Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • November 2017
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    27282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for November 23rd, 2017

Pedophelia in Pakistan | በእስልምና ትምህርት ቤቶች (መድረሳ) ህጻናት አሰቃቂ የወሲብ ጥቃት እንደሚደርስባቸው ታወቀ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 23, 2017

ጥቃቱም ከመምህሮቻቸው በኩል ነው የሚደርስባቸው።

የእስልምና መሪዎች ከፍተኛ የሆነ ቦታ በሙስሊም ማህበረሰብ ዘንድ ስላላቸው ፆታን ወይም ወሲብን የተመለከት ጉዳይ ይፋ ወጥቶ ለውይይት ፈጽሞ አይቀርብም። ይህ በህጻናት ላይ አስገድዶ መድፈር የተለመደ ቢሆንም ቢታወቅም፡ ፖሊሶች በኢማሞቹ ላይ ክስ እንዳያነሱ ጉቦ ይከፈላቸዋል።

እነዚህ የዲያብሎስ ባሪያዎች ህፃናትን የሚደፍሩበት ምክኒያት፡ በአምላካቸው ሰይጣን ስም የህጻናቱን ነፍስ ነጥቀው ወደ ሲዖል ለማስገባት በመሻት ነው። ይህ አሳዛኝ ድርጊት ከእናትዬዋ ጋር፣ ከ ክርስቲያን እህታችን ሃና (Ann) ጋር አብረን እንድናለቀስ አያስገድደንምን?! እንጊዲህ ይታየን፤ የሴቶችን እና የህጻናትን ነፍስ መስረቅ ይቀላል፣ የ እስልምና አምላክ ሰይጣንም ይህን ያውቃል፤ ታዲያ እነዚህ ልጃገረዶችና ህጻናትወንዶች ጎልምሰው በኢየሱስ ክርስቶስ ስም የመዳን እድል አላቸውና፤ ለዚያ ከመብቃታቸው በፊት ገና በእንጭጩ ብልታቸው ይቆረጣል፣ በሽማግሌዎቻቸው ይደፈራሉ፣ ነፍሳቸውን ይነጠቃሉ፤ ሰይጣን አላሃቸውን ያስደስታሉ። የፍትህ አምላክ እግዚአብሔር ዛሬዉኑ ያቃጥላቸው!

የዔሳው እና እስማኤል ሕብረት

የጸረክርስቶሱን መንፍስ በገዛ ፈቃዱ የተቀበለው የምዕራቡ ዓለምም ይህን መሰሉን ወደ ገሃነም እሳት የሚያስገባ ወንጀል በመፈጸም ላይ ይገኛል። ለዚህም ነው የትግል ጓደኞቹን፣ የትጥቅ ወንድሞቹ የሆኑትን እስማኤላውያን ላለፉት 50 ዓመታት ወደ አውሮፓና አሜሪካ እንዲሁም ወደ አገራችን (አረቦች፣ ሶማሌዎችና ሱዳኖች) በማጉረፍ ላይ የሚገኘው።

እነዚህ እርኩሶች፦

  • ጥላቻ
  • ፍቅር አልባነት
  • ቅናት
  • ፍርሃት

አድረውባቸዋልና፤ በሕብረት ሆነው ክርስቶስን እና ልጆቹን ለመዋጋት ተነሳስተዋል፤ ይህንም ቅሌት ዓይን ያለው ሁሉ በደንብ የሚያየው ነው።

የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፰፥

በዚያች ሰዓት ደቀ መዛሙርቱ ወደ ኢየሱስ ቀርበው። በመንግሥተ ሰማያት ከሁሉ የሚበልጥ ማን ይሆን? አሉት።

ሕፃንም ጠርቶ በመካከላቸው አቆመ

እንዲህም አለ። እውነት እላችኋለሁ፥ ካልተመለሳችሁ እንደ ሕፃናትም ካልሆናችሁ፥ ወደ መንግሥተ ሰማያት ከቶ አትገቡም።

እንግዲህ እንደዚህ ሕፃን ራሱን የሚያዋርድ ሁሉ፥ በመንግሥተ ሰማያት የሚበልጥ እርሱ ነው።

እንደዚህም ያለውን አንድ ሕፃን በስሜ የሚቀበል ሁሉ እኔን ይቀበላል፤

በእኔም ከሚያምኑ ከነዚህ ከታናናሾቹ አንዱን የሚያሰናክል ሁሉ፥ የወፍጮ ድንጋይ በአንገቱ ታስሮ ወደ ጥልቅ ባሕር መስጠም ይሻለው ነበር።

ወዮ ለዓለም ስለ ማሰናከያ፤ ማሰናከያ ሳይመጣ አይቀርምና፥ ነገር ግን በእርሱ ጠንቅ ማሰናከያ ለሚመጣበት ለዚያ ሰው ወዮለት።

Islamic Schools In Pakistan Plagued By Cases Of Sex Abuse

______

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

‘American Mercenaries are Torturing’ Saudi Princes | እነ አላሙዲን በአሜሪካውያን የሳዑዲ አረቢያ ቅጥረኞች ቁልቁል ተዘቅዝቀው እየተገረፉ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 23, 2017

ቁልቁል ተዘቅዝቃ ደም እየተፋች ስትገረፍ የነበረችው እህታችን ሰቆቃ የሚሳየውን ቪዲዮ እናስታውሳለን?

ሰይፍ የሚያነሡ ሁሉ በሰይፍ ይጠፋሉ” [ማቴ. ፳፮፥፶፪]

We remember this video that shows a Saudi Arabian family hang our sister upside down from a hook and beat her to a bloody pulp.

for all who take the sword will perish by the sword„ [Matthew 26:52 ]

EXCLUSIVE: ‘American Mercenaries Are Torturing’ Saudi Elite Rounded up By New Crown Prince – And Billionaire Prince Alwaleed Was Hung Upside Down ‘just To Send A Message’


  • Source in Saudi Arabia says American private security contractors are carrying out’interrogations’ on princes and billionaires arrested in crackdown
  • Detained members of Saudi elite have been hung by their feet and beaten by interrogates, source says
  • Among those hung upside down are Prince Alwaleed bin Talal, an investor worth at least $7 billion who is being held at Riyadh’s Ritz Carlton
  • Arrests were ordered three weeks ago by Crown Prince Mohammed bin Salman
  • Source claims mercenaries are from ‘Blackwater’, a claim also made by Lebanese president
  • But its successor firm denies it has any operations in Saudi Arabia whatsoever and says its staff abide by U.S. law
  • Americans who commit torture abroad can be jailed for up to 20 years

Saudi princes and billionaire businessmen arrested in a power grab earlier this month are being strung up by their feet and beaten by American private security contractors, a source in the country tells DailyMail.com.

The group of the country’s most powerful figures were arrested in a crackdown ordered by Crown Prince Mohammed Bin Salman three weeks ago as he ordered the detention of at least 11 fellow princes and hundreds of businessmen and government officials over claims of corruption.

Just last month, the Crown Prince vowed to restore ‘moderate, open Islam’ in the kingdom and relaxed a number of its ultra-conservative rules, including lifting a ban on women driving.

DailyMail.com can disclose that the arrests have been followed by ‘interrogations’ which a source said were being carried out by ‘American mercenaries’ brought in to work for the 32-year-old crown prince, who is now the kingdom’s most powerful figure.

‘They are beating them, torturing them, slapping them, insulting them. They want to break them down,’ the source told DailyMail.com.

‘Blackwater’ has been named by DailyMail.com’s source as the firm involved, and the claim of its presence in Saudi Arabia has also been made on Arabic social media, and by Lebanon’s president.

The firm’s successor, Academi, strongly denies even being in Saudi Arabia and says it does not engage in torture, which it is illegal for any U.S. citizen to commit anywhere in the world.

The Saudi crown prince, according to the source, has also confiscated more than $194 billion from the bank accounts and seized assets of those arrested.

The source said that in the febrile atmosphere in the kingdom, Prince Mohammed has bypassed the normal security forces in keeping the princes and other billionaires at the Ritz Carlton hotel in Riyadh.

‘All the guards in charge are private security because MBS (Mohammed Bin Salman) doesn’t want Saudi officers there who have been saluting those detainees all their lives,’ said the source, who asked to remain anonymous.

‘Outside the hotels where they are being detained you see the armored vehicles of the Saudi special forces. But inside, it’s a private security company.

‘They’ve transferred all the guys from Abu Dhabi. Now they are in charge of everything,’ said the source.

The source said that Salman, often referred to by his initials MBS, is conducting some of the interrogations himself.

‘When it’s something big he asks them questions,’ the source said.

‘He speaks to them very nicely in the interrogation, and then he leaves the room, and the mercenaries go in. The prisoners are slapped, insulted, hung up, tortured.’

The source says the crown prince is desperate to assert his authority through fear and wants to uncover an alleged network of foreign officials who have taken bribes from Saudi princes.


Source

______

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አዲስ አበባ | ወገኔ፡ አሳሳቢና አስደንጋጭ የሆነ ውፍረት በእህቶቻችን ላይ እየታየ ነው!!!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 23, 2017

በየአብያተክርስቲያናቱ አባቶች፦“ሴቶቻችን ውስጥ የገባው ጋኔን ይውጣልን!”

እያሉ ጸሎት ማድረስ ጀምረዋል።

ዛሬ፤ እንደገና፡ ቀኑን ሙሉ ሲያሳስበኝ የዋለ ጉዳይ ነው

ጌታዬ አምላኬ፣ ፈጣሪዬ ሆይ፡ ጠላቶችህ፡ በጥቁር አሜሪካውያን ላይ የተጠቀሙትን ዓይነት ዲያብሎሳዊ ትሪክ በየዋሆቹ እህቶቼ ላይ እየተጠቀሙ ነው፤ አባቴ ሆይ፡ አንተ ታያቸዋለህና ዝም አትበል

በጣም ብዙ የሆንት እህቶቻችን የወሊድ መከላከያውን እንደ ክረሜላ ነው የሚወስዱት፤ የሚያስጠነቅቃቸው፣ የሚመክራቸውና የሚያስተምራቸው አካል የለም፤ በጣም ነው የሚያሳዝነው።

ምግብንም በሚመለክት፤ እንደ ምሳሌ አድርጌ ቪዲዮ ውስጥ “በርገር” ቤቱን አቅርቤዋለሁ፦

ቦሌ መድኃኔ ዓለም ፊት ለፊት፤ መድኃኔ ዓለም እየተባለ የሚጠራው ህንፃ ሥር፡ በእንግሊዝኛው ይጠራል፡ “InN Out Burgerየሚባል ትልቅና “ዘመናዊ/ፈረንጃዊ” የፈጣን ምግብ ቤት አለ። ዶሮና ድንች ጥብስ፣ በርገሮችና የመሳሰሉትን የፈረንጅ ምግቦች ነው የሚያቀርቡት። ባጠቃላይ፡ ቦሌና ሃያሁለት በመሳሰሉት አካባቢዎች ጣፋጩንና ጤነኛውን ኢትዮጵያኛ የእንጀራ ምግብ ማግኘት በጣም ከባድ ነው። የሚገኝ ከሆነ እንኳን ምግቡ ሁሉ በአደገኛው ዘንባባ ዘይት የተሠራ ነው።

አንን ቀን አመሻሽ ላይ፡ እስኪ ልቅመሰው ብዬ በረንዳው ላይ ቁጭ አልኩ፤ የተቆራረጡ ዶሮዎችና (ሁሉ ነገር በእንግሊዝኛ ነው„Chicken Nuggetsብለውታል)የድንች ጥብሶች አቀረቡልኝ። ለመግለጽ ያዳግተኛል፤ አንዷን ቁራጭ ዶሮና ድንቹን እንደቀመስኩ በጣም አጥወለወልኝ፣ አፈር አፈር ይላል ብል አፈርን መስደብ ይሆንብኝል፤ አፈር የተሻለ ይጣፍጣል፡ የበለጠም ጥቅም ይኖረዋል፤ ይህ ግን ዶሮውም ድንቹም፡ ከፈርንጅ አገሩ እንኳን ሲነጻጸር በጣም የተለየ ነው።

አሳላፊውን ጠርቼ ይቅርታ ስለምቸኩል አልጨረስኩትም ብዬ ሂሳቤን ከከፈልኩ በኋላ ወርጄ ሄድኩ። ምነው ብለው ደነገጡ። ትንሽም ሄደት እንዳልኩ፤ አንዲት ወጣት እህታችን መንገድ ዳር ቁጭ ብላና ጨቅላዋን አቅፋ ትለምናለች…..ኩምሽሽ ብዬ አብሪያት ቁጭ አልኩእዚያ ሬስቶራንት ለዚያ ምግብ 95 ብር ነበር የከፈልኩትሬስቶራንቱ ውስጥ እስከ መቶ የሚጠጉ ወጣቶች እየተጯጯሁ ይመገባሉ፤ በብዙ ብር የሚገመት ምግብ ያዛሉበሽተኞች የሚያደርጋቸውን/ የሚያደርገንን ምግብ ይወስዳሉ/ እንወስዳለንእዚህ ደግሞ እህታችን፡ ልክ እንደ ማርያም ልጇን አቅፋ፡ ትለምናለች….. ያው እስካሁን ልረሳው የማልችለው ገጠመኝ ነው፣ ልክ እንደ ኃይለኛ ነገር ሆኖ ነው የሚትየኝ።

እዚያ ምግብ ቤት እንዲሁ ለመታዘብ አልፎ አልፎ አለፍ እያልኩ ወደ ውስጥ አይ ነበር። ሁሌ ሙሉ ነበር። አንድ ሌላ የታዘብኩት ነገር ቢኖር፦ ባካባቢው የሚገኙት ብዙ ፈረንጆች ወደ እዚህ ቤት ገብተው ሲመገቡ አለማየቴ ነው። እለምን ይሆን? የሚያውቁት ነገር ይኖር ይሆን? ለነገሩማ ለእነርሱ የት፣ ምን መብላት እንዳለባቸው ብዙ ጊዜ አስቀድሞ ባገራቸው/በኢንባሲዎቻቸው በኩል ይነገራቸው የለ!?

ዔዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ የሳጥናኤል ልጆች በተገኘው ቀዳዳ ሁሉ ነው እየገቡብን ያሉት፣ ዓይናችን እያየ ጆሮአችን እየሰማ ዲያብሎሳዊ ድርጊታቸውን በፈርኦናዊ ትዕቢትና ድፍረት በመፈጸም ላይ ናቸው። በተለይ አሁን ትኩረቱን ያደረጉት የሕብረተሰባችን ምሶሶዎች በሆኑት ሴቶቻችን እና ህፃናቶቻን ላይ ነው፤ በቅርቡ ደግሞ የወንዱን ዘር ለማድከም የተለያዮ ኬሚካሎችን፣ ጀርሞችንና ባክቴሪያዎችን እያዘጋጁልን ነው። ይህን እያንዳንዳችን ያልቸልተኝነት ልናውቅና ልናሳውቅ ግዴታ አለብን።

ለእህቶቻችን ውፍረት፦

መንስዔ

ዲያብሎሳዊ ምግብና መጠጥ

ይህ ምግብ ፈረንጁ አገር “ጃንክ/ቆሻሻ” ምግብ ይባላል፤ የሚመገቡትም፤ ብዙ ያልተማሩና ድኾች የሚባሉት ናቸው።

በአዲስ አበባችን ደግሞ፣ ተምሯል፣ ያውቃል፣ ኃብታም ነው የሚባለው ነው በፈቃዱ ይህን ቆሻሻ የሚበላው።

+ የሚረጋ የዘንባባ(ፓልም)ዘይት(በውስጡ ፓልሚክ አሲድ የተባለ አደገኛ ኬሚካል የያዘ ነው)

+ ኦርጋኖፓስፌት በተባለ መርዝ የተቀቀለ የእርዳታ(አሜሪካ)ስንዴ

+ የፈረንጅ በርገር እና ጥብሳጥብስ

+ የ ”ፈረንጅ” ዶሮና እንቁላል

+ የ “ፈረንጅ” ወተትና እርጎ

+ ሚሪንዳና ኮካኮላ

+ የአረብ ዱቄቶች

+ የቱርክና ፓኪስታን ስኳር

+ ኤታኖል የተሽከራሪ ነዳጅ

መንስዔ ፪

ዲያብሎሳዊ የወሊድ መከላከያዎች

+ ውርጃ

+ እንክብሎች

+ ክትባቶች

+ ቅባቶች

መንስዔ ፫

ዲያብሎሳዊ የማሕበረሰብ ግኑኝነት መርዞች

+ በየጎረቤቱ ምግብና ውሃ ውስጥ የሚቀላቀሉ የአረብ ቅመሞች፣ ሽታዎች(መርዝ ጂሃድ)

+ በጎረቤት እንስሶች ላይ የሚካሄድ ጭካኔ፤ በተለይ በውሻ ላይ

+ በየትምህርት ቤቱ በህፃናት የምሳ እቃ ውስጥ በድብቅ የሚጨመሩ ጠብታዎች(መርዝ ጂሃድ)

+ የቱርክ የ”ፍቅር” ድራማዎች (የፍቅር ጂሃድ)

መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፹፫:

አቤቱ፥ እንደ አንተ ማን ነው? አቤቱ፥ ዝም አትበል፥ ቸልም አትበል።

እነሆ፥ ጠላቶችህ ጮኽዋልና፥ የሚጠሉህም ራሳቸውን አንሥተዋልና።

ሕዝብህን በምክር ሸነገሉአቸው፥ በቅዱሳንህም ላይ ተማከሩ።

ኑ ከሕዝብ እናጥፋቸው፥ ደግሞም የእስራኤል ስም አይታሰብ አሉ።

አንድ ሆነው በአንተ ላይ ተማከሩ፤ በአንተ ላይ ቃል ኪዳን አደረጉ፤

የኤዶማውያን ድንኳኖች እስማኤላውያንም፥ ሞዓብም አጋራውያንም፥

ጌባል አሞንም አማሌቅም፥ ፍልስጥኤማውያንም ከጢሮስ ሰዎች ጋር፤

አሦርም ከእነርሱ ጋር ተባበረ፥ ለሎጥ ልጆችም ረዳት ሆኑአቸው።

______

Posted in Conspiracies, Faith, Health, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: