Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • December 2017
    M T W T F S S
     123
    45678910
    11121314151617
    18192021222324
    25262728293031
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for December 13th, 2017

ቀጣፊው ፍየል Al Jazeera | “ኢትዮጵያውያን ህጻናት ከአማርኛ ይልቅ አረብኛ የተሻለ መናገር ጀምረዋል” ይለናል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 13, 2017

ከእኛ ከእራሳችን ጉያ ወጥቶ ልናስብበት የሚገባንን ጉዳይ ጠላታችን ይጠቁመናል። ልክ ባለፉት ሳምንታት ላይ፣ በሊቢያ የሚታየውን አንገፍጋፊ የባርነት ቅሌት ለመቃወም ለንደን ያሉ አፍሪቃውያን ሲወጡ ወኪላቸውና አፈቀላጢያቸው የነበረው አረቡ ግለሰብ እንደነበረው።

አልጀዚራ የሰጠን ማብራሪያ፦ የአረብ ሳተላይት ብዙ የህፃናት ፕሮግራምን በአረብኛ ስለሚያስተላልፍ ነው የሚል ነው

የተበላሸ ሰዓት በቀን ሁለቴ ትክክል ነው። አዎ! አልተሳሳቱም፤ ስይጣን ከሁሉም አቅጣጫ ነው በህጻናቶቻችንና በሴቶቻችን ላይ ጦረንቱን የከፈተባቸው። ኢትዮጵያን ቀስበቀስ፣ በማዝናናትና በጸጥታ እንደ ሱዳን ለማውደቅ ነው እነዚህ እርኩስ አረቦች እና እ/ንግሊዞች በመታገል ላይ ያሉት።

ፀሐይ” የሚለውን የህጻናት ፕሮግራም የባሃይ እስላሞች ነበር የሠሩት፤ እነርሱም እባባዊ ድብቅ መልዕክቶች ያዘሉትን ተንቀሳቃሽ ስዕሎች አዝናኝ በሆነ መልክ በማቅረብ ህጻናቶቻችን ቅንጭላት ውስጥ ለመግባት ሞክረዋል።

ቃና ቴሌቪዥን ሊዘጋ ነው የሚል ጭምጭምታ ሰሞኑን ሲወራ፡ በሉሲፈራውያኑ ዔሳውያን የምዕራቡ ግብዞች ደጋፊነት የተቋቋመው የእስማኤላውያኑ አልጀዚራ ከትናንትና ወዲያ ባወጣው ርዕስ ሥር የሚከተለውን አለ፦

የቃና ቲቪ መከፈት የሜዲያ ነፃነት መኖሩን ያመለክታልን?

በዚህም ጽሑፍ፦

  • ቃና የውጭ አገር ፊልሞችን በአማርኛ ተርጉሞ እንደሚያሳይ
  • ቃና በጣም ብዙ ተመልካቾች እንዳሉት
  • ቃና የኢትዮጵያውያን ባህል ለማሻሻል (ለመለወጥ) እንደሚሞክር
  • ቃና ከአፍጋኒስታን እንደሚተላለፍ
  • በአረብሳት ብዙ ፕሮግራሞች በአረብኛ እንደሚተላለፉ
  • ስለዚህ የኢትዮጵያ ህፃናት ከአማርኛ ይልቅ አረብኛ የተሻለ እንደሚናገሩ

አስቀምጦልናል።

ያው እንግዲህ፤ ዓላማቸው ምን እንደሆነ ዓይናችን ያያል፤ የሚፈልጉትንም ፊትለፊት በድፍረት እየነገሩን ነው።

አልጀዚራን ቢቢሲን እና ሲኤን ኤን የመሳሰሉትን የቴሊቪዝን ጣቢያዎች፣ አልፎ አልፎ ሞኒተር ለማድረግ ካልሆነ በቀር ከፍቼ የማየት ፍላጎት የለኝም፤ ድህረገጾቻቸው ውስጥ መግባት ካቆምኩ ብዙ ጊዜ ሆኖኛል፤ የተያያዘ ነገር ከሌለ።

ግን፤ ተንኮለኞቹ አልጀዚራና ቢቢሲ እንደ ኢትዮጵያ ክርስቲያናዊ በሆኑ ሕዝቦች ላይ መጥፎ አቋም እንዳላቸው የሚታወቅ ነው።

ለምሳሌ አልጀዚራ ለኦሮሞዎች እንታገላለን ለሚሉት ጡት ነካሽ ከሃዲዎች፡ መድረኩን መስጠቱ የሚገርመን ነገር አይደለም። ኦሮሞ የሚለው ኮድ እስላም ለማለት ነው፤ ልክ አማራ ወይም ትግሬ በሚሉት ኮድ ጀርባ በክርስቲያኖች ላይ ቀስታቸውን ማነጣጠራቸውን እንደሚደብቁት

ዋናው ዲያብሎሳዊ ዓላማቸውም ኢትዮጵያን እና ኢትዮጵያዊ የሆነውን ነገር ሁሉ ማጥፋት ነው።

የአልጀዚራ ጽሑፍ ላይ፦ ቃና ቲቪ “የመግባቢያ ቋንቋ” (ሊንጉዋ ፍራንካ) አማርኛ የውጭ ፊልሞችን እየቀረበ ለሁሉም ያቀርባል፣ ኢትዮጵያ ከ80 በላይ ቋንቋዎች የሚነገሩባት አገር ስለሆነች በአማርኛ ነው የሚግባቡት አለ። የተንኮለኛው እንግሊዛዊ መልዕክት ግን “የኢትዮጵያ ብሔሮች ከ25 ዓመታት በኋላ እነደ ቀደሙ እርስበርስ በአማርኛ መግባባት ስለማይችሉ አሁን እንግሊዝኛን እና አረብኛን የግድ መጠቀም ይኖርባቸዋል” ማለቱ ነው። አሁን ባይቻልም በመጪዎቹ ዓመታት።

አንድ ዓለም ሥርዓትን ለመመስረት የተፈቀደላቸው ቋንቋዎች፦

  • እንግሊዝኛ
  • ስፓኒኛ
  • ፈረንሳይኛ
  • ሩሲያውኛ
  • ቻይንኛ
  • አርብኛ

ብቻ ናቸው (ሁሉም የተባበሩት መንግስታት የመስሪያ ቋንቁዎች ናቸው)

ስለዚህ አንዱ ዓላማቸው፦

ኢትዮጵያኛውን ቋንቋ፡ ልክ ግእዝን ቀስበቀስ እንዳደከሙት፣ አማርኛውንም ቀስበቀስ አጥፍተው በእንግሊዝኛና አረብኛ መተካት ነው። ቀደም ሲል በአውሮፓውያን ግፊት ኦሮምኛ በላቲን እንዲጻፍ የተደረገውም በዚህ መንገድ አማርኛን ማጥቃት እንዲችል ነው።

በሴቶች እና በህፃናት ላይ እየደረሰ ያለው ጥቃት፦

ምዕራባውያኑ ዔሳውያኑ የሠሯቸውን ካርቱኖች በአረብኛ በማቅረብ ህፃናቶቻችንን ገና በልጅነታቸው ሲያጠምዱ ሴቶቻችንን ደግሞ በቱርክ ድራማ እየመረዙ ነው።

ቪዲዮው ላይ የሚታዩት ውብ መንፈሳውያን ህፃናት አያሳዝኑንምን? እነዚህ ንጹሕና የዋህ ህፃናት ምን ዓይነት ወደፊት እያዘጋጃችሁልን ነው? ለራስችሁ ብቻ አታስቡ የኛን ወደፊት አታበላሹብን የቤት ስራችሁን ስሩ፣ ተዋጉልን እንጂ! እያሉ እኮ ነው። ምን ዓይነት ጭካኔ ነው? መላዕክቶቻቸው እኮ ሁሉንም ይቀርጻሉ፤ ኧረ በኋላ እንዳይረግሙን!

እግዚአብሔር እነዚህን እስማኤላውያን እና ኤዶማውያን እርኩሶች ከአጠገባችን ያርቅልን፣ ውድቀታቸውንም ያፋጥንልን!

______

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos, Media & Journalism | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዝምታው አይብቃንም እንዴ?! | European Governments Complicit in Horrific Abuse Of Refugees and Migrants

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 13, 2017

ዝምታው ይብቃ!

የቅርብ ዘመዶቻችን ሊሆኑ ይችላሉ! አዎ! በክርስቶስ ወንድሞቻችንና እህቶቻችን ናቸው

እርኩሶቹ የዔሳው እና የእስማኤል ዘሮች የያዕቆብ ዘር በሆኑት ክርስቲያኖች ላይ እየፈጸሙት ያለውን አሰቃቂ በደል ሁላችንም እያየን ነው። ከዚህ የበለጠ ማስረጃ አለን? በአገራችን እርስበርስ ሲያባሉን፣ ባሕር ማዶ ደግሞ እየበሉን ነው። በፍርድ ቀን፡ አላየንም፣ አልሰማንም፣ አላወቅንም ማለት ፈጽሞ አይችላም፤ ሁሉም ነገር ተቀርጿልና።

ወደ አውሮፓ ማስገባት የፈለጉት በጥባጮቹን አረቦችና ሙስሊሞች ብቻ ነው፤ ክርስቲያን አፍሪቃውያኑን ያው በዚህ መልክ ይመነጥራሉ፣ የባርነቱንና የግርፊያውን ስዕል ደግሞ እንደ ማስፈራሪያ እየተጠቀሙ አፍሪቃውያኑ ወደ አውሮፓ እንዳያመሩ ይሻሉ፤ ሁለት ወፍ በአንድ ድንጋይ! እርጉም የዲያብሎስ ልጆች

ለመሆኑ፡ በአገራችንOil Libya” የተሰኘው ቤንዚን ማደያ እስካሁን አልተዘጋምን? ይህ ትልቅ ቅሌት ነው! እንደ አባቶቻችን „አረብ አረቡን በለው ወገቡን!“ ብለን ወደ መንገድ የምንወጣበት ዘመን ላይ እንገኛለን እኮ!

Not only are European governments aware of the “systematic abuse” and “appalling conditions” that migrants are exposed to by Libyan authorities, they are also involved in these crimes, Amnesty International has claimed in a recent report.

In an attempt to contain the influx of sea-borne migrants and refugees, the EU member states “actively” contribute to “a sophisticated system of abuse and exploitation of refugees and migrants by the Libyan Coast Guard, detention authorities and smugglers”, Amnesty International said on Tuesday.

Tortured. Raped. Sold.
Rescued? No.

Hundreds of thousands of refugees and migrants trapped in Libya are at the mercy of Libyan authorities, militias, armed groups and smugglers, often working seamlessly together for financial gain,” said Amnesty’s Europe Director, John Dalhuisen. An estimated 20,000 people are currently kept in “these overcrowded, unsanitary detention centers,” where “torture is rife,” the group reports.

Held in detention for three months, a man from Gambia told Amnesty about the suffering he endured: “In the center they don’t give food. They beat me with a rubber hose, because they want money to release me. They call the family while beating [you] so the family send money”.

Another man, from Nigeria, named “Victor”, described the fear he felt before setting off from Libya. “I had heard stories of Libyans arresting people at sea and taking them to prison, and from there asking them to call their families to make them send money; and stories of people who had died in the sea. But I feared Libya more; in Libya they treat anyone with a dark skin as an animal…”.

People are tortured.
People are raped.
People are sold.

The EU is “complicit in these abuses”, Amnesty claims, singling out Italy. The EU governments provide support to Libya, train and equip the country’s coastguard with boats and other assistance, and clamp down on rescue efforts by the NGOs, Amnesty reports, in ‘Libya’s Dark Web of Collusion’.

By supporting Libyan authorities in trapping people in Libya, without requiring the Libyan authorities to tackle the endemic abuse of refugees and migrants or to even recognize that refugees exist, European governments have shown where their true priorities lie: namely, the closure of the central Mediterranean route, with scant regard to the suffering caused”, Dalhuisen charged.

The European policies have proved efficient, resulting in a significant drop of sea crossings compared to last year’s figures and even to the first six months of 2017, Amnesty reports. While nearly 84,000 migrants arrived in Italy by sea in the first half of the year, some 33,288 disembarked there between July and November.

Meanwhile, 3,091 didn’t make it to the shore, the International Organization for Migration (IOM) statistics estimate.

Amnesty has urged the EU to “realize the horrific consequences of their policies of containment, recognize their unlawful nature, and reset their co-operation with Libya”, as well as to “enable people to get to Europe through legal pathways”.

The North African nation, ravaged by civil war, has turned into a launch pad for those fleeing persecution, war and poverty and making a perilous journey to Europe. The IOM identified more than 400,000 refugees in Libya, Amnesty says.

Source

Euro Mediterranean – Eu Agreement on Unlimited Arab Muslim Immigration

______

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: