Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2015
    M T W T F S S
     1
    2345678
    9101112131415
    16171819202122
    23242526272829
    3031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

“God Is With Us”: Oklahoma Teen Tweets Hanging Cross Amid Tornado Debris

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 29, 2015

Viral tornado photo a sign from God?

Cross-name-storm

A tornado ripped through parts of Oklahoma, destroying homes and leaving at least one person dead. But amid the destruction, one image is being shared across social media that is bringing hope in the affected community.

A high schooler, named Chase Rhodes, in Moore, Oklahoma took a picture of power pole Wednesday that was left hanging in the form of a cross surrounded by destruction. He captioned the tweet “God is with us,” and it has been retweeted and shared thousands of times.

Source

የልጃምበራ ደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን ተቃጠለ

በምዕራብ ጎጃም ሀገረ ስብከት በሰከላ ወረዳ ከግሽ አባይ ከተማ 21 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኘው የልጃምበረ ደብረ መድኀኒት መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን መንስኤው ባልታወቀ ምክንያት ጥር 16 ቀን 2007 .. ከቅዳሴ በኋላ በእሳት መቃጠሉ ተገለጠ፡፡

በቃጠሎው ቤተ ክርስቲያኑ ሙሉ ለሙሉ የወደመ ሲሆን፤ ጽላቱን ግን በምእመናን እርዳታና ርብርብ ከቃጠሎው ለማዳን ተችሏል፡፡ ነገር ግን ከ15 እስከ 20 ሰዎች የሚሸከሙት በቀደምት አባቶቻችን የተሠራው የሥነ ስቅለቱ ሥዕል የተሳለበት የእንጨት መስቀል ከቃጠሎው ለማትረፍ ሳይቻል ቀርቷል፡፡ በዚህም አገልጋይ ካህናቱና ምእመናን በቅርሱ መቃጠል በእጅጉ አዝነዋል ሲሉ የቤተ ክርስቲያኑ አገልገይ የሆኑት ቄስ አዳሙ አግማሴ ገልጸዋል፡፡

ምንጭ

— ባሕር ዛፍ ፍሬ ላይ መስቀል

— Stealing The Rainbow

__

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: