥነጥና መረበሽ በሚታዩባቸው በእነዚህ ጥቂት ቀናት እረፍት ወስጄ ከፈተና ለመራቅ የወሰንኩት። ከሦስት ሰዓታት በፊት ቤቴ ፊት ለፊት ሁለት መኪናዎች ለአስከፊ አደጋ ሲጋለጡ ዓይኔ ያይ ነበር።

በሌላ በኩል ሶሪያውያን ስደተኞች፡ ምስጋና ለአንጌላ መርከል፡ ጀርመናውያኑን በየገበያ ማዕከሉ በማደን ላይ ናቸው፦ እዚህ

መጽሐፍ ቅዱስ

ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ፦ የከነዓናዊቱን ሴት ልጅም ባለበት ሆኖ በቃሉ ብቻ ፈውሷታል። ይህች ሴት፦ «አቤቱ የዳዊት ልጅ እዘንልኝ፤ ልጄን ክፉ ጋኔን ይዞ ያሠቃያታልና፤» ብላ አብዝታ በጮኸች ጊዜ እምነቷ፥ ትዕግሥቷ ይገለጥ ዘንድ ዝም አላት። ጩኸቷን ባለማቋረጧም፦ ደቀመዛሙርቱ ወደ እርሱ ቀርበው፦ «ይህችን ሴት አሰናብታት፤ እኛን እየተከተለች ትጮሃለችና፤» ብለው ማለዱት። መማለዳቸውም፦ ትምህርት ታስፈታለች፥ አንድም ወይ ተናግረው አያስፈጽሙ፤ ወይ አያሰናብቱ ትላለች ብለው፥ አንድም ብታሳዝናቸው ነው። እርሱም መልሶ፦ «ከእስራኤል ቤት ወደ ጠፉ በጎች (ትምህርት አብነት አጥተው ወደ ተጐዱት) ብቻ እንጂ አልተላክሁም፤» አላቸው። እንዲህም ያለው የተነገረውን ትንቢት፥ የተቈጠረውን ሱባዔ የሚያውቁት እነርሱ በመሆናቸው ነው። ሴቲቱም፦ ቀርባ፦ «አቤቱ ጌታዬ እርዳኝ፤» ብላ ሰገደችለት። እርሱም መልሶ፦ «የልጆችን እንጀራ ወስዶ ለውሾች መስጠት መልካም አይደለም፤» አላት። እንዲህም ማለቱ ይህች ሴት፦ «ከነዓን ርጉም ይሁን፤ ለወንድሞቹም የባሪያዎች ባሪያ ይሁን።» ከተባለው ወገን በመሆኗ ነው። ትርጉሙም የተመረቀው የሴም በረከት ለተረገመው ለከነዓን አይሰጥም ማለት ነው። ሴቲቱም በፍጹም እምነትና ትህትና፦ «አዎን ጌታዬ ውሾችም እኮ ከጌቶቻቸው ማዕድ የሚወድቀውን ፍርፋሪ ይበላሉ፤ (ለእስራኤል ደጋጉን ተአምራት ብታደርግላቸው ጥቃቅኑን ተአምራት አታደርግልኝምን)? አለችው። ከዚህም በኋላ ጌታችን መልሶ፦ «አንቺ ሴት፥ እምነትሽ ታላቅ ነው፤ እንደወደድሽ ይሁንልሽ፤» አላት፤ ከዚህችም ሰዓት ጀምሮ ልጅዋ ዳነች። ማቴ ፲፭፥፳፩፳፰። ጌታችን ይህችን ሴት ሦስት ነገር አግኝቶባታል። እነርሱም፦ እምነት፥ ትህትና እና ጥበብ ናቸው፤ ልጄን ያድንልኛል ብላ መምጣቷ እምነት ነው፥ በውሻ ሲመስላት «አዎን ውሻ ነኝ፤» ማለቷ ትሕትና ነው፥ «የልጆችን እንጀራ ለውሾች መስጠት አይገባም፤» ብሎ በጥበብ ሲናገር፥ እርሷም፦ «ውሾችም እኮ ከጌቶቻቸው ማዕድ የሚወድቀውን ፍርፋሪ ይበላሉ፤» ብላ በጥበብ ተናግራለች።

Priest Claims There Has Been A Dramatic Increase n Demonic Activity Across Ireland as He Calls for More Exorcists to be Trained to Meet Demand


  • An Irish priest has called on Catholic bishops to train more exorcists after noticing a surge in ‘demonic activity’.
  • Fr Pat Collins, Ireland‘s most prominent exorcist, said demand for his services has risen ‘exponentially’ in recent years.
  • He has been overwhelmed by requests for his help, he added, stressing in an open letter to the church’s senior clergy that he needs support.

‘What I’m finding out desperately, is people who in their own minds believe – rightly or wrongly – that they’re afflicted by an evil spirit,’ Fr Collins told The Irish Catholic.

The Dublin priest added that he is ‘baffled’ by bishops’ failure to recruit more specialist priests to deal with ghost encounters and demonic possession.

‘I think in many cases they wrongly think [they are possessed], but when they turn to the Church, the Church doesn’t know what to do with them and they refer them on either to a psychologist or to somebody that they’ve heard of that is interested in this form of ministry, and they do fall between the cracks and often are not helped,’ Fr Collins said.

The International Association of Exorcists – which consists of 400 Catholic priests and leaders – has also reported a surge in apparent demonic phenomena.

It said in 2014 that evil occurrences around the word had reached such levels that it had become a ‘pastoral emergency’.

In a statement to The Irish Catholic, however, the Catholic Communications Office at Maynooth said the church requires a trained exorcist in each diocese.

The specialists must be capable of distinguishing between genuine demonic possession and mental illness, it added.

A spokeswoman said: ‘Exorcisms are very rare and this office has not been made aware of any cases of ‘exorcism’ in Ireland in recent years’.

The Catechism of the Catholic Church, the Catholic News Agency notes, stresses the need to separate signs of mental illness and apparent manifestations of the devil.

Paragraph 1673 explains: ‘Exorcism is directed at the expulsion of demons or to the liberation from demonic possession through the spiritual authority which Jesus entrusted to his Church.

‘Illness, especially psychological illness, is a very different matter; treating this is the concern of medical science.

‘Therefore, before an exorcism is performed, it is important to ascertain that one is dealing with the presence of the Evil One, and not an illness.’

In November, Fr Collins said he was appalled there was no ‘safeguarding from the evil spirits’ in the church.

He said then that bishops were ‘neglecting’ the practice of fighting evil and that he was ‘deeply’ bothered by the lack of priests with exorcism training.

‘It’s interesting as people lose faith in God, they are increasing their interest in the devil and it’s purely morbid,’ he said.

‘I’d say to anyone who’s got that morbid interest, “If you had to deal with evil as someone have to do, it is horrible, it is pure darkness”.’

He also added that his deep faith protects him from evil spirits, stressing that he ‘knows who’s boss’.

He said that the lord has ‘power and authority’ over evil spirits, and because of that, exorcists also have authority over the demons.

‘I believe there is nothing to be afraid of but priests and lay people need training in how to go about this and how to distinguish between psychological problems and spiritual problems and how they interconnect at times as they often do,’ he said.

Source

______

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: