Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • April 2017
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for April, 2017

The Armenian Genocide Finally Gets Its Due With the Film ‘The Promise’ – ክርስቲያን ኢትዮጵያ ይህን ታሪክ ማወቅ፣ ፊልሙንም ማየት አለባት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 19, 2017

ጸረክርስቶስ ቱርኮች በ “ኢንቨስትመንት” መለክ ወደ አገራችን ጠጋ ጠጋ የሚሉት የክርስቲያን ደም ስለናፈቃቸው፣ የአባይ ወንዝ ጠረን ስለማረካቸው ነው። የሚቀጥለው ትልቁ ህልማቸው መጀመሪያ ግብጽን እንደገና መቆጣጠር መቻል ነውና። ብልሆቹ ኢትዮጵያውያን ይህን ሳያስተውሉት የቀሩ አይመስለኝም። በመንፈሰ ቆሻሶቹ ቱርኮችና አረቦ ፈንታ አርመን እና ግሪኮች ወደ አገራችን ቢገቡ ነው የሚሻለው!

An epic motion picture, it will introduce general audiences to a tragic chapter of history that has been shamefully denied for far too long.

Every year, on April 24, a solemn procession of men, women, and children commences in Yerevan, the capital of the former Soviet republic of Armenia. A sea of sad Armenian faces makes its way up to the hill of Tsitsernakaberd to the Armenian Genocide Memorial. It is here that every year the victims of one of the 20th century’s greatest crimes are quietly honored.

An ancient Christian country located just south of Russia and east of Turkey, Armenia has seen much suffering in its long history. However, of all the tragedies experienced by this small yet resilient nation, none compares to the enormity of the Armenian genocide of 1915. The genocide was committed by the Ottoman Empire during World War I. Possessed by a fanatical nationalism, the ruling Young Turk government accused its Christian Armenian subjects of sympathizing with the hated Russian enemy. What followed was the planned, systematic, and ruthless mass murder of as many as 1.5 million Armenian civilians.

Of all the sufferers of the war,” wrote American diplomat Lewis Einstein in The Nation in 1920, “none have endured more than the Armenians, victims less of its horrors than of the Turkish Government’s diabolical policy of murder.” To this day, Turkey continues to deny the historical reality of the genocide, despite overwhelming scholarly evidence. After over 100 years, the denial of this horrific crime has left the Armenian people in state of incomplete mourning.

Terry George’s forthcoming film The Promise captures the magnitude of this history in a way that no prior film on the genocide has done before. With its sweeping cinematography, powerful acting, and all-encompassing story, it is a truly epic work that effectively and humanely conveys the story of the tragedy.

Bringing The Tragedy To The Screen

Given Turkey’s continued stance of denial, making a film about the genocide has never been an easy task. Efforts to produce such a film in Hollywood were consistently blocked by the Turkish government. The most infamous instance of this was in the 1930s, when Ankara pressured MGM into abandoning plans for producing an adaptation of the novel The Forty Days of Musa Dagh, by Austrian-Jewish writer Franz Werfel. The novel was based on real events in which a small community of Armenians living in the mountains of Turkey’s present-day Hatay Province (on the Syrian border) defended themselves against deportation by Ottoman authorities.

Due to Werfel’s Jewish background, the novel was banned in Hitler’s Third Reich and subject to mass book burnings. The book eventually came to the attention of MGM’s Irving Thalberg, who bought the rights and decided to have it produced as a film. Pre-production began in 1934. Clark Gable was to be the star. However, due to pressure from the Turkish government (including anti-Semitic threats by Ankara against MGM as a “Jewish studio”), Louis B. Mayer canceled the project.

There are numerous reasons why a film like that has not been made by Hollywood over the past century,” said Eric Esrailian, a UCLA doctor who played a major role in the production of The Promise. “It is not as though people have avoided spending money producing other films for all these years. All elements—from studios to producers to actors to crew—have felt pressure or intimidation in one form or another.”

There were indeed films produced about the genocide. The earliest of these, Ravished Armenia (1919), starred a survivor of the genocide, Aurora Mardiganian, and was produced by MGM at a time when Turkey did not have the clout to stop such productions. The box office proceeds went to the aid of Armenian orphans through the Near East Relief. Unfortunately, the film was eventually lost and only recently turned up as a fragmentary copy in post-Soviet Armenia.

The films that followed, such as Henrik Malyan’s Nahapet (1977), Atom Egoyan’s Ararat (2002), Paolo and Vittorio Taviani’s Lark Farm (2007), and Fatih Akin’s The Cut (2014), were unable to reach a mass American audience. Distributed by Warner Bros., Elia Kazan’s America America (1963) vividly depicted the persecution of Armenians and Greeks under Ottoman rule. However, its main focus was the protagonist’s quest to emigrate to the United States.

Given this history, Armenian-American philanthropist Kirk Kerkorian believed that the time had come .for a Hollywood film on the genocide. Kerkorian, who passed away in 2015, first conceived of the idea in 2010, but it acquired momentum in 2012 when Kerkorian set up Survival Pictures. He entrusted his close friend Eric Esrailian to the task of bringing the story of the genocide to a general American audience, and enlisted veteran producers Mike Medavoy and William Horberg.

We wanted to carefully find the right people—committed people with sincere intentions in their hearts—to come together,” said Esrailian. “Thankfully, we were successful, and the result has been everything we hoped for. In addition, we also grew together as a family of people, both in front of and behind the camera. The entire project is thanks to the courage and dedication of Kirk Kerkorian, and people around the world will be thanking him for generations to come.”

An All-Encompassing Epic

The Promise is an all-encompassing epic that captures every aspect of the Armenian genocide and of the historical time and place in which the tragedy was situated. Early proposals for films on the genocide tended to focus on specific subjects and stories, such as the heroic defense of Musa Dagh or the suffering of the Armenian composer Komitas. The Promise does not limit itself in this regard. Instead, it presents an entire composite picture of the history. All elements of the genocide are brought together into one concise narrative. Ara Sarafian, the director of the Gomidas Institute in London and the leading authority on the history of the genocide in the English language, noted that The Promise “encompasses specific events, as well as generic ones, that defined the destruction of the Armenians.” “The geography of the film, the locations, the movement of people, were all in good order,” he noted. “The cinematography is amazing, and the actors are really good. They hold the narrative together. However, most importantly, the key themes were historically accurate. The producers did not take license to go beyond the historical material at hand yet they managed to capture much of the enormity of the Armenian genocide.”

The film’s story centers on the aspiring doctor Mikael Pogosian (well-portrayed by Oscar Issac) who leaves his native village in southern Turkey to study medicine in Constantinople. Betrothed to a young woman in his village, Mikael falls in love with the beautiful Ana Khesarian (Charlotte Le Bon), a French-Armenian woman, in Constantinople. However, she is also involved with Associated Press reporter Chris Myers (Christian Bale). In the midst of this love story, all three of the characters personally experience the genocide unfolding before them in different ways. Overall, though, it is clearly Isaac’s character, Mikael, who emerges as the main protagonist of the film. He is almost like a hero in a work by one of the great Armenian national writers like Raffi or Khachatur Abovian, yet his experiences are based entirely on actual historical events.

The film’s main characters are fictional, but they are an amalgam of profiles,” said Esrailian. “We wanted to involve the viewer in the film’s story and to open the door to interest in historical events that have been denied and suppressed for decades. We also wanted to highlight the patterns of man’s inhumanity to man that are sadly being replicated in the world today.”

Director Terry George succeeds masterfully in concisely capturing the entire scope of the history of the genocide. The fictional village of Siroun (meaning “beautiful” in the Armenian language) in Southern Turkey, in an area that Armenians know by the name “Cilicia,” perfectly represents the pre-genocide Ottoman Armenian village life. It captures an idyllic time, highlighting the continuity of local Armenian life and customs before they were destroyed. The aspiring doctor Mikael represents the hope of the Armenian community for a better future in the Ottoman Empire.

Mikael’s journey to Constantinople (Istanbul) reveals yet aspect of Ottoman Armenian life before the genocide: the prosperous intellectual, political, and financial class of Armenians in the Ottoman capital. The film shows their prosperous homes, churches, and trading communities. Sporting the latest European fashions, yet part of the fabric of Ottoman cultural and social life, these Armenians lived between Europe and Asia in a city straddling both continents.

The film also alludes to the prosperous life of the historically significant Armenian diaspora community in France, as personified by Charlotte Le Bon’s character, Ana. However, Ana’s character is representative of even more. Just as Mikael represents the aspirations for Ottoman Armenians, so does Ana represent the affinities of the prosperous Armenian urban class for Europe. Although played by a French actress, Ana’s distinctive “Armenian” appearance also adds to the sense of idyllic, almost melancholy nostalgia of pre-war Ottoman Armenian life.

Another character, Mikael’s friend, the Turkish playboy Emre (Marwan Kenzari), represents the friendships that existed between Armenians and Muslims before the genocide and those Muslims who, later, went out of their way to save their Armenian friends and neighbors. “The inclusion of righteous Muslims as represented by Emre who saves his Armenian friend and is shot or the sub-governor (kaymakam) who helps Armenians escape was a historically important aspect of the film,” noted Sarafian.

However, it is against this backdrop of the pre-war Ottoman Empire that storm clouds begin to form. At a party overlooking the Bosphorous, a drunken Chris takes aim at Ottoman officials and their German guests for the entrance of German ships in Turkish waters leading up to the Ottoman entry in the war. When the Ottoman Empire does enter the war, the angry demonstrations in the streets against the Entente foreshadow pogroms against Armenians in Constantinople later in the film. Soon, arrests against Armenian elites begin in Constantinople, including the arrest of Komitas, which is also highlighted in the film. In a village in the interior of Turkey, Chris finds traces of a massacre against Armenians and photographs the carnage, recalling the work of Armin T. Wegner, a German medic who documented the genocide in photographs. Off in the distance, he sees a caravan of Armenians being marched to their death into the desert.

As the film progresses, the grim reality of the full scale of the genocide becomes even more apparent. Basic humanity is openly disregarded. Mikael is eventually arrested and, with other Armenians, forced into slave labor to build a railroad in the Amanus Mountains. In these scenes, Armenians are wantonly shot and beaten. A former Armenian clown from a Constantinople circus has become reduced to a sad shadow of his former self. Mikael escapes, but encounters cattle cars transporting Armenians to the so-called “resettlement zone” in the Syrian Desert. From these cattle cars spring forth hands of thousands of Armenians, men and women, young and old, who desperately relish the mere touch of rain water. It is a powerful, yet chilling image.

One of the film’s saddest and most difficult scenes depicts the massacre of the Armenian villagers from Siroun, causing Mikael to break down and sob. Such scenes are sensitively and tastefully done, but in the words of Sarafian, are “not ‘toned down’ to accommodate Western sensibilities.”

If nostalgia and suffering are major themes of the film, then so is courage. The film depicts the experience of American and European Christian missionaries in saving Armenian orphans and of righteous Muslims and Turks who protect Armenians. Ambassador Henry Morgenthau Sr. also appears in the film and engages in a tense discussion with Talaat Pasha, the architect of the genocide. The film also depicts perhaps the greatest act of bravery of all: the defense of Musa Dagh by a hundreds of Armenian men, women, and children. The final scenes illustrate the French rescue efforts to save these Armenians. The frantic escape of these refugees to the Mediterranean coast and onto the French ships is a story familiar to most Armenians who fled the genocide. Although a more hardened and mature Mikael contemplates revenge for everything he has experienced, Ana insists that “our survival will be our revenge.”

Although The Promise is a masterfully done film, it will undoubtedly face challenges. Even prior to its US release, Turkish nationalists have already taken to IMDb, Twitter, and Facebook to block and downgrade the film as much as possible.

Whether or not the filmmakers managed their blend to appeal to today’s easily distracted audiences is something that the box offices will show,” said Sarafian. “Undoubtedly, the final result will also depend on the success (or failure) of misinformation campaigns that the denialist lobby will organize. After all, the denial of the Armenian genocide, unlike the denial of the Holocaust, is unfortunately still fair game.”

Still, for many Armenians who have long awaited a Hollywood film on the genocide, this is it. The Promise is an epic motion picture that will introduce general audiences to a tragic chapter of history that has been shamefully denied for far too long. It is an accomplishment to which many Armenians will respond with a rousing “apres” (“well-done”).

Source

All Turkish Christians, Turkish Jews And Non Muslim Refugees Living In Turkey Need To Leave To Save Themselves From A Future Holocaust, Armenian Type Genocide To Be Repeated By Erdogan

___

Posted in Conspiracies, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , | Leave a Comment »

Ancient Sinai Monastery Targeted By Islamic Militants In Egypt A Week After Coptic Church Bombings

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 19, 2017

Islamist gunmen attacked security forces near St Catherine’s Monastery in Egypt’s south Sinai yesterday, killing at least one police officer and injuring four others outside one of the world’s most important and oldest Christian sites.

Islamic State claimed responsibility for the attack on a police checkpoint about 800 metres from the entrance to the monastery, which comes just 10 days before Pope Francis is scheduled to visit Egypt.

The incident follows two deadly suicide bombings on Coptic Christian churches last week, which were also claimed by Islamic State and which plunged the country into mourning and marked one of the bloodiest days for the country’s Christian minority in decades.

St Catherine’s, founded in the 6th century and located at the foot of Mount Sinai, is one of the oldest Christian monasteries in the world and a UNESCO world heritage site. It is part of the Eastern Orthodox Church.

Egypt’s Christian minority, which makes up about 10 per cent of the country’s 92 million people, has increasingly been targeted by Islamist militants, with three deadly church attacks in the span of four months.

In February, scores of Christian families and students fled North Sinai province after a spate of targeted killings.

A successful assault on St Catherine’s would be the latest challenge to President Abdel Fattah al-Sisi, who has pledged to protect the religious minority as part of his campaign against extremism.

Continue reading…

__

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , | Leave a Comment »

There Is A Deep Conspiracy To Exterminate Christians In Africa

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 18, 2017

Nigeria: Major Politicians Are Arming Very Violent Muslim Terrorists To Wipe Out Christians And Destroy Churches As Part Of Sinister Plan To Erase Christianity

Watch demons at work — watch this horrifying video

__

Posted in Conspiracies, Faith | Tagged: , , , , | Leave a Comment »

Christian Orthodox Leader Calls on Erdogan to Repent and Convert from Islam or Find Himself in Hell with Mohammad

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 17, 2017

Greek Orthodox Bishop, Metropolit Seraphim of Piraeus caused a controversy this week when he wrote Turkish President Recep Tayyip Erdogan and urged him to convert to Christianity.

Seraphim told Erdogan to make Vladimir Putin his godfather in a 37 page letter.

He warned Erdogan he may find himself in hell with Mohammad.

Neoskosmos reported:

Greek Orthodox Bishop, Metropolit Seraphim of Piraeus has caused controversy by urging Turkish President Recep Tayyip Erdogan to convert to Orthodoxy with Russian President Vladimir Putin as his godfather. And no, it’s not a joke.

In a 37-page letter to Erdogan written in Greek, Metropolit Seraphim asks the Turkish leader to denounce his Islamic faith and be baptised in the Ecumenical Patriarchate of Constantinople.

If you want to save yourself and your family you should convert to Greek Orthodox Church, the only real faith,” Seraphim writes, reports Keep Talking Greece.

We propose and we advise you to come to the arms of the Greek Orthodox Church before the end of your life on earth.

Otherwise, you will unfortunately find yourself, your family and your people in the same place where Allah, Muhammad and his followers are, ie. in the place of suffering, eternal and unending hell.”

He calls on Erdogan to “repent, cry, be humble and believe in Christ,” and claims that “the Holy Trinity of God will open the arms for you”.

Selected Comments:

Now that’s how priests used to talk.

Orthodox Christians are typically bold, which is why Muslims hate them so much

Onward Christian soldiers! At last, we’ve found a fearless leader of the faith!

Wish the Pope was half as good as this Bishop.

I could never imagine Pope Francis Obama speaking this way. He would rather be loved by his fellow man than deliver the word of God.

This Guy Is A Boss.

I like this guy. You can tell he is strong in his belief of eternal life and that he thinks much less of his temporal life. God bless him.

Refreshing! We need more Christian leaders like him to speak up and speak out.

This is what a real Christian leader looks like. Not these silly “interfaith dialogues” you see today. The “Pope” should take notice.

What role do we have in this world other than the Great Commission?

Notice how we do our convert or suffer work? We send letters of truth and wisdom. We don’t go in raping and killing to force submission.

How ironic that picture is, none so blind as he who will not see. I just trust in the Bible and the gospel of Christ. Did he not say, there would be those who would come AFTER Him, flee from them , for they are FALSE prophets!!??

Source

Turkey’s President Erdogan Drops Plan To Pray At Hagia Sophia?

___

Posted in Curiosity, Faith | Tagged: , , , , , , | Leave a Comment »

ትንሣኤ፡ ኃጢአት፣ ፍትሐ ኵነኔ እና ሞተ ነፍስ ወዲያ ተሽቀንጥረው በምትካቸው በክርስቶስ ቤዛነት ጽድቅን፣ ይቅርታንና ሕይወተ ነፍስን የተቀዳጀንበትና ከድል ዅሉ የበለጠ የድል ቀን ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 15, 2017

እንኳን አደረሰን! በዚህ የድል ቀን ፡ በእናት ቤተክርስቲያናቸው ተገኝተው በዓሉን ማክበር የተከለከሉትን ግብጻውያን መንፈሳዊ ወንድሞቻችንና እህቶቻችንን በፀሎት እናስባቸዋለን!

የ፳፻፱ ዓ.ም በዓለ ትንሣኤን አስመልክቶ ከብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ የተበረከተ ቃለ ምዕዳን

ሚያዝያ ፯ ቀን ፳፻፱ ዓ.

ቃለ በረከት ዘብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ዘተናገረ በእንተ በዓለ ትንሣኤ ቅድስት ዘእግዚእነ ወአምላክነ ወመድኃኒነ ኢየሱስ ክርስቶስ ሎቱ ስብሐት

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን

  • በአገራችን በኢትዮጵያ በገጠርና በከተማ የምትኖሩ፤
  • ከአገር ውጭ በተለያዩ አህጉር የምትገኙ፤
  • የአገራችንን ዳር ድንበር ለመጠበቅና ለማስከበር በየጠረፉ የቆማችሁ፤
  • በሕመም ምክንያት በየጠበሉና በየሆስፒታሉ ያላችሁ፤
  • እንዲሁም የሕግ ታራሚዎች ኾናችሁ በየማረሚያ ቤቱ የምትገኙ ኢትዮጵያውያንና ኢትዮጵያውያት፤

በትንሣኤው ኃይል በመቃብር ውስጥ በስብሶ መቅረትን ሽሮ ትንሣኤ ሙታንን ያበሠረ ጌታችን አምላካችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እንኳን ለሁለት ሺሕ ዘጠኝ ዓመተ ምሕረት በዓለ ትንሣኤው በሰላም አደረሳችሁ!!

‹‹ወሰበረ ኆኃተ ብርት ወቀጥቀጠ መናሥግተ ዘሐፂን፤ የናስ ደጆችን ሰባበረ፡፡ የብረት መወርወሪያዎችንም ቀጥቅጦ ቈራረጠ፤›› (መዝ. ፻፯፥፲፮)፡፡

ይህ አምላካዊ ኃይለ ቃል ወልደ እግዚአብሔር የኾነ ኢየሱስ ክርስቶስ በመሥዋዕትነቱ ብቃት እንደ ናስ የጠነከሩትን የኃጢአት ደጆች እንደሚሰባብር፤ እንደ ብረት የጸኑትን የሞት ብረቶች ቀጥቅጦ በመቈራረጥ እንሚያስወግድ መንፈስ ቅዱስ በዳዊት አንደበት የተናገረው ቃለ ብሥራት ነው፡፡ የኃይለ ቃሉ ምሥጢራዊ ይዘት በጠንካራ ነገር የተገዙና በጽኑ መወርወሪያዎች ክርችም ብለው የተዘጉ ደጆች መኖራቸውን ጠቁሞ እነዚህን ሰባብሮና ቀጥቅጦ በሩን የሚከፍት አንድ ኃያል መሢሕ እንደሚመጣ የሚያመለክት ነው፡፡

በመጀመሪያው የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል እንደምናነበው የሰው መኖሪያ የነበረው ገነተ ኤዶም በኃጢአተ ሰብእ ምክንያት በፍትሐ እግዚአብሔር ሲዘጋ፣ በሰይፈ ነበልባል እንደ ተከረቸመ፤ ኪሩባውያን ኃይላትም በጥበቃ እንደ ተመደቡበት በግልጽ ተመዝግቦአል፡፡ ይህ የጽድቅ የክብርና የሕይወት ደጅ በዚህ ኹኔታ ሲዘጋ፣ ለሰው ልጅ የቀረለት መኖሪያ ለሰይጣንና ለሠራዊቱ የተዘጋጀው፤ እሳቱ የማይጠፋ፣ ትሉ የማያንቀላፋ የእቶነ እሳት ከተማ ነበረ፡፡

ለመለኮታዊ ሱታፌና ለዘለዓለማዊ ሕይወት ታድሎ የነበረው የሰው ልጅ ለእግዚአብሔር ባለመታዘዙ ምክንያት ለአምስት ሺሕ አምስት መቶ ዓመታት ያህል የተጋዘው ከላይ በተጠቀሰው የዲያብሎስ ከተማ ነበር፡፡ የዚህ ከተማ ደጆችና በሮች፣ መዝጊያዎችና መወርወሪያዎች ኃጢአት፣ ፍትሐ ኵነኔ እና ሞተ ነፍስ ወሥጋ ነበሩ፡፡ የሰው ልጅ ኃጢአትን ስለ ሠራ እግዚአብሔር የቅጣት ፍርድን ፈረደበት፤ ቅጣቱም የነፍስና የሥጋ ሞት ነበረ፡፡ እነዚህ ነገሮች እርስበርስ እንደ ሰንሰለት ተያይዘው የዲያብሎስን ከተማ የናስና የብረት ያህል ጠንካራ ደጅ እንዲኾን አድርገውታል፡፡

ይህንን በር ሰብሮና ፈልቅቆ የሰዎችን ነፍሳት ከዲያብሎስ ከተማ መዞ ለማውጣት ለፍጡር ፈጽሞ የማይቻል ነበረ፤ ሦስቱም ነገሮች ከፍጡራን ዓቅም በላይ በመኾናቸው አምላካዊ ኃይል የግድ አስፈላጊ ኾነ፡፡ በዚህም ምክንያት ጌታችን ሥጋችንን ተዋሕዶ በዚህ ዓለም በመገለጥ እኛ ከኃጢአት፣ ከፍትሐ ኵነኔ እና ከሞት ነፍስ የምንድንበት መንገድ እርሱ ብቻ መኾኑን በአጽንዖት አስተማረ፡፡

በመጨረሻም እንደ ትምህርቱና እንደ ቃሉ በመስቀሉ ኃይል ወይም በመሥዋዕትነቱ ብቃት ሦስቱ ነገሮች ማለትም ኃጢአት ፍትሐ ኵነኔ እና ሞተ ነፍስ ከሰው ጫንቃ ላይ እንዲወገዱ አደረገ፡፡ ለሰው የማይቻል የነበረ ይህ ግብረ አድኅኖ፣ በተዋሕዶ አምላክም ሰውም ለኾነ ለጌታችን ለአምላካችንና ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የሚቻል ነበርና በእርሱ መሥዋዕትነት እውን ኾነ፡፡

ጥንቱንም ለሰው ልጅ ሕይወትና ክብር ጠንቆች የነበሩ እነዚህ ሦስቱ ነበሩና እነርሱ ተሰባብረውና ተቀጥቅጠው ሲወገዱ በሲኦል ይኖሩ የነበሩ ሰዎች ነፍሳት በአጠቃላይ ዓለም ከመፈጠሩ በፊት ወደ ተዘጋጀላቸው ወደ መንግሥተ እግዚአብሔር ተመልሰው ገቡ፡፡ ከክርስቶስ ሞት በኋላ የነፍሳተ ሰብእ ጉዞ ወደ ዲያብሎስ ከተማ ወደ ሲኦል መኾኑ ቀርቶ ወደ እግዚአብሔር ከተማ ወደ ጽዮን መንግሥተ ሰማያት ኾነ፡፡

የተወደዳችሁ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻችን ምእመናንና ምእመናት

እኛ ኦርቶዶክሳውያን ክርስቲያኖች በዓለ ትንሣኤን ከምንም በላይ በላቀ ኹኔታ የምናከብርበት ምክንያት ኃጢአት፣ ፍትሐ ኵነኔ እና ሞተ ነፍስ ወዲያ ተሽቀንጥረው በምትካቸው በክርስቶስ ቤዛነት ጽድቅን፣ ይቅርታንና ሕይወተ ነፍስን የተቀዳጀንበትና ከድል ዅሉ የበለጠ የድል ቀን በመኾኑ ነው፡፡ ዅላችንም መገንዘብ ያለብን ዓቢይ ነገር የክርስቶስ ድርጊቶች በሙሉ ለሰው ድኅነት ሲባል ብቻ የተደረጉ እንጂ ለእግዚአብሔር የሚፈይዱት አንዳች ምክንያት የሌላቸው መኾኑን ነው፤ ይህም ማለት በክርስቶስ የተፈጸሙ ድርጊቶች በሙሉ ለእኛ ሲባል የተደረጉ መኾናቸውን መገንዘብ አለብን ማለት ነው፡፡

ክርስቶስ ተሰቀለ፤ ሞተ፤ ተቀበረ፤ ተነሣ ሲባል፣ እኛ ተሰቀልን፤ ሞትን፤ ተቀበርን፤ ተነሣን ማለት እንደ ኾነ ልብ ብለን ልናስተውል ይገባል፡፡ እኛ ተሰቅለን ሞተንና ተቀብረን የኃጢአታችንን ዕዳ የመክፈል ዓቅም ስላጣን ለእኛ ያልተቻለውን ጌታችን ስለ እኛ ብሎ፣ በእኛ ምትክ ኾኖ ለኃጢአታችን መከፈል የነበረበትን ዋጋ ዅሉ ከፍሎ አድኖናልና ነው፡፡ እኛ በክርስቶስ ቤዛነት ነጻነታችንን ተቀዳጅተን ወደ እግዚአብሔ መንግሥት ዳግመኛ መግባት የቻልነው ክርስቶስ የከፈለው መሥዋዕትነት ለእኛ ተብሎ፣ ስለ እኛ የተደረገ በመኾኑ ነው፡፡

የክርስቶስ ትንሣኤ የእርሱ ትንሣኤ ብቻ እንደ ኾነ አድርገን የምንገነዘብ ከኾነ ታላቅ ስሕተትም ነው፤ ኃጢአት፣ ኵነኔ እና ሞተ ነፍስ የሌለበት እርሱማ ምን ትንሣኤ ያስፈልገዋል? ትንሣኤ ለሚያስፈልገን ለእኛ ተነሣልን እንጂ፡፡ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ይህንን አስመልክቶ ሲያስተምር፣ ‹‹እግዚአብሔር በምሕረቱ ባለ ጸጋ ስለ ኾነ በኢየሱስ ክርስቶስ አስነሣን፡፡ ከእርሱ ጋርም በሰማያዊ ሥፍራ አስቀመጠን፤›› ብሎአል (ኤፌ. ፪፥፬)፡፡ ከዚህ አኳያ የቀን ጉዳይ ካልኾነ በቀር የትንሣኤያችን ጉዳይ በክርስቶስ ትንሣኤ የተረጋገጠና ያለቀለት ነገር እንደ ኾነ ማስተዋል፣ መገንዘብ፣ መረዳትና ማመን ይገባናል፡፡

የጌታችን ትንሣኤ ለሰው ልጅ ተብሎ የተደረገ በመኾኑ የእኛ ትንሣኤ ነው ብለን ዅሌም መውሰድና መቀበል አለብን፤ ምክንያቱም የክርስቶስ ትንሣኤ የመጨረሻ ግቡ የሰው ልጆች ትንሣኤን ማረጋገጥ ነውና፡፡ የትንሣኤ ዕድል በክርስቶስ ቤዛነት ለዅሉም ተሰጥቶአል፤ አዋጁም ሕጉም በክርስቶስ ትንሣኤ ጸድቆአል፡፡ የቀረ ነገር ቢኖር የመጨረሻው ተግባራዊ ፍጻሜ ነው፤ እርሱም ቀነ ቀጠሮ የተያዘለት ስለ ኾነ ወደዚያው በእምነትና በሥነ ምግባር መገስገስ ነው፡፡ ሰውን ለዚህ ዐቢይ ጸጋና ዕድል ላበቃ ለእግዚአብሔር አምላካችን ክብርና ምስጋና ለእርሱ ይኹን፡፡

የተወደዳችሁ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻችን ምእመናንና ምእመናት

ጌታችን አምላካችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የሠራውና ያስተማረው ዅሉ ምን ለማግኘት ነበረ? ተብሎ ቢጠየቅ በአጭር ዐረፍተ ነገር ‹‹ሰውን ለማዳን ነዋ!›› ብሎ መመለስ ይቻላል፡፡ እውነቱም ሐቁም ይህና ይህ ብቻ ነው፡፡ ይህን ያህል ውጣ ውረድ፣ ይህን ያህል ዋጋ ያስከፈለ የሰው መዳን በእግዚአብሔር ዘንድ ምን ያህል ተፈላጊ እንደ ኾነ በአድናቆት መመልከትና መቀበል ታላቅ አስተዋይነት ነው፡፡

በዚህ ሰውን የማዳን የእግዚአብሔር ክንውን እኛ ሰዎች የእግዚአብሔር ልጆች ለመኾን በቅተናል፤ ልጆቹም ኾነናል፡፡ ታድያ ልጅ በጠባይም፣ በመልክም፣ በሥራም አባቱን ቢመስል ጌጥም የክብር ክብርም ነውና በዅሉም ነገር አባታችንን መከተልና መምሰል ከእኛ ይጠበቃል፡፡ እግዚአብሔር አባታችን እንደ መኾኑ፣ እኛም ልጆቹ እንደ መኾናችን መጠን የአባታችንን ተቀዳሚ፣ መደበኛና ቀዋሚ ሥራ የኾነውን ሰውን የማዳን ሥራ ሳናቋርጥ የማስቀጠል ግዴታ አለብን፡፡

ዛሬም ዓለማችን የሚያድናት፣ እስከ ሞት ድረስም ደርሶ ቤዛ የሚኾናት፣ ሰላምንና ነጻነትን የሚያቀዳጃት የእግዚአብሔርን ልጅ ትፈልጋለች፡፡ የጌታችን ትንሣኤ ከመቃብር በመነሣትና ሙታንን በማስነሣት ብቻ የሚገለጽ አይደለም፡፡ ጌታችን ከመሞቱና ከመነሣቱ በፊት ብዙ ሰዎችን ከረኃብ፣ ከበሽታ፣ ከሥነ ልቡና እና ውድቀት አስነሥቷል፤ ከተሳሳተ አመለካከት፣ ከጭካኔ ከመለያየት አባዜም በተአምራትም በትምህርትም አድኗል፡፡ ጌታችን ሰውን ለማዳን ሥራ በእርሱ ብቻ ተሠርቶ እንዲቀር አላደረገም፤ እኛም እንድንሠራውና እንድንፈጽመው አዘዘን እንጂ፡፡

ከዚህ አንጻር በክርስቶስ ዘመን እንደ ነበረው ዅሉ ዛሬም ብዙ በሽተኞች የሚያድናቸው አጥተው በየጎዳናው፣ በየሰፈሩ፣ በየመንገዱ ወድቀው ይሰቃያሉ፤ እነዚህን ማን ያድናቸው? የተመጣጠነና በቂ ምግብ አጥተው ብዙ ሕፃናት፣ እናቶችና አረጋውያን በረኃብ አለንጋ ይገረፋሉ፤ ኅብስቱን አበርክቶ እነሱን ማን ይመግባቸው? በተሳሳተ አመለካከት ለሥነ ልቡና ውድቀት፣ ለቀቢፀ ተስፋ እንደዚሁም ለስሑት ትምህርተ ሃይማኖት ተጋልጠው ሃይማኖታቸውንና ታሪካቸውን በመፃረር የሚገኙ ብዙ ናቸው፤ እነዚህን ማን አስተምሮ ወደ እውነቱ ይመልሳቸው? በእግዚአብሔር ዘንድ እነዚህን ሥራዎች መሥራትና ማስተካከል የሕዝበ ክርስቲያኑና የመምህራነ ወንጌል ግዴታዎች ናቸው፡፡

በማኅበረሰቡ ሥር ሰደውና ተስፋፍተው የሚታዩትን እነዚህን መሰል ሃይማኖታዊና ማኅበራዊ ችግሮች በወሳኝነት ለመቋቋም ትምህርትና ልማት መተኪያ የሌለውን ሚና ይጫወታሉ፤ ለአገራችን ደህንነት መወገድ ቍልፍ መፍትሔ ሃይማኖትና ልማትን አጣምሮ ለመያዝና በእነርሱ ጸንቶ መኖር አማራጭ የሌለው ነው፡፡ ከእነዚህ ውጭ የኾነ ኑሮ ምንም ቢኾን ምሉእ አይደለም፤ ጣዕምም የለውም፡፡ የሰውን ዅለንተናዊ ሕይወት ለማዳን ሁለቱንም በተግባር መተርጐም ያስፈልጋል፡፡

አገራችን ኢትዮጵያ ከጥንት ጀምሮ በእነዚህ ነገሮች የታደለች እንደ ነበረችና እነዚህን አጣምራ በመያዝ የት ደርሳ እንደ ነበር በአገሪቱ ውስጥ ያሉ የሚታዩና የማይታዩ መረጃዎች ምስክርነታቸውን በመስጠት ዛሬም አልተገቱም፡፡ በአሁኑ ጊዜ አገራችን የተያያዘችውን የልማትና የሰላም ጉዞ አጠናክራ እስከ ቀጠለች ድረስ ሕሙማን የሚፈወሱባት፣ ሩኁባን ጠግበው የሚኖሩባት፣ በመንፈሳዊና በዘመናዊ ዕውቀት የበለጸጉ ዜጎች የሚታዩባት አገር የማትኾንበት ምክንያት ምንም የለም፡፡

መላው የአገራችን ሕዝቦች በኑሮአቸውና በሕይወታቸው መሠረታዊ ለውጥ ማምጣት የሚችሉት በሌላ ሳይኾን፣ እነርሱ ራሳቸው እንደ ቀድሞ አባቶቻቸው በራስ በመተማመንና በልበ ሙሉነት፣ በትጋትና በቅንነት፣ በፍቅርና በስምምነት፣ በእኩልነትና በወንድማማችነት፣ በሰላምና በአንድነት፣ በመቻቻልና በአብሮነት ኾነው በሚያስመዘግቡት የልማት ውጤት እንደ ኾነ መርሳት የለባቸውም፡፡ አገርን ለማልማትና የጠላትን ጥቃት በብቃት ለመመከት በአንድነት ኾኖ ከመታገል የተሻለ አማራጭ የለም፤ ስለዚህ ሕዝባችን እነዚህን እስከ መቼውም ቢኾን በንቃት ሊከታተላቸውና ሊጠብቃቸው ይገባል፡፡ በአእምሮ የላቁ ኾኖ መገኘት በራሱ እውነተኛ ትንሣኤ ነውና፡፡

በመጨረሻም

ጌታችን ትንሣኤ ሰውን የማዳን የእግዚአብሔር ዓላማን ያሳካ ፍጻሜ እንደ ኾነ ዅሉ የትንሣኤ ልጆች የኾንን እኛም ሰውን ለማዳን በሚደረገው መንፈሳዊና ልማታዊ ርብርቦሽ ተሳትፏችንን አጠናክረን እንድንቀጥል መንፈሳዊና አባታዊ መልእክታችንን በእግዚአብሔር ስም እናስተላልፋለን፡፡

መልካም በዓለ ትንሣኤ ያድርግልን፡፡

እግዚአብሔር ኢትዮጵያንና ዘሕዝቦቿን ይባርክ፤ ይቀድስ፡፡

ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤ አሜን፡፡

አባ ማትያስ ቀዳማዊ

ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ

ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት

ሚያዚያ ፰ ቀን ፳፻ወ፱ ዓ.

አዲስ አበባ ኢትዮጵያ

ምንጭ

___

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , | Leave a Comment »

ዓርብ ስቅለት (የድኅነት ቀን) – የዕዳ ደብዳቤያችን በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ለመጨረሻ ጊዜ የተደመሰሰበት፤ ከአጋንንት አገዛዝ ነጻ የወጣንበት ዕለት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 13, 2017

                                                                                                                                              ሚያዝያ ፭ ቀን ፳፻፱ ዓ.

ዓርብ ስቅለት የዕዳ ደብዳቤያችን በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ለመጨረሻ ጊዜ የተደመሰሰበት፤ ከአጋንንት አገዛዝ ነጻ የወጣንበት ዕለት ስለኾነ ‹የድኅነት ቀን› ይባላል፡፡ ጌታችን ከተያዘባት ሰዓት አንሥቶ አይሁድ ከቀያፋ ወደ ሐና፣ ከሐና ወደ ቀያፋ ሲያመላልሱት አደሩ፡፡ ሲነጋ ከቀያፋ ወደ ጲላጦስ አደባባይ አስረው ወሰዱት (ማቴ. ፳፯፥፩፶፯)፡፡ አይሁድ ይህን አጥፍቶአል የሚሉት ነጥብ ሳይኖራቸው ነውና ጌታችንን ለፍርድ ያቀረቡት ጲላጦሰ እነርሱ ወደ ተሰባሰቡበት ቦታ ወጥቶ ‹‹ይህን ሰው ወደ እኔ ያመጣችሁበት በደል ምንድን ነው?›› ሲል በጠየቃቸው ጊዜ በቂ ምላሽ አላቀረቡም፡፡

‹‹ የሠራ ባይኾንስ ወደ አንተ ባላመጣነውም ነበር›› በሚል የሸፍጥ ቃል ሲያጕረመርሙ ጲላጦስ መልሶ ‹‹እኔምንም ጥፋት አላገኘሁበትም፤ እናንተወስዳችሁ እንደ ሕጋችሁ ፍረዱበት፤›› አላቸው፡፡ አይሁድም ኦሪት ‹‹ኢትቅትል ብእሴ ጻድቀ ወኀጥአ ኢታኅዩ፤ ጻድቅን ሰው አትግደል፤ ኀጥኡንምከፍርድአታድን፤›› ትላለችና ‹‹እኛስ ማንንም ልንገድል አልተፈቀደልንም፤›› ብለዋል (ዮሐ. ፲፰፥፳፰፴፩)፡፡ ይኸውም መንፈስ ቅዱስ ‹‹በሕጋችን ጻድቀ ባሕርይክርስቶስን መግደል አይገባንም ሙሉ በሙሉ ጥፋተኞችነን፤›› ሲያሰኛቸው ነው፡፡ በኋላም እርሱ ሞቶ ዓለም ይድን ዘንድዳ ምድር መጥቷልና ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ያለ ጥፋቱ ሞት ተፈረደበት፡፡ ስለዚህም ገርፈው ሰቀሉት፡፡

ጌታችን ሲሰቅልም የሚከተሉት ሰባት ተአምራት ተፈጽመዋል፤

. ፀሐይ ጨለመ፤

. ጨረቃ ደም ኾነ፤

. ከዋክብት ረገፉ፤

. የቤተ መቅደስ መጋረጃ ተቀደደ፤

. አለቶች ተፈረካከሱ፤

. መቃብራት ተከፈቱ፤

. ሙታን ተነሡ (ማቴ. ፳፯፥፶፩፶፬)፡፡

ጌታችን በመስቀል ላይ ሳለ የሚከተሉትን ሰባት ዐበይት ቃላት አሰምቶ ተናግሯል፤

. ‹‹ኤሎሄ ኤሎሄ ላማ ሰበቅታኒ (አምላኪየ አምላኪየ ለምን ተውኸኝ?)››

. ‹‹እውነት እውነት እልሃለሁ፤ ዛሬ ከእኔ ጋር በገነት ትኖራለህ››፤

. ‹‹አባት ሆይ የሚያደርጉትን አያውቁትምና ይቅር በላቸው››፤

. እመቤታችንን ‹‹ሴትዮ ሆይ፣ እነሆ ልጅሽ›› ደቀ መዝሙሩንም ‹‹እናትህ እነኋት›› በማለት የቃል ኪዳን እናትነትና ልጅነት ማከናወኑ፤

. ‹‹አባት ሆይ በአንተ እጅ ነፍሴን አደራ እሰጣለሁ››

. ‹‹ተጠማሁ››

. ‹‹ዅሉ ተፈጸመ›› (ማቴ. ፳፯፥፵፭፵፮፤ ሉቃ. ፳፫፥፵፫፵፮፤ ዮሐ. ፲፱፥፲)፡፡

ከሰድስት ሰዓት እስከ ዘጠኝ ሰዓት ጨለማ ኾኖ ከቈየ በኋላ ከዘጠኝ እስከ ማታ እንደ ተለመደው ብርሃን ሁኖአል፡፡ ‹‹ወፍና ሠርክ ይበርህ ብርሃነፀሐይ›› እንዲል (ዘካ. ፲፬፥፯)፡፡ በዚህ ዕለት ሰባት መስተፃርራን (ጠበኞች) ታረቁ፤ ተስማሙ፡፡ እነዚህም፡ሰውና እግዚአብሔር፣ ሰውና መላእክት፣ ሕዝብና አሕዛብ፣ ነፍስና ሥጋ ናቸው (ኤፌ. ፪፥፲፤ ቈላ. ፩፥፳)፡፡ ጌታችን ጠዋት በሦስት ሰዓት ተገረፈ፤ በስድስት ሰዓት ተሰቀለ (ማቴ. ፳፯፥፩፴፯፤ ሉቃ. ፳፫፥፩፵፬፤ ዮሐ. ፲፱፥፩)፡፡

ጌታችን በውኃው ተጠምቀን፣ ደሙን ተቀብለን የእግዚአብሔር ልጆች እንኾን ዘንድ ከቀኝ ጎድኑ ጥሩ ውኃ፣ ትኩስ ደም አፈሰሰልን (ዮሐ. ፲፱፥፴፬)፡፡ በዐሥራ አንድ ሰዓት ዮሴፍና ኒቆዲሞስ ከመስቀል አውርደው ሽቶ እየረበረቡ በድርብ በፍታ ገንዘው ቀበሩት (ሉቃ. ፳፫፥፶፶፬፤ ዮሐ. ፲፱፥፴፰፵፪)፡፡ ነፍሱ ወደ ሲኦል ወርዳ ነፍሳትን ነጻ አወጣች (፩ኛ ጴጥ. ፫፥፲፱)፡፡ በዚህ ጊዜ በርሃነ መለኮቱ በሲኦል ተገለጠ፡፡ ስለዚህም ‹‹ንሴብሖለእግዚአብሔር›› እየተባለ ይዘመራል፡፡ ከሆሣዕና አንሥቶ ተከልክሎ የነበረው ኑዛዜ ይናዘዛል፤ ጸሎተ ፍትሐት ይደረጋል፡፡

ወስብሐት ለእግዚአብሔር፡፡

ምንጭ

___

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , | Leave a Comment »

ጸሎተ ሐሙስ | ይህ ዕለት ለኃጢአትና ለዲያብሎስ ባሪያ ኾኖ መኖር ማብቃቱ የተገለጠበት፤ የሰው ልጅ ያጣውን ክብር መልሶ ማግኘቱ የተረጋገጠበት ቀን ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 13, 2017

ሚያዝያ ፬ ቀን ፳፻፱ ዓ.

ጸሎተ ሐሙስ በብሉይ ኪዳን

ጸሎተ ሐሙስ በብሉይ ኪዳን ለፋሲካ ዝግጅት ተደርጎበታል (ማቴ. ፳፮፥፯፲፫)፡፡ ‹ፋሲካ› ማለት ማለፍ ማለት ነው፡፡ ይኸውም እስራኤላውያን በግብጽ ምድር ሳሉ መልአኩን ልኮ እያንዳንዱ እስራኤላዊ የበግ ጠቦት እንዲያርድና ደሙን በበሩ ወይም በመቃኑ እንዲቀባ ለሙሴ ነገረው፡፡ ሙሴም የታዘዘውን ለሕዝቡ ነገረ፤ ዅሉም እንደ ታዘዙት ፈጸሙ፡፡ በኋላ ከእግዚአብሔር ዘንድ መቅሠፍት ታዞ መልአኩ የደም ምልክት የሌለበትን የግብጻውያንን ቤት በሞተ በኵር ሲመታ፤ የበጉ ደም ምልክት ያለበትን የእስራኤላውያንን ቤት ምልክቱን እያየ አልፏል፡፡ ፋሲካ መባሉም ይህን ምሥጢር ለማስታወስ ነው (ዘፀ. ፲፪፥፩)፡፡

በዚህ መነሻነት በየዓመቱ እስራኤላውያን በመጀመሪያው ወር በዐሥራ አራተኛው ቀን በግ እያረዱ የፋሲካን በዓል ያከብራሉ፡፡ አገራችን ኢትዮጵያም አስቀድማ ብሉይ ኪዳንን የተቀበለች አገር እንደ መኾኗ ይህን ሥርዓት ትፈጽም ነበር፡፡ በሐዲስ ኪዳንም የጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ትንሣኤ ‹ፋሲካ› ተብሎ የተጠራበት ምክንያት ጌታችን በዚህ በፋሲካ በዓል ራሱን የተወደደ ምሥዋዕት አድርጎ ደሙን ስላፈሰሰልን ነው፡፡ በደሙ መፍሰስም ሞተ በኵር የተባለ ሞተ ነፍስ ርቆልናል፡፡ ስለዚህም ክርስቶስን ‹ፋሲካችን› እንለዋን (፩ኛ ቆሮ. ፭፥፯፤ ፩ኛ ጴጥ. ፩፥፲፰፲፱)፡፡

የጸሎተ ሐሙስ ስያሜዎች

ጸሎተ ሐሙስ በቤተ ክርስቲያን በርካታ ስያሜዎች አሉት፡፡ የዓለም መድኃኒት ኢየሱስ ክርስቶስ ሥጋን የተዋሐደ አምላክ መኾኑን ለመግለጥና ለአርአያነት ጠላቶቹ መጥተው እስኪይዙት ድረስ ሲጸልይ ያደረበት ቀን ነውና ‹ጸሎተ ሐሙስ› ይባላል (ማቴ. ፳፮፥፴፮፶፮)፡፡ ጌታችን በዚህ ዕለት የደቀ መዛሙርቱን እግር በፍጹም ትሕትና ዝቅ ብሎ አጥቧል፡፡ ይህም ኢየሱስ ክርስቶስ የዓለምን ዅሉ ኃጢአት ለማጠብ የመጣ የንጽሕና፣ የቅድስና አምላክ መኾኑን ያጠይቃል፡፡ ስለዚህም ዕለቱ ‹ሕጽበተ ሐሙስ› ይባላል፡፡ ይህን ለማስታወስ ዛሬም ሊቃነ ጳጳሳትና ቀሳውስት ‹‹በመካከላችን ተገኝተህ የእኛንና የሕዝብህን ኃጢአት እጠብ፤ እኛም የአንተን አርአያነት ተከትለን የልጆቻችንን እግር እናጥባለን፤›› ሲሉ በቤተ ክርስቲያን የተገኙ ምእመናንን እግር በወይንና በወይራ ቅጠል ያጥባሉ፡፡

ከሰባቱ ምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያን አንዱ ምሥጢረ ቍርባን በዚህ ቀን ተመሥርቷልና ዕለቱ ‹የምሥጢር ቀን› ይባላል፡፡ ይኸውም ጌታችን ኅብስቱንና ጽዋውን አንሥቶ ‹‹ይህ ስለ እናንተ በመስቀል ላይ የሚቈረሰው ሥጋዬ ነው፡፡ እንካችሁ፤ ብሉ፡፡ ይህ ስለ እናንተ ነገ በመስቀል ላይ የሚፈስ ደሜ ነው፤ ከእርሱም ጠጡ፤›› በማለት እርሱ ከእኛ፤ እኛም ከእርሱ ጋር አንድ የምንኾንበትን ምሥጢር ከጠላት ዲያብሎስ ሰውሮ፣ ለደቀ መዛሙርቱ የገለጠበት ቀን በመኾኑ የተሰጠ ስያሜ ነው፡፡ በዚህ ዕለት ክርስቲያን የኾነ ዅሉ በንስሐ ታጥቦ ቅዱስ ሥጋውንና ክቡር ደሙን ለመቀበል ይዘጋጃል፡፡

መድኃኒታችን ክርስቶስ መሥዋዕተ ኦሪት ማለትም በእንስሳት ደም የሚቀርበው መሥዋዕት ማብቃቱን ገልጦ፣ ለድኅነተ ዓለም ራሱን የተወደደ መሥዋዕት አድርጎ ያቀረበበት ዕለት በመኾኑ ይህ ዕለት ‹የሐዲስ ኪዳን ሐሙስ› ይባላል (ሉቃ. ፳፪፥፳)፡፡ ‹ኪዳን› ማለት በሁለት ወገን መካከል የሚደረግ ውል፣ ስምምነት፣ መሐላ ማለት ነው፡፡ በዚህ መሠረት ጌታችን ለአዳምና ለልጆቹ ዅሉ ዘለዓለማዊውን ቃል ኪዳን በራሱ ደም የፈጸመበት ዕለት ስለ ኾነ ሐሙስ ‹የሐዲስ ኪዳን ሐሙስ› ተባለ፡፡

ይህ ዕለት ለኃጢአትና ለዲያብሎስ ባሪያ ኾኖ መኖር ማብቃቱ የተገለጠበት፤ የሰው ልጅ ያጣውን ክብር መልሶ ማግኘቱ የተረጋገጠበት ቀን ስለ ኾነ ‹የነጻነት ሐሙስ› ይባላል፡፡ ጌታችን ስለ ሰው ልጅ ነጻነት ሲናገር ‹‹ከእንግዲህ ወዲህ ባሮች አልላችሁም፤ ባርያ ጌታው የሚያደርገውን አያውቅምና፡፡ ወዳጆች ግን ብያችኋለሁ፤›› በማለት ከባርነት የወጣንበትን፤ ልጆች የተባልንበትን ቀን የምናስብበት በመኾኑ ሊቃውንቱ ‹የነጻነት ሐሙስ› አሉት (ዮሐ. ፲፭፥፲፭)፡፡ እያንዳንዱ ክርስቲያንም ከኃጢአት ባርነት ርቆ፣ ከእግዚአብሔር ጋር የሚወዳጀውን መልካም ሥራ በመሥራት ሕይወቱን መምራት ይኖርባታል፡፡ ባሮች ሳይኾን ወዳጆች ተብለን በክርስቶስ ተጠርተናልና፡፡

በዚህ ዕለት እንደ ማክሰኞ ዅሉ ጌታችን በዮሐንስ ወንጌል ፲፬፥፲፮ የሚገኘውን ሰፊ ትምህርት ለደቀ መዛሙርቱ አስተምሯል፡፡ የትምህርቱም ዋና ዋና ክፍሎችም ምሥጢረ ሥላሴን፣ ምሥጢረ ሥጋዌንና ምሥጢረ ትንሣኤ ሙታንን ያካትታሉ፡፡ ጌታችን እነዚህን ትምህርቶች በስፋትና በጥልቀት መማር እንደሚገባ ሲያስረዳ፣ ለደቀ መዛርቱ ምሥጢሩን በተአምራት ሊገልጥላቸው ሲቻለው በሰፊ ማብራርያ እንዲረዱት አድርጓል፡፡ ደቀ መዛሙርቱም ያልገባቸውንም እየጠየቁ ተረድተዋል፡፡ ምእመናንም በቤተ ክርስቲያን ተገኝተን መማርና ያልገባንን ጠይቀን መረዳት እንደሚገባን ከዚህ እንማራለን፡፡ መድኃኒታችን ክርስቶስ ራሱን ለአይሁድ አሳልፎ የሰጠውም በዚሁ ዕለት ከምሽቱ በሦስት ሰዓት ነው (ማቴ. ፳፮፥፵፯፶፰)፡፡

በጸሎተ ሐሙስ በቤተ ክርስቲያን የሚፈጸም ሥርዓት

በዚህ ዕለት ስግደቱ፣ ጸሎቱ፣ ምንባባቱ እንደ ተለመደው ይከናወናሉ፡፡ መንበሩ (ታቦቱ) ጥቁር ልብስ ይለብሳል፡፡ ጸሎተ ዕጣን ይጸለያል፤ ቤተ ክርስቲያኑም በማዕጠንት ይታጠናል፡፡ ሕጽበተ እግር ይደረጋል፡፡ ቅዳሴ ይቀደሳል፡፡ በየቤቱ ደግሞ ጉልባን ይዘጋጃል፡፡

ሕጽበተ እግር

ከቀኑ በዘጠኝ ሰዓት ዲያቆኑ ሁለት ኵስኵስቶችን ውኃ ሞልቶ ያቀርባል፤ አንዱ ለእግር፣ አንዱ ለእጅ መታጠቢያ፡፡ ‹ጸሎተ አኰቴት› በመባል የሚታወቀው የጸሎት ዓይነት ይጸለያል፡፡ ወንጌል ተነቦ ውኃው በካህኑ (በሊቀ ጳጳሱ) ይባረክና የሕጽበተ እግር ሥርዓት ይከናወናል፡፡ ይኸውም ጌታችን የደቀ መዛሙርቱን እግር በማጠብ ያሳየውን የተግባር ትምህርት ለማሳየት ነው (ዮሐ. ፲፫፥፲፬)፡፡ ከውኃው በተጨማሪ የወይራና የወይን ቅጠልንም ለሥርዓተ ሕጽበቱ ማስፈጸሚያነት እንጠቀምባቸዋለን፡፡ ምሥጢሩም የሚከተለው ነው፤

ወይራ ጸኑዕ ነው፡፡ ወይራ ክርስቶስም ጽኑዕ መከራ መቀበሉን ከማስረዳቱ በተጨማሪ እኛም (እግራችንን የሚያጥቡን አባቶች እና የምንታጠበው ምእመናን) መከራ ለመቀበል ዝግጁ ነን ለማለት ሥርዓተ ሕጽበቱን በወይራ እንፈጽማለን፡፡ የወይኑ ቅጠልም መድኃኒታችን ክርስቶስ በወይን የተመሰለ ደሙን አፍስሶ ለምእመናን የሕይወት መጠጥ አድርጎ መስጠቱን ለማዘከር በወይን ሥርዓተ ሕጽበትን እናከናውናለን (ማቴ. ፳፮፥፳፮)፡፡ በቀኝና በግራ የቆሙ ሊቃውንትም ‹‹ሐዋርያቲሁ ከበበ እግረ አርዳኢሁ ሐጸበ›› እያሉ ይዘምራሉ፡፡ ይህ ሥርዓት ከተጠናቀቀ በኋላ ሥርዓተ ቅዳሴው ተከናውኖ ቅዱስ ሥጋውን ክቡር ደሙን ምእመናን ይቀበላሉ፡፡

ቅዳሴ

የጸሎተ ሐሙስ ቅዳሴ የሚከናወነው በተመጠነ ድምፅ ሲኾን፣ እንደ ደወል (ቃጭል) የምንጠቀመውም ጸናጽልን ነው፡፡ ልኡካኑ የድምፅ ማጉያ ሳይጠቀሙ በለኆሣሥ (በቀስታ) ይቀድሳሉ፡፡ ምክንያቱም ይሁዳ በምሥጢር ጌታችንን ማስያዙን ለመጠቆም ሲኾን፣ በሌላ በኩል ደግሞ የዘመነ ብሉይ ጸሎት ዋጋው ምድራዊ እንደ ነበር ለማስታወስ ነው፡፡ በመቀጠል ክብር ይእቲ፣ ዕጣነ ሞገር፣ ዝማሬ የተባሉ የድጓ ክፍሎች ተዘምረው አገልግሎቱ ይጠናቀቃል፡፡ ሕዝቡም ያለ ኑዛዜና ቡራኬ ይሰናበታሉ፡፡

ጉልባን

ጉልባን ከባቄላ ክክ፣ ከስንዴ ወይንም ከተፈተገ ገብስ ጋር አንድ ላይ ተቀቅሎ የሚዘጋጅና የጸሎተ ሐሙስ ዕለት የሚበላ ንፍሮ ነው፡፡ በጸሎተ ሐሙስ በቤት ውስጥ ከሚፈጸሙ ተግባራት አንዱ ጉልባን ማዘጋጀት ነው፡፡ ጉልባን እስራኤላውያን ከግብጽ ባርነት ሲወጡ በችኮላ መጓዛቸውን የምናስታውስበት ከእስራኤላውያን የመጣ ትውፊታዊ ሥርዓት ነው፡፡ በአገራችን ኢትዮጵያ አብዛኞቹ የትውፊት ክንዋኔዎች የብሉይ ኪዳን መነሻ ስላላቸው ይህ ሥርዓት ዛሬም በኢትዮጵያውያን ምእመናን ዘንድ ይከበራል፡፡

ጉልባን እስራኤላውያን ከባርነት በወጡ ጊዜ አቡክተው፣ ጋግረው መብላት አለመቻላቸውን ያስታውሰናል፡፡ በወቅቱ ያልቦካውን ሊጥ እየጋገሩ ቂጣ መመገብ፤ ንፍሮ ቀቅለው ስንቅ መያዝ የመንገድ ተግባራቸው ነበርና፡፡ ይህን ታሪክ ለማሰብም በሰሙነ ሕማማት በተለይም በጸሎተ ሐሙስ ቂጣና ጉልባን ይዘጋጃል፡፡ በጸሎተ ሐሙስ የሚዘጋጀው ጉልባንና ቂጣ ጨው በዛ ተደርጎ ይጨመርበታል፡፡ ይኸውም ጨው ውኃ እንደሚያስጠማ ዅሉ፣ ጌታችንም በመከራው ወቅት ውኃ መጠማቱን ለማስታወስ ነው፡፡

ወስብሐት ለእግዚአብሔር፡፡

ምንጭ

___

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

World Renown Bible Answer Man Hank Hanegraff Realizes That Protestantism Is A False Religion, And Accepts Orthodox Christianity

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 11, 2017

Countless Evangelicals Are Now Leaving Protestantism And Accepting Roman Catholicism And Eastern Orthodox Christianity

Major Protestant theologian Hank Hanegraaff, the well-known talk show host, and evangelical apologist known as “The Bible Answer Man,” after decades of deciphering the Bible is now Eastern Orthodox.

Of course his departure from Protestantism caused some to state:

The Bible Answer Man, has left the biblical Christian faith for Greek Orthodox tradition”.

In other words, to some, Christianity is exclusively Protestant, that unless someone is ‘Protestant’, they are no longer Christian. Talk about the criticism that when Catholics and Orthodox state that “only through an apostolic succession church” that one becomes ‘Christian’ to only encounter a Protestant insisting that Luther is the only way truth and the life.

So when 1 Timothy 4 stated: “Now the Spirit manifestly saith, that in the last times some shall depart from the faith, giving heed to spirits of error, and doctrines of devils” this is departing from Protestantism.

So prior to Luther, were Christians “in” or “out” of the faith for fifteen centuries?

Known to millions as the “Bible Answer Man,” 77-year-old Hank Hanegraaff and his wife were received into the Orthodox Church this year on the great feast of Palm Sunday, at St. Nektarios Greek Orthodox Church in Charlotte, NC.

Mr. Hanegraaff can be seen kneeling with a lit candle under a priest’s epitrachelion in the picture to the right. His wife’s hands can be seen as well. The picture originates from the Facebook page of the parish, but has been removed after an influx of comments, including negative remarks from those who appreciated Hanegraaff’s work as a Protestant.

The Bible Answer Man addressed his conversion to the Orthodox faith on his program yesterday, in response to a caller who had seen remarks claiming that, in becoming Orthodox, Mr. Hanegraaff had “left the Christian faith” in which Hanegraaff responded:

I am now a member of an Orthodox Church, but nothing has changed in my faith. I have been attending an Orthodox church for a long time—for over two years, really, as a result of what happened when I went to China, many years ago. I saw Chinese Christians who were deeply in love with the Lord, and I learned that while they may not have had as much intellectual acumen or knowledge as I did, they had life. And so I learned that while truth matters, life matters more, and I remember flying back from China after spending time with just common people who had a deep, intense love for the Lord, and wondering, “Was I even a Christian?”

I was comparing my ability to communicate truth with their deep and abiding love for the Lord Jesus Christ… One man, by the way, said to me, truth matters but life matters more. In other words, it is not just knowing about Jesus Christ, it is experiencing the Resurrected Christ. As a result of that I started studying what was communicated by the progeny of Watchman Nee with respect to theosis and that drove me back to the early Christian Church.

And I suppose over that period of time I have fallen ever more in love with my Lord and Savior Jesus Christ. It’s sort of like my wife—I have never been more in love with my wife than I am today, and I’ve never been more in love with my Lord Jesus Christ than I am today. I’ve been impacted by the whole idea of knowing Jesus Christ, experiencing Jesus Christ, and partaking of the graces of Jesus Christ through the Eucharist or the Lord’s Table. And that has become so central in my life, but as far as the statement that you mentioned, that I’ve left the Christian faith—nothing could be farther from the truth. In fact I believe what I have always believed, as codified in the Nicene Creed, and as championed by mere Christianity.

Indeed. I can relate. Knowing the truth is one major issue, but living it is completely another. Just having knowledge made me too wonder “was I even a Christian?” How many amongst the protestants even emphasize on “theosis” or the early Christian Church? Being Catholic is what made me understand marriage as a ‘sacrament’, my love for my wife and the necessity to understand sacraments.

But this is also countered with the necessity of ‘having a personal relationship with Jesus’.

Indeed, but it is the ancient church is what defines ‘personal relationship’.

Only the apostolic succession Christian can understand this by comprehending the corporate as described in Matthew 25:

you have done it unto one of the least of these my brethren, you have done it unto me”.

It is the verse that haunted me for decades. Dealing with other Christians, as if they are Christ Himself, is a form of ‘personal relationship’.

Forgiving sin is just as corporate:

And to whom you [the priest] have pardoned any thing, I also. For, what I [as a priest] have pardoned, if I have pardoned any thing, for your sakes have I done it in the person of Christ.” (2 Corinthians 2:10)

I have done it in the person of Christ”. Nothing can be more personal than this.

So if aiding Christians is done in the person of Christ forgiving sinners is also done in the person of Christ by a priest.

Nothing can be more ‘personal’ in this relationship with Christ than this which the Protestant doesn’t have.

Once a true Christian understands this concept, then Scripture becomes a breeze to comprehend as far as our limited capacity can understand the matters of God and His Temple.

The Protestant, by redefining Christ’s mediation as something abstract, without it ever being conduced in any incarnational manner or personal, portraying it as only man directly asking God for forgiveness, in which there is no human authority confirming absolution, this becomes the sort of teaching that Islam has. Paul was clear “I done it [forgiving sin as a priest] in the person of Christ.” (2 Corinthians 2:10)

After reciting the entire Nicene Creed, Hank concluded, “In other words, I am as deeply committed to championing mere Christianity and the essentials of the historic Christian faith, as I have ever been.”

Hank Hanegraaff succeeded Dr. Walter Martin at the North Carolina-based Christian Research Institute (CRI) since 1989, when he also took over previous-president’s radio talk-show “The Bible Answer Man.” Martin used to debate Catholics like Fr. Mitchell Pacwa.

Source

Hank Hanegraaff (a.k.a. “the Bible Answer Man”) Received Into the Orthodox Church

__

Posted in Faith, Infos | Tagged: , , , | Leave a Comment »

የሰሙነ ሕማማት ጸሎት መግቢያና ማሰሪያ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 10, 2017

ሰኞ ጀምሮ እስከ ዓርብ ድረስ ባሉት ቀናት ውስጥ በመጀመሪያ ዲያቆኑ ቤተ ክርስቲያኑን ሦስት ጊዜ ዞሮ ደወል ካሰማ በኋላ መቶ አምሳው ዳዊት ይታደልና ይደገማል፡፡ የሰባት ቀናት ውዳሴ ማርያምና አንቀጸ ብርሃን እስከ ይዌድስዋ ድረስ ታድሎ ይደገማል፡፡ ከዚያም “እንበለ ደዌ ወሕማም እንበለ ጻማ ወድካም ዓመ ከመ ዮም ያብጽሐኒ ያብጽሕክሙ አግዚአብሔር በፍሥሓ ወበሰላም” ተብሎ አቡነ ይደገምና በዐራቱም ወንጌላት መሠረት ለእያንዳቸው በእየዕለቱና ሰዓቱ የተመደበውን አቡን ካህናቱ በቀኝና በግራ እየተፈራረቁ ይመራሉ፡፡ ካህናቱና ሕዝቡም ይቀበላሉ፡፡ በመቀጠል፡

ለከ ኃይል ክብር ወስብሐት ወእዘዝ ለዓለመ ዓለም፡፡

አመኑኤልአ ምላኪየ ለከ ኃይል ለከ ኃይል ክብር ወስብሐት ወእዘዝ ለዓለመ ዓለም፡፡

ኦ እግዚእየ ኢየሱስ ክርስቶስ ለከ ኃይልለከ ኃይል ክብር ወስብሐት ወእዘዝ ለዓለመ ዓለም፡፡

ኃይልየ ወጸወንየ ውእቱ እግዚእየ እስመ ኮንከኒ ረዳእየ እብል በአኩቴት (12) ጊዜ በመሐሉ አቡነ ዘበሰማያት እየተዜመና እየተደገመ ይባላል፡፡

ለአምላክ ይደሉ ክብር ወስብሐት ወእዘዝ እስከ ለዓለመ ዓለም፡፡

ለሥሉስ ይደሉ ክብር ወስብሐት ወእዘዝ እስከ ለዓለመ ዓለም፡፡

ለማሕየዊ ይደሉ ክብር ወስብሐት ወእዘዝ እስከ ለዓለመ ዓለም፡፡

ለዕበዩ ይደሉ ክብር ወስብሐት ወእዘዝ እስከ ለዓለመ ዓለም፡፡

ለእዘዙ ይደሉ ክብር ወስብሐት ወእዘዝ እስከ ለዓለመ ዓለም፡፡

ለመንግሥቱ ይደሉ ክብር ወስብሐት ወእዘዝ እስከ ለዓለመ ዓለም፡፡

ስለልጣኑ ይደሉ ክብር ወስብሐት ወእዘዝ እስከ ለዓለመ ዓለም፡፡

ለኢየሱስ ይደሉ ክብር ወስብሐት ወእዘዝ እስከ ለዓለመ ዓለም፡፡

ለክርስቶስ ይደሉ ክብር ወስብሐት ወእዘዝ እስከ ለዓለመ ዓለም፡፡

ለሕማሙ ይደሉ ክብር ወስብሐት ወእዘዝ እስከ ለዓለመ ዓለም፡፡

ለመስቀሉ ይደሉ ክብር ወስብሐት ወእዘዝ እስከ ለዓለመ ዓለም፡፡

ክርስቶስ አምላክነ ዘመጽአ ወሐመ በእንቲአነ በሕማማቲሁ በዜወነ፡፡

በሌላኛው ወገን ንሰብሖ ወናልዕል ስሞ ኀቡረ እስመ ውእቱ ገብረ ምድኃኒተ በብዝኀ ሣህሉ፡፡

ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን (እግዚኦ ተሣሃል)፡፡

ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን እብኖዲ(በቅብጥ አምላክ) ናይናን (መሐር ኪያነ፤ መሐረነ) ኪርያላይሶን ፡፡

ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ታኦስ (በጽርዕ አምላክ) ናይናን (መሐር ኪያነ፤ መሐረነ) ኪርያላይሶን ፡፡

ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ማስያስ (ቅቡዕ የተቀባ መሲሕ) ናይናን (መሐር ኪያነ፤ መሐረነ) ኪርያላይሶን ፡፡

ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ኢየሱስ (መድኅን መድኃኒት) ናይናን (መሐር ኪያነ፤ መሐረነ) ኪርያላይሶን ፡፡

ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ክርስቶስ (ዳግማይ አዳም ምሉአ ጸጋ ቀዳሜ በኩረ ልደት ለኩሉ ፍጥት) ናይናን (መሐር ኪያነ፤ መሐረነ) ኪርያላይሶን፡፡

ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን አማኑኤል (ስመ ሥጋዌ) ናይናን (መሐር ኪያነ፤ መሐረነ) ኪርያላይሶን ፡፡

ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ትስቡጣ ናይናን (መሐር ኪያነ፤ መሐረነ) ኪርያላይሶን ፡፡

ኪርያላይሶን እየተባለ በአንድ ወገን 20 ጊዜ በሌላው ወገን 21 ጊዜ በጠቅላላው 41 ጊዜ

ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን

እየተባለ ይሰገዳል፡፡

በመጨረሻ ጊዜ፡

ስብሐት ለእግዚአብሔር ኪያነ ዘፈጠረ ከመ ናምልኮ (እናመልከው ዘንድ ለፈጠረን ለእግዚአብሔር ምስጋና ይገባል)፡፡

ስብሐት ለማርያም እመ አምላክ እግእዝትነ ወመድኃኒትነ (እመቤታችንና መድኃኒታችን ለሆነች ለአምላክ እናት ለማርያም ምስጋና ይገባል)፡፡

ስብሐት ለመስቀለ ክርስቶስ ዕፀ መድኃኒት ኃይልነ ወፀወንነ(ኃይላችን መጠጊያችን ለሆነ ድኅነት ለተገኘበት ለክርስቶስ ምስጋና ይገባል)፤፤ ጸሎተ ሃይማኖትን ሐመ እስከ ሚለው ድረስ መድገም ነው፡፡

ምንጭ

____

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , | Leave a Comment »

Blasphemous Erdogan To Pray Inside The Famous Orthodox Christian Church On Good Friday

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 8, 2017

Turkey’s President Recep Erdogan has announced his intention to pray at the Hagia Sophia on April 14, delighting Muslim activists who argue that the building remains a mosque.

In 1934, Turkish leader Kemal Ataturk decreed that the Hagia Sophia should be a museum, as part of his drive for secularization. But some Turkish Muslims question the validity of that decree.

Erdogan, who has favored Islamic claims in Turkey, will visit the Hagia Sophia—a building that was originally a Christian church—on the day when the Christian world observes Good Friday.

The President will pray together with members of his party and the religious leaders in Istanbul. The event falls two days before the referendum, to garner the Muslim vote. Transformation of the ancient Christian basilica into a museum rejected. Erdogan: Kemalism is dead.

Thus Erdogan, nicknamed the “new sultan” for his political extremism, will seek to channel Muslim faithful in favor of a Yes ( “Evet”) vote. According to the Muslim calendar the month to April (Nisan) is the month of the birth of Mohammed.

The news is carried in pro-government newspapers, presenting the latest book by Turk historian Mustafa Armagan – titled “The Saint Sophia intrigue” (Aya Sofia Entrikalari). In doing so they seek to create and prepare the climate for the prayer, as the will of the Turkish president. The book argues that the decree signed by Kemal Ataturk in 1934 which turned the Hagia Sophia from mosque into a museum, is not authentic. According to Armagan, the Kemal Ataturk signature on the decree is false. Therefore the act has no legal value and therefore Santa Sofia can in fact be used as a mosque, as was the case after the Turkish conquest of Constantinople in 1453.

Hagia Sophia it was built in 537 by Emperor Justinian and dedicated to God’s Wisdom. To justify his remarks, the Turkish historian reports that the Kemal Aturk signature on the 1934 Decree is unlike any other signature penned by the Father of Republic in prori acts.

Various sources are cited in the book which claims, according to the author, that the transformation of Hagia Sophia into a museum, was the result of pressure from various Western international forces, headed by the then US Ambassador Joseph Grew.

Mustafa Armagan also notes the news that Kemal Ataturk had visited St. Sophia in 1935, three months after its proclamation as a museum, was not reported in any Turkish newspaper of the period, but only by the Greek language journal, Apogevmatini, published on February 7, 1935, in Istanbul. The author recalls, in that same period, the strong reaction of the Egyptian newspaper “El Risale “, strongly opposed to the transformation of Hagia Sophia into a museum.

In this way the pre-referendum climate is becoming increasingly tense and polarized. On the other hand, the climate has been fostered and created by Erdogan himself with his recent statements against the Kemalist period, when he proclaimed: “That period, which began in 1923, is about to end. And that’s that”. And that is, woe to the vanquished.

Source

__

Posted in Curiosity, Faith, Infos | Tagged: , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: