Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2017
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for March 23rd, 2017

አለም (ዲያብሎስ) “ማየት ማመን ነው” ይለናል | እግዚአብሔር ደግሞ “ማመን ማየት ነው” ብሎ ያስተምረናል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 23, 2017

ኃይለኛ ጦርነት ላይ ነን!!!

መጋደላችን ከደምና ከሥጋ ጋር አይደለምና፥ ከአለቆችና ከሥልጣናት ጋር ከዚህም ከጨለማ ዓለም ገዦች ጋር በሰማያዊም ስፍራ ካለ ከክፋት መንፈሳውያን ሠራዊት ጋር ነው እንጂ።” [ኤፌሶን ፮፡፲፪]

  • ታኅሣሥ ፳፬ ቀን ፳፻፱ ዓ. – (ተክለሃይማኖት ነው) ሰበታ የሚገኘው የአቡነ አረጋዊ ቤተክርስቲያን በእሳት ቃጠሎ ሙሉ በሙሉ ወደመ።

  • ጥር ፲፬ ቀን ፳፻፱ ዓ. ስለዚህ ቆሼ አስከፊ ቆሻሻ ሽታ እንዲሁም አካባቢው በመስጊድ ጩኽት ስለመበከሉ፤ ብሎም ዲያብሎስ እንደዚህን በመሳሰሉት መሰናክሎች በኩል ምዕመናኑን እየተዋጋ ከቤተክርስቲያን በማራቅ ከክርስቶስ ለመለየት እነደሚሞከር አወሳን።

  • መጋቢት ፪ ቀን ፳፻፱ ዓ. በተለምዶ ቆሼ ሚባለው ስፍራ የተከሰተው አሳዛኝና አስደንጋጭ ዜና በመላው ዓለም መነጋገሪያ ለመሆን በቃ።

ሰበታ አቡነ አረጋዊ ቤተ ክርስቲያን በእሳት ቃጠሎ ሙሉ በሙሉ ስትወድም ጽላቶ ግን በተአምር አንዳችም ጉዳት ሳይደርስባቸው ተገኝተዋል

ታኅሣሥ ፳፬ ቀን ፳፻፱ ዓ. (ተክለሃይማኖት ነው) እማሆይ ፩ | ጽላቶ አንዳችም ጉዳት ሳይደርስባቸው መገኘታቸው ”ተአምር” እንደሆነ በስፍራው የነበሩትና የአይነ ምስክር የነበሩት እማሆይ ወለተኪዳን ለ ሸገር ኤፍ ኤምናግርው ነበር።

ሰበታ የሚገኘው የአቡነ አረጋዊ ቤተክርስቲያን በእሳት ቃጠሎ ሙሉ በሙሉ ወደመ። ሁለት ጽላቶች አንዳችም ጉዳት ሳይደርስባቸው መገኘታቸው ” ተአምር” እንደሆነ በስፍራው የነበሩ የአይን እማኝ ተናገሩ። ቃጠሎው በአገለጋዮች ስህተት የተነሳ እንደሆነም ተመልክቷል። የቃጠሎው መንሥኤ በግልጽ አልታወቀም።

ኢትዮ አዲስ እማሆይ ወለተ ኪዳንን በማነጋገር እንዳስተላለፈው ከሆነ በቃጠሎው ንዋየ ቀድሳት፣ አልባሳት፣ ቅዱስ መጽሃፍት፣ ሙዳየ ምጽዋትና ሙሉ መቀደሱ አመድ ሆኗል። ለሊቱን በሰበታ ኤሌክትሪክ ተቋርጦ ስለነበርና በእለቱ ቀዳሴ የሚደረገው ከሰዓት በኋላ በመሆኑ ፣ ማለዳ ኪዳን ለማድረስ የገቡ አገልጋዮች ጀነሬተር አብርተው ነበር። እናም ኪዳን አድርሰው ሲጨርሱ ያበሩትን ጀነሬተር ሳያጠፉ ይወጣሉ። ከዛም ቀኑ አቀራቢያ በሚገኘው የተክለዬ አርሴማ ቤተክርስቲያን ታቦት ስለሚወጣ ለአገልግሎት ወደዛ ያመራሉ።

እማሆይ እንዳሉት እንደተለኮሰ የተረሳው ጀኔረተር ይፈነዳና ቤተክርስቲያኑ ውስጥ እሳት ይነሳል። ቤተ ክርስቲያኑንን ሙሉ በሙሉ ያቃጥላል። ” በሚያሳዝን ሁኔታ ” አሉ እማሆይ ” በሚያሳዝን ሁኔታ ቤተ ክርስቲያኑ ዓመድ ሆነ” በመቀጠል ግን ” የእግዚአብሔርር ተአምር” ሲሉ ድንቅ የሆነ ነገር ተናገሩ፤ እንዲህ አሉ ” የእመቤታችን እና የአቡነ አረጋዊ ጽላቶች ከእነ አልባሳታቸው እሳት የሚባል ነገር አልነካቸውም”

‹‹ይህ ዅሉ የደረሰው በእኛ ኀጢአት ነው የደብሩ አገልጋይ ካህናትና የአካባቢው ምእመናን ጥላቻንና መለያየትን በማስወገድ፤ ከኀጢአት በመራቅ፤ በፍቅር፣ በሰላምና በአንድነት በመኾን ቅድስት ቤተ ክርስቲያንን በቅንነት እናገልግል” የቤተ ክርስቲያኗ አስተዳዳሪ መልአከ ሕይወት ሐዋዝ ተስፋ

ከታነጸ ጥር 3 ቀን አራተኛ ዓመቱን የሚይዘው የሰበታ አቡነ አረጋዊ ቤተክርስቲያን ላይ ስለደረሰው ቃጠሎ ዝግጅት ክፍሉ የሚመለከታቸውን ሃላፊዎች አላናገረም። ይህ ዘገባ እሰከታተመበት ሰዓት ድረስ ለቃጠሎው መነሻ ነው በሚል አዲስ መረጃ አልደረሰንም። በወቅቱ የእሳት አደጋ ስለመደረሱም ሆነ ስላደረገው ጥረትም የተባለ ነገር የለም። ቤተ ክርስቲያኑ ለወደፊት ገዳም እንዲሆን እቅድ እንደነበር እማሆይ ተናገረዋል።

ጥር ፲፬ ቀን ፳፻፱ ዓ. እማሆይ ፪ | እግዚአብሔር ወንድ አይልም ሴት አይልም፡ የሚፈልገው ቅን ልቦና ነው። እነ ገብረክርስቶስን፡እነ አቡነ አረጋዊን የመረጠ አምላክ ሲመርጥ ሴት ወንድ አይልም።

የሉሲፈር አገልጋይ ለመሆን የመረጣችሁት “ፊሚኒስቶች” ልብ በሉ!

ከሁለት ወራት በፊት፡ ልክ በዛሬው በጻድቁ አቡነ አረጋዊ ዕለት፡ “ቆሼ” አጠገብ በምትገኘው የ አቡነ አረጋዊ እና ገበረ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን የእማሆይ እናታችንን ግሩም ትምህርት ለመከታተል በቅቼ ነበር። በዚህች ዕለት የተከሰተው ድርጊት ሁሉ እስካሁን ድረስ በጣም ያስገርመኛል፤ ይደንቀኛልም። እማሆይ ቪዲዮው ላይ የሚከተሉትን ትምህርት አካፈሉን፦

እግዚአብሔር የሚባርክ ጳጳስ ከመንበሩ፣ እውነተኛ ዳኛ ከሃገሩ አያጥፋብን! የቸርነቱን ሥራ ይስራልን! የሚባርክ ጳጳስ ከመንበሩ ያላሳጣን አምላክ ምስጋና ይድረሰው። አባቶቻችን አንድ ጳጳስ ለማግኘት፡ ያውም ከግብጽ ቋንቋው የማይታወቅ ጳጳስ ለማግኘት ስንት መከራ ነበረባቸው!? አሁን በየቦታው፡ በየክፍለሀገሩ ጳጳሳት፣ ቅስና ድቁና፣ ስልጣንነት የሚሰጡ ጳጳሳት ያበዛልን አምላክ ምስጋና ይድረሰው! የነሱ ለቅሶን ስቃይ ቆጥሮ በኛ በክፉው ዘመን ጳጳሳቱን አበዛልን።”

በ እማሆይ ስብከት መሃል፡ ጋኔናዊው የመስጊድ አዛን ጩኽት ከበስተጀርባቸው ልክ ሲለቀቅ፡ እማሆይ፡ “እየሰማችሁ ነው?„ አሉና፡ አሳላቸው (0654)። የሰውን መረበሽ ተመልከቱ። በነገራችን ላይ፡ እስራኤል ይህን ጩኽት እየከለከለች ነው፤ ኢትዮጵያ ልብ በይ! እማሆይ አለፍ ካሉ በኋላም፡ “መነኮሳትንም ጳጳሳትንም ሰይጣን እንዳያስታቸው ይጠብቅልን!„ አሉና አንዶት ቆንጆ የጥምቀት ግጥም አነበቡ። ዲያብሎስም ድል ተመታ! ሁሉም እዚህች ትንሽ ቪዲዮ ላይ ይታያል፤ ይሰማል!

ተመልከቱ የዲያብሎስን ተንኮል። መስጊዱ፡ ከጻድቁ አቡነ አረጋዊ እና ገብረክርስቶስ ቤተከርስቲያን ጎን መጥቶ በቅርብ ነው የተሠራው፤ የመጮሂያው ምሰሶም ከቤተክርስቲያኗ እና ከአካባቢው ህንፃዎች ከፍ ብሎ ነው የተተከለው፤ ልክ እንደ “ቆሼ” ይህም ቤተክርስቲያኗንና ህዘብ ክርስቶስን ለመረበሽ ታስቦ መቀመጡ ነው፤ በእውነት ሰይጣን ከቤተክርስቲያን አይርቅም። እንግዲህ ከዚህ የበለጠ ማስረጃ አይኖርም። የመሰናክሉ ብዛት፣ የጠላታችን ተንኮልና ምቀኝነት ሁልጊዜ በጣም ያስገርመኛል። ጦርነት ላይ፤ ከባድ ጦርነት ላይ ነው የምንገኘው። በርግጥ ጦርነታችን ስጋ ከለበሱት ወገኖቻችንን ጋር አይደልም፡ መንፈሳዊ ባሕርይ የያዘ ነው። ሆኖም፡ የጠላታችን የዲያብሎስ ርኩስና የክህደት መንፈስ በተለይ በእነርሱ ላይ በይበልጥ ያደረ በመሆኑ፡ በውነት የምንወዳቸው ከሆነ፡ ቢቻል ወደ ክርስቶስ እንዲመለሱ መታገል፡ ካልሆነና ካልተቻለ ደግሞ መራቅና ማራቅ ግድ ነው። አሊያ ህዝበ ክርሲትያኑ እየደነዘዘና መንፈሱ እየደከመ ስለሚመጣ፡(ተልዕኳቸውም ይህ ነው!) ሁሉም ነገር ለነርሱም ለኛም አደገኛና መራራ ነው የሚሆነው።

የእማሆይን ትምህርት ከተከታተልኩ በኋላ፡ ከአንድ የቤተክርስቲያን አገልጋይ በሳል ወጣት ወንድማችን ጋር ለሁለት ሰዓት ያህል በተለያይ አስገራሚ ርዕሶች ላይ ስወያይ ነበር። በተለይ ስለቆሼና አካባቢውን ስለከበቱ ሙስሊሞችና መስጊዶቻቸው። እኚህ ወጣት ለዚህችም ሆነ ለሌሎች ዓብያተክርስቲያናት ባቅራቢያ ከሚገኙት የሙስሊሞች ዳቦ ቤቶች ዳቦ እንደሚገዙ ሲነግሩኝ፡ “እንዴ! ለምን ከሙስሊም ቤት ዳቦ ለቤተክርስቲያን ይመጣል? እንዴት? የኛ ዳቦ እኮ ሕብስትም ነው፤ ትክክል እኮ አይደልም! ስጋ ቤቶቹ መከፋፈላቸው ያለ ምክኒያት ነበርን?„ ስላቸው፤ ወዲያው ነቃ ብለውና በመገረም፤ “እስካሁን ለምን እዚያ እንደምንገዛ አስበንበት አናውቅም፡ ቅርበቱ ነበር የታየን፡ ምን ሆነን ነበር? ይህ እኮ አልጠፋንም ነበር፤ግን አደንዝዘውን ይሆን?„ በማለት ሁለተኛ ከዚያ እንደማያመጡ ቃል ገቡልኝ።

መጋቢት ፪ ቀን ፳፻፱ ዓ. በቆሼ አደጋ ከሞቱት ወገኖች መካከል በኢየሱስ ያልዳኑትና፡ በወቅቱም፡ ርኩሱን ቁርዓን ሲቀሩ የነበሩት ህፃናት ይገኙበታል

ስለ “ቆሼ” አሳዛኝ አደጋ ዛሚ ኤፍ ኤምባቀረበው ትረካ ላይ፤ “ቆሼ በአካባቢው ነዋሪዎች፡ ደሪወይም አባታችንየሚል ቅጽል ስም ሰጥተውታል።” አለን፡ ጋዜጠኛው ወንድማችን ግዛቸው። “አባታችን”፡ ልብ በሉ። ቀጠል ያደርግና እዚያው አብረው ሲኖሩ የነበሩ ሙስሊም ሎተሪ ሻጭ ህፃናት “ቅዱስ” ቁርአን እየቀሩ ህይወታቸው እንዳለፍ ያወሳልናል።

እዚህ ላይ ሁለት የምያሳዝን ነገር ነበር የታዘብኩት፦

1. እነዚህ ሙስሊም ህፃናት “ክርስቶስ አልተወለደም! አልተሰቀለም!” የሚለውን ርኩሱን ቁርዓን እየቀሩ፡ እና አምላካችንን ክርስቶስን ሳይቀበሉ፡ሳይድኑ ህይወታቸው ማለፉ፣

2. እንደ ጋዜጠኛ ግዛቸው ያሉ እስላም ያልሆኑት ወገኖቻችን ርኩሱን ቁርዓን ለምን “ቅዱስ” እንደሚሉት ነበር እጅግ በጣም ያሳዘነኝ።

እኛ፤ አንድ አባት ነው ያለን፤ እርሱም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። አንድ ቅዱስ መጽሐፍ ነው ያለው፡ እርሱም መጽሐፍ ቅዱሳችን ነው። ሙስሊሞቹ ቅዱሱን መጽሐፋችንን ሲጸርፉት፣ ሲኮንኑት እንጂ፤ ሲያሞግሱት ወይም “ቅዱስ” ብለው ሲጠሩት ሰምተን እናውቃለንን? በጭራሽ!

ይህ ታሪክ ሌላ ምንን አስታወሰኝ፤ እዚህ ተመልከቱ – ከሁለት ዓመት በፊት በሜዲትራኒያን ባህር ጀልባ ላይ ተሳፍረው ለተሻለ ህይወት ወደ አውሮፓ ሲጓዙ በውሃው ላይ ማዕበል ተነሳ። ከዚያም ክርስቲያን አፍሪቃውያኑ ጸሎት ሲጀምሩ አብረዋቸው የነበሩት ሙስሊሞች ጸሎታችሁ ነው ማዕበል ያስነሳው በማለት የነበሩትን 10 ክርስቲያኖች ገድለው ለአሳ ቀለብ እንዲሆኑ ወደ ውሃው አሽቀነጠሯቸው። (አንበሣን ፈርቼ ዛፍ ላይ ብወጣ ነብር ጠበቀኝ)አንርሳ! ታዲያ አሁን በ ቆሼ የነበሩት ሙስሊሞች ቁራን ሲያቀሩ፡ ህዝበ ክርስቲያኑ እናንተናችሁ ያመጣችሁት ብሎ ሊያጠፋቸው ይሞክር ነበርን? በፍጹም፡ የማይታሰብ ነው! ለመሆኑ ስንቶቻችን ነን በቀን አምስት ጊዜ ለአላሃቸው የሚያደርጉት ጸሎት ግማሹ እኛን ክርስቲያኖችን እና አይሁዶችን የሚረግሙበት ጸሎት እንደሆነ የምናውቅ? እዚህ ተመልከቱ። አንዱ ወገናችን ይህን ስነግረው እና የጸሎቱን ጽሑፍ ሳሳየው፡ “አ አ ኧረረግ!„ አለና ራሱን ስቶ እስከ መውደቅ ደርሶ ነበር። እነርሱ ድግምቱንና መተቱን ባገኙት አጋጣሚ ሁላ፡ በዓይጦች ሳይቀር፡ እንደሚያደርጉብን አንዳንዶቻችን ደርሰንበታል፤ ሆኖም ስጋቸውን አይደለም የምንዋጋው፡ ያደረባቸውን ርኩስ መንፈስ እንጂ። ይህን መንፈስ በእረኛችን በእግዚአብሔር ስም፣ ከመለአክቶቻችንና ከቅዱሳኖቻችን ጋር አብረን እንዋጋዋለን።

በነገራችን ላይ፡ ቆሼ ተነስቶ የመናፈሻ ፓርክ ለመስራት እቅድ መኖሩ ሰሞኑን ተገልጦ ነበር። ይህ ትልቅ ነገር ነው፡ እንደ ተዓምርም ሊወሰድ የሚገባው ጉዳይ ነው። ወገኖቻችን ህሊና እንዲገዙ ለረዳቸው ቸሩ እግዚአብሔር ምስጋና ይድረሰው!!

በዚያን ጊዜ ሰዎች ለመከራ አሳልፈው ይሰጧችኋል፤ ይገድሏችኋል፤ በስሜም ምክንያት በሕዝቦች ሁሉ ዘንድ የተጠላችሁ ትሆናላችሁ፡፡ በዚያን ጊዜ ብዙዎች ሃይማኖታቸውን በመካድ ይሰናከላሉ፤ አንዱ ሌላውን አሳልፎ ይሰጣል፤ ሰዎችም እርስ በርሳቸው ይጣላሉ፡፡ ብዙ ሃሰተኞች ነቢያት ይነሣሉ፤ ብዙዎችንም ያሳስታሉ፤ ከክፋት ብዛት የተነሣ የብዙ ሰዎች ፍቅር ትቀዘቅዛለች፡፡ እስከ መጨረሻ በትዕግስት የሚጸና ግን ይድናል፡፡ ለሕዝቦች ሁሉ ምሥክር እንዲሆን ይህ የእግዚአብሔር መንግሥት ወንጌል በመላው ዓለም ይሰበካል፤ በዚያን ጊዜ መጨረሻው ይመጣል፡፡” [ማቴ. 24፥ 9–14]

__

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

Fake News Media Ignoring The Admission That U.S. Intelligence Agencies Spied On President Donald Trump?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 23, 2017

But all eyes on London now – and Scottish independence debate halted after Westminster attack. Everything just coincidental? More destruction?

Read this: URGENT / FOR IMMEDIATE CONSIDERATION

                                        &

this: WHY IS OBAMA HIDING IN TAHITI FOR A MONTH AT A 13K PER NIGHT ISLAND RESORT?

House Intel Chair Bombshell: Nunes ‘Unmasking’ Report Vindicates Trump Claims on Surveillance

House Intelligence Committee chair Rep. Devin Nunes (R-CA) announced on Wednesday that he had learned that members of President Donald Trump’s transition team had been under surveillance by the Obama administration, that individual names had been “unmasked” by the intelligence community, and that those names had been leaked to the media.

Nunes’s information — which he said he would deliver to the White House later — vindicates the bulk of Trump’s claims earlier this month.

Nunes said that while there was no direct “wiretap” by President Barack Obama of Trump Tower, there was indeed surveillance — perhaps collected incidentally — of people close to Trump, possibly including Trump himself.

Much of that had been suspected, on the basis of mainstream media reports, but Rep. Nunes reported something new: that the surveillance did not involve the ongoing Federal Bureau of Investigation (FBI) inquiry into Russia’s alleged involvement in the 2016 presidential election. Indeed, none of the surveillance had intelligence value, he said.

I believe it was all done legally,” Nunes told a press conference. The question, he said, was why names of those swept up in the surveillance had been leaked. The collection of the intelligence appeared to have been legal, but the leaking may have been illegal.

Most of the activity occurred during the transition period from November to January. Furthermore, Nunes said, he did not know whether phone calls — including phone calls involving Trump — were among the communications captured.

Nunez added that the new information had come to light after Monday’s hearing with FBI Director James Comey, when the congressman had appealed to anyone with new information to come forward. He said the new revelations had been “legally brought to me by sources who thought that we should know it.

The new information vindicates earlier reporting by Breitbart News, Mark Levin, and others, and which President Trump may have relied upon in tweeting the wiretapping claim Mar. 4.

Following Monday’s hearing, the mainstream media appeared to celebrate Comey’s statement that there was no evidence of wiretapping at Trump Tower. Politicians, too, piled on — including some Republicans, like Sen. Jeff Flake (R-AZ), who demanded that Trump apologize to Obama.

However, the only new revelation at the hearing was that senior members of the Obama administration may have been involved in “unmasking” former General Michael Flynn in intelligence reports.

Wednesday’s revelations by Rep. Nunes confirm earlier media reports of surveillance of Trump aides and associates, with the added twist that the revelations were unrelated to investigations of Russian ties to the Trump campaign.

No evidence of any collusion between Russia and the Trump campaign has been found, and former Obama administration intelligence officials have said publicly that such evidence does not exist.

Though the media, and the political opposition, had attacked Trump for his claims about wiretapping, he later clarified that he had used the term to refer to surveillance in a general sense. He also suggested that more evidence would soon emerge.

The result is a vindication of Trump’s controversial claims. Questions remain about whether President Obama himself knew of the surveillance, which other Obama administration officials were involved, and whether Trump was monitored directly.

Source

__

Posted in Conspiracies, Infos, Media & Journalism | Tagged: , , , , , , , , | 1 Comment »

 
%d bloggers like this: