Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • December 2017
    M T W T F S S
     123
    45678910
    11121314151617
    18192021222324
    25262728293031
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for December 9th, 2017

ሳዑዲዎች ምን መጣባቸው? | የዳንቪቺን “መድኃኔ ዓለም” ስዕል በ $450 ሚሊየን የገዛው እነ አላሙዲንን ያሠረው ሙስሊሙ የሳዑዲው ልዑል ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 9, 2017

እነ አብደላ ጉዳቸው ፈላ፤

መድኃኔ ዓለም” በመባል የሚታወቀውንና፡ በ 16ኛው ክፍለ ዘመን በጣሊያኑ ሊዖናርዶ ዳቪንቺ የተሳለውን ስዕል የገዙት እነ አላሙድኒን መሬት ላይ አንጥፈው እንዲተኙ ያደረጉት የሳዑዲው ልዑል መሀመድ ቢን ሳልማንሳይሆኑ አይቀርም ተብሏል

ቀደም ሲል የአጎታቸው ልጅ፡ ልዑል ባድር ናቸው ተብሎ ሲወራ ነበር፡ ነገር ግን እሳቸው እንደ ደላላ ሆነው ነበር ያገለገሉት። የአብደላ ደላላ!

በጣም የሚገርመው፦

በእስልምና ስዕል አይፈቀድም ይላሉ፤ ደግሞ፡ በኢየሱስ ክርስቶስ መድኃኔ ዓለምነት አያምኑም፤ ታዲያ ይህን ያህል ገንዘብ ለኢየሱስ ክርስቶስ ስዕል ለምን ያወጣሉ? ተዓምረኛ የሆነ ጊዜ ላይ እንገኛለን!

እግረ መንገድ፦ ባለፉት ሦስት ሳምንታት ብቻ 10.000 የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ አረቢያ ወደ ኢትዮጵያ ተጠርፈዋል። ተመስገን! እንበል! መድኃኔ ዓለም ለጥምቀቱ ያብቃቸው!

እግረ መንገድ፦ ባለፉት ሦስት ሳምንታት ብቻ 10.000 የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ አረቢያ ወደ ኢትዮጵያ ተጠርፈዋል።

ተመስገን! እንበል! ተርፈዋል፤ ለጥምቀቱ ያብቃቸው!

______

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: