Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2015
    M T W T F S S
     1
    2345678
    9101112131415
    16171819202122
    23242526272829
    3031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

የ 27 ክለብ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 27, 2015

hayasebat

ዛሬ በፈረንጆቹ መጋቢት 27 ነው»

የጀርመኗን አውሮፕላን ከሰከሰ የተባለው ረዳት አብራሪ የ27 ዓመት እድሜ ያለው ገለሰብ ነው»

እውነት ይህ ግለሰብ ለአውሮፕላኗ መስከስና ለ150 ንጹሃን ሕይወት ማለፍ ተጠያቂ ነውን?

እኔ አይመስለኝም! ዓለማችንን በማስተዳደር ያሉት ሕጻናት ደፋሪዎችና ሰዶማውያን ቡድኖች ከባቢሎን ሳዑዲዎች ጋር በማበር ህሊናችን መቀበል ከሚያቅተው በላይ ግፍ እና በደል በሕዝቦች ላይ በመፈጸም ላይ ናቸው። የኢትዮጵያ አየርመንገድና ንጹሀን ተሳፋሪዎቹን በቤይሩት የከሰከሱት እነርሱ ናቸው (ልበአፍሪካ ለመጀመሪያ ጊዜ በተዘጋጀበት የአለም እግርኳስ ዋንጫ አጥቢያ) እልባት ያልተገኘለት የማሌሺያ አውሮፕላኖች መጥፋትና መከስከስ (የዩክሬኑ ጦርነት በተቀሰቀሰበት ወቅት) አሁን ደግሞ ያው ባቢሎን ሳዑዲ በቀድሞዋ የኢትዮጵያ ግዛት፡ በየመን ጭካኔ የተሞላበት የቦንምብ ድብደባ በከፈተችባቸው ቀናት የጀርመኗ የሕዝብ አመላላሽ ጠያራ ይህን መሰል አሰቃቂ አደጋ። ልክ የማሌዢያ አየር መንገድ የዜና ማሰራጫዎችን ሁሉ ትኩረት ከዩክሬኑ አስከፊ ፀረ=ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ዘመቻ (50.000 የሚጠጉ ክርስቲያኖች አልቀዋል) እንደነጠቀው፡ ይህ የጀርመን አውሮፕላን አደጋም የዓለምን አትኩሮት በየመን ከሚካሄደው ጦርነት የዓለምን አትኩሮት በመቀየር ላይ ይገኛል።

የዚህ አውሮፕላን አደጋ መንስኤ በሚያስገርም ፍጥነት ለዓለም መገለጡና ይህንም የ27 እድሜ ያለው ግለሰብ ቶሎ መምረጣቸው፡ ምናልባት ከ ቁጥር 27 ጋር የሚያገናኝ ነገር ይኖር ይሆን? ከዚህ ቀደም ይህን አጭር ጽሁፍ አቅርቤ ነበር።

ያለፉትን ሰዎች ነፍሳቸውን ይማርላቸው!

__

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: