Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • August 2016
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for August 24th, 2016

የG20 ሉሲፈራውያን በኢትዮጵያውያን ላይ ሲዝቱና ሲያፌዙ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 24, 2016

ለእነርሱ ቴአትር እና ድራማ ነው፤ የ ‘REALITY SHOW’ ነው። አሁን የመጨረሻው ደረጃ ላይ ስለደረሱ አይደብቁልንም፡ በቀልድ፣ በፌዝና ቧልታ መልክ መልዕክቶቻቸውን ያስተላልፋሉ፤ ማዬት የሚችል ይመልከት!

/ ሚንስትር መለስ ዜናዊን ያለ ዓላማና ያለ ምክኒያት አልነበረም ከአንድ የG20G8፡ የ UN, EU ስብሰባ ወደ ሌላው እየጋበዙ ሲያሳትፏቸው የነበረው። ምንም እንኳን ጠ/ሚንስትር መለስ አንዳንድ መከሰት ያልነበረባቸውን ስህተቶች እንዲሠሩ በሉሲፈራውያኑ ቢገደዱም፡ የኢትዮጵያዊ መልካቸውንና ማንነታቸውን በመመርመር ከስህተታቸው ለመመለስ ብሎም ኢትዮጵያዊነታቸውን እንደገና ለመቀበል ሲጀምሩ ነበር በሉሲፈራውያኑ የኢትዮጵያ ጠላቶች የተገደሉት። ከስህተቱ የሚማረውን ኢትዮጵያዊ በጣም ይፈሩታልና! ነፍሳቸውን ይማርላቸው!

የእግዚአብሔር እስትንፋስ፡ የአቡነ ተክለሃይማኖት ፈጣን ሮኬት ጠላቶቻችንን ያቃጥልልን! አሜን!!

__

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , | 1 Comment »

 
%d bloggers like this: