Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • November 2017
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    27282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

ሺህ የሚሆኑ ሙስሊሞች በግብጻውያን ክርስቲያን ወንድሞቻችን እና እህቶቻችን ላይ ጥቃት ለማድረስ ወደ ቤተ ክርስትያን ዘመቱ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 19, 2017

የጥቃቱ ዘመቻ በጣም አሰቃቂ ስለነበር ክርስቲያን ወገኖቻችን ራሳቸውን ለብዙ ሰዓታት በቤተክርስቲያን ውስጥ እንዲቆለፉ ተገደው ነበር። ጥፋታቸው ምንድን ነው?

ለአብርሃም፣ ይስሐቅና ያዕቆብ አምላክ፣ ለኢየሱስ ክርስቶስ ጸሎት በማድረሳቸው!

ይህ ካላሳሰብን፣ ካላንገሸገሸን፣ ካላስቆጣንና ስራችንን እንድንሠራ ክላደረግን በጭራሽ ክርስቲያኖች ልንባል አይገባንም።

ለተበዳዮቹ ክርስቲያኖች በመቆርቆር ፈንታ ለበዳዮቻቸው እስማኤላውያን እና ኤዶማውያን ፈጥነው የሚቆረቆሩት፡ የክርስቶስ ልጆች ሊባሉ አይገባቸው፤ የጸረክርስቶሱ መንፈስ አድሮባችዋልና።

እነ ንጉሥ ዳዊት እንዴት እንደናፈቁኝ!

ወገኖች፣ በግብፃውያን ክርስቲያኖች ላይ አደጋዎችና ጥቃቶች እየበዙ መጥተዋል፤ ፕሬዚደንት ሲሲም፡ በአባይ ሰበብ፡ በክርስቲያን ኢትዮጵያ ላይ በየሣምንቱ ዛቻቸውን ይሰነዝራሉ።

ሙስሊሞች በተለያዩ የግብጽ አካባቢዎች በክርስቲያኖች ላይ የሚፈጸሙትን ጭፍጨፋዎችና ግድያዎች እንዲሁም ወጣት ክርስቲያን ሴቶችን በግድ እያገቡ ማስለም እና ሌሎች የሰብዓዊ መብት ረገጣዎችን ከማንም ተቃውሞ ሳይገጥማቸው በመቀጠል ላይ ናቸው።

ክርስትያኖቹ ሰላማዊ እንቅልፍ በተኙበት ሰው መግደል ጀነት (ገነት) እንደሚያስገባ በተነገራቸው ሙስሊሙች በሰይፍ እየተሰየፉ ይገኛሉ

ይህን የመሰለ ዘግናኝ ድርጊት ለማድረግ ማሰብም ሆነ ድርጊቱን መፈፀም አስላማዊ ትምህርቱ ያመጣው ተፅህኖ መሆኑ እሙን ነው

4መቶ ዓመታ በፊት ታሪክ እንደሚያስረዳንአፄ ዳዊት ዘመነ መንግስት ኮፕቶች እንደ አሁኑ ጊዜ ስቃዩ በዝቶባቸው የክርስትያን መንግስት ለነበራት ለኢትዮጵያ መልዕክት ልከው ነበር በግብጽ ያሉ ሙስሊሞች እየበዙ ኃይላቸው እየጠነከረ ሲሔድ በእስክንድርያ ሚኖሩት ክርስቲያኖች ላይ ሥቃይ ያጸኑባቸው ጀመር ክርስቲያኖቹም አንድ ሆነው መክረው ለኢትዮጵያዊ ዓፄ ዳዊት እንዲህ የሚል መልዕክት ላኩ

ንጉሥ ሆይ! በዚህ በግብጽ ያሉ እስላሞች መከራ አጽንተውብናልና ኃይልህን አንሥተህ አስታግሥልን ብለው ጠየቁት

ዳግማዊ ዓፄ ዳዊትም ለመንፈሳዊ ኃይማኖት ቀንተው የክርስቶስ ፍቅር አስገድዶአቸው ፳ ሽህ ሠራዊት አስከትለው ወደ ግብፅ ዘመቱ በዚህ ጊዜ በግብፅ ያሉ ኃያላን ፈሩ ተሸበሩ ንጉሡ ዳግማዊ ዳዊትም እንዲህ የሚል መልዕክትና ማስጠንቀቂያ ለሙስሊሞቹ ላኩ

‹‹በተፈጥሮ ወንድሞቻችሁ ከሆኑት ክርስቲያኖች ጋር ካልታረቃችሁ ሀገራችሁን መጥቼ አጠፋዋለሁ››።

የንጉሡ መልዕክት ለሙስሊሞቹ እንደደረሳቸው ፈርተው እንደ ጥንቱ በየሃይማኖታቸው ፀንተው በሰላም እንዲኖሩ ከክርስቲያን ወንድሞቻቸው ጋር ታረቁ፡፡

መታረቃቸውን ዳግማዊ ዳዊት ሰሙ በዚህም ጉዳይ ንጉሡ በጣም ደስ አላቸው እገዚአብሔርንም አመሰገኑ በግብፅ የሚኖሩ ክርስቲያኖችም ከ፲፪ ሺህ ወቄት ወርቅ ጋር ደስታቸውን ለኢትዮጵያዊው ንጉሥ ለዳግማዊ ዳዊት በደብዳቤ አድርገው ላኩላቸው ንጉሡም የደስታውን ደብዳቤ ተመልከተው ደስ ኣላቸው ፤ ወርቁን ግን መልሰው በመላክ እንዲህ የሚል ደብዳቤ ፃፉ

‹‹በግብፅ የምትኖሩ የክርስቶስ ተከታዮች ሆይ እንኳን ደስ አላችሁ የላካችሁልኝን ፲፪ ሺህ ወቄት ወርቅ መልሼ ልኬላችኋለሁ የእኔ ዓላማ ወርቅ ፍለጋ አይደለም የክርስቶስ ፍቅር አስገድዶኝ ነው በተቻለኝ መጠን ችግራችሁን ሁሉ አስወገድኩላችሁ..››

ይህ ምንን ያሳየናል? የሚያሳየን፡ ቀደምት አባቶቻችን በክርስትና ላይ የሚደረግ ጥቃት ራስ ላይ እንደደረሰ አድርገው ቆጥረው በቻሉት መጠን ጦርም ሰብቀው ይሁን በሌላ መንገድ መፍትሄ እንደሚሹላቻ ነበር:: አሁን ግን ጊዜው የተገላቢጦሽ ሆነና የክርስትያኖች ደም ሲፈስ በአይናችን እያየን በጆሯችን እየሰማን እንዳላየን ማለፉን መርጠናል። በጣም ያሳዝናል!

እግዚአብሔር ለ ክርስቲያን ወንድሞቻችን እና እህቶቻችን መፅናናቱን ይስጣቸው!

Horror As 1,000-Strong Mob Attacks Church Forcing Christians To Lock Themselves Inside


CHRISTIANS were forced to lock the doors of their church for their own safety as a furious mob launched an attack on the building as tensions continue to soar in Egypt

More than 1,000 people gathered outside a recently-renovated Coptic church in Mina, Egypt, to intimidate and threaten those inside.

Police were called on October 26 and the doors of the Saint George Church, as well as the on-site children’s nursery, was bolted shut for defence.

Despite the aggression of the crowd, it was the Copts who were held responsible for the incident.

The heads of the Coptic congregation in the area were forced into attending a peace meeting, which aimed to stop the conflict between the group and the local Muslim community.

A source close to the church said: “Copts had to agree to the reconciliation that will be held this evening in the village hall. A written agreement was presented that indicated a framework of friendliness, love and brotherhood.

A reconciliation and waiver of all records between the two sides must be signed, including a ‘non-provoke crisis’ clause.”

The “non-provoke clause” is particularly controversial, with critics saying it backs up attempts to close down the Coptic churches by sinister means.

In the week leading up to the church re-opening, flyers were posted across the area with taunting messages apparently written by Coptic leaders.

One said: “We re-opened the church against your will!”

However local Coptic leaders say the messages were written by Muslims in an attempt to stir up anger at their church.

It is just the latest in a long list of incidents in which Copts in Egypt were threatened.

Last month four churches in Mina, including the re-furbished one, were closed after furious locals launched vicious attacks on worshippers, emboldened by a lack of police support.

The Coptic leader in the region said authorities were doing nothing to bring those responsible to justice.

Anba Macarius said: “Churches are closed, the Coptic Christians are being attacked and their property destroyed, and there is no deterrent.

The Copts always pay the price of this coexistence, not the aggressors.

The reactions of officials are disappointing, and when there is any dispute or an attack, the first alternative is to close the church and put pressure only on the Copts with impunity for the aggressors.”

The Coptic Orthodox Church is the largest Christian church in Egypt and the Middle East’s biggest Christian community with a history dating back nearly 2,000 years.

Coptic Christians, who make up about 10 per cent of Egypt’s 90 million people, have long complained of discrimination under successive Egyptian leaders.

Egypt has been named one of the most dangerous in the world for churchgoers, with Egypt’s Christian community increasingly insecure since ISIS spread through Iraq and Syria in 2014, ruthlessly targeting religious minorities.

Selected Comments:

Can you imagine the outrage if it were the other way round.

Christians are the most persecuted group in the world. Even in the west, we are persecuted by the liberals. So much for tolerance and equality.

These are the people we should allow to come to the UK not the “others”

And still western Christian countries do nothing. We need to start supporting and protecting Christian minorities who are under threat by ‘others’.

The ‘others are getting support from the globalists who are driving the anti-Christianity uprising because as satanists that ‘other’ religion/cult is the nearest thing to it.

The ‘others’ are moslems, was that too difficult?

If you knew just how quickly Mr. Censor takes down my comments if I step even a cm over the line, you’d understand why I wrote ‘others’.

This Christmas Day should be declared as a national call to prayers for the Coptic church in Egypt by the Church of England and the Church of Scotland and others such as Methodists and Baptists. If ever there was a need or a reason for a joint statement on the Christian faith then this is the time. Comment please Archbishops, Pastors and Elders NOW – TODAY. Such vile attacks are not challenged enough by our churches here and our government has some of that blood on their hands for not speaking out and making this a priority. Christians and churches are being attacked here in Britain too and nothing is said or done. Christians are the most persecuted religious group in the world at this time and we need to speak up and speak out.

Source

______

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: