Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • December 2017
    M T W T F S S
     123
    45678910
    11121314151617
    18192021222324
    25262728293031
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for December 19th, 2017

መታየት ያለበት | “ነጮች ዘረኞች የሆኑት የበላይነቱን ቢያጡ ጥቁሩ የሚበቀላቸውና የሚቀጣቸው ስለሚመስላቸው ይፈራሉና ነው”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 19, 2017

ይለናል ከዚህ በፊት ዘረኛ ነበርኩ የሚለን ነጭ አሜሪካዊ። እንዲህ ዓይነት ሃቀኛ አያስደስትምን? ጎበዝ ምስኪን! እግዚአብሔር ልክ እንደርሱ ለብ ያልሆነውን ሰው ነው የሚወደው። የተናገረው ህሉ ትክክል ነው፤ በፈረንጆች (ኤዶማውያን) እንዲሁም በአረቦች (እስማኤላውያን) ውስጥ የገባው መንፈስ ሰይጣናዊ ነው። እነዚህ በዲያብሎሳዊ እራስወዳድነት የተለከፉት ህዝቦች (አብዛኞቹ)

  • ፍቅር አያውቁም

  • ደስታ አያውቁም

  • ሰላም አያውቁም

  • የሌላውን ችግር አይረዱም

  • እራሳቸውን ከፍ ሌላውን ዝቅ ያደርጋሉ

  • ጥፋተኛው ሌላው እንጅ እነርሱ አይሆኑም

  • ጥላቻን ያውቃሉ

  • ጨካኞች ናቸው

  • ፍርሃትን ያውቃሉ

  • ፍርሃት፣ ፍርሃት፣ ፍርሃት

የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፫፥፲፭፡፲፮

በራድ ወይም ትኩስ እንዳይደለህ ሥራህን አውቃለሁ። በራድ ወይም ትኩስ ብትሆንስ መልካም በሆነ ነበር። እንዲሁ ለብ ስላልህ በራድም ወይም ትኩስ ስላልሆንህ ከአፌ ልተፋህ ነው

______

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Life, Photos & Videos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: