Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • November 2014
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for November 17th, 2014

ሰርጎ ገቦች የሠለጠኑበት ዘመን

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 17, 2014

Demons are Seductive, sneaking, friendly, cajoling, evil, monstrous

በጥሞና መደመጥ ያለበት ድንቅ ትምህርት› 

 

ቱርክ የጸረክርስቶሱ መቀመጫ ምድር መሆኗን መጽሐፍ ቅዱስ ጠቁሞናል። ቱርክ ክርስቲያን በሆኑ ሕዝቦች ላይ ከፍተኛ በደል የምታደርስ አገር እንደሆነች ታሪክ ያስተምረናል። አሁን በኢራቅና ሶሪያ ክርስቲያኖች ላይ ለሚካሄደው አሳዛኝ እልቂት ቱርክ ቁልፍ የሆነ ሚና ትጫወታለች። በምዕራባውያኑ የሚደገፉት ቱርኮች፡ ሳዑዲዎችና ካታሮች በኢራቅና ሶሪያ የሚገኙትን ጥንታውያን ክርስቲያኖች ከአካባቢው ሙልጭ አድርገው ለማስወገድ ዲያብሎሳዊ ሥራ በመሥራት ላይ ናቸው። ቱርክ የአገራችን ጠላትና ለቀደሙት አባቶቻችን ከባድ ፈተና በመሆን አገራችን ኋላ ቀር እንድትሆን በማድረጉ ረገድ ዘንድ ከፍተኛውን ሚና ተጫውታለች። 15% የሚሆነው የህብረተሰባችን ክፍል ግን ከዚህ አሳዛኝ ሁኔታ ለመማር ፈቃደኛ ባለመሆኑ የተቀረውን ጤናማ ዜጋ እያታለለ፡ በማድከምና በመጉዳት ላይ ይገኛል።

በተለይ በአሁኑ ዘመን ዓይኖቻችን እያዩ፡ ጆሮዎቻችን እየሰሙ በወገኖቻችና በአካባቢያችን በሚገኙት ወንድማማች/እህትማማች ክርስቲያን ሕዝቦች ላይ ቱርኮችና አረቦች የሚፈጽሙትን በደል ተረስቶና ቸል ተብሎ፡ እነዚህ የእግዚአብሔር ጠላቶች በ ኢንቨስትሜንትስም ወደ ውዲቷ አገራችን በመጉረፍ ላይ ይገኛሉ። ይህ ትልቅ ስህተተት ነው። ደጋግሜ የምናገረው ነገር ነው፡ (ኢትዮጵያ ከፍተኛ የስልጣኔ ደረጃ ላይ ደርሳ የነበረው፡ ባካባቢያችን ካሉት ወደ ኋላ ጎታች ኃይሎች ርቃና እራሷን ዘግታ በኖርችበት ዘመን ነበር።) አንዳንዴ በሁኔታው በመገረም ቁጭ ብዬ ሳሰላስል፤ “ማነው እነዚህን ጠላቶቻችንን የሚጋብዛቸው? ይህን ያህል ደህይተናልን? ምናልባት ደግሞ፡ ወዳጅህን ቅረበው፡ ጠላትህን ደግሞ በጣም ቅረበው!” የሚለውን መርሆ ተከትለው ሊሆን ይችላል?” እያልኩ እራሴን አጽናናለሁ። ሆኖም፡ እውነት የዛሬው ትውልድ ምን ያህል ብሱልና ብልጥ ነው፡ ጠላቱን በማቅረብ በመሣሪያነት ሊገለገልበት/ሊጠቀምበት የሚችለው?

እስራኤልንና አርመንያውያን ክርስቲያኖችን በመተናኮል ላይ የሚገኘውና በአውሮፓውያን አገሮች በወንጀለኛነቱ የታገደውIHH” (International Humanitarian Relief Organization) እርዳታ ሰጪሽፋን የሚንቀሳቀስ እስላማዊ የቱርክ ድርጅት ነፃ በሆነና ጸጥ ባለ መልክ ጂሃዳዊ እንቅስቃሴውን በኢትዮጵያ በማካሄድ ላይ ይገኛል።

የፌዴራል ጠቅላይ ሸሪዓ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት ጉቦ ሲቀበሉ እጅ ከፍንጅ መያዛቸው ተጠቁሟል

የሚለውን ዜና ከመገናኛ ብዙኃን ስሰማ ወዲያው የመጣልኝ ፡ እንዴ፡ በኢትዮጵያችን አፓርታይዳዊው የእስልማ ሸሪዓ ፍርድ ቤት አለ እንዴ?” የሚለው ጥያቄ ነበር። በጣም የሚያሳስብ እኮ ነው! እንዴት ነው ይህ ሊከሰት የቻለው? ፈሪህ እግዚአብሔር በሆነችውና አብዛኛው ሕዝቧ የክርስትና ተከታይ በሆነባት አገራችን የፌደራል ጠቅላይ ተዋሕዶ ክርስትና ፍርድ ቤትየሚል ፍርድ ቤት የለም፡ ዓለማዊ የሆነው መንግሥቷም ሁሉንም ኢትዮጵያዊ በአንድ ዓይን አይቶ ለመፍረድ ያስችለው ዘንድ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤትየሚል ፍርድ ቤት አቋቁሟል። ታዲያስ!?

ሃቁን በግልጽ ለመናገር፡ አብዛኛው የኢትዮጵያ ሙስሊም ሰላማዊ ሱፊ ቢሆንም፡ ግን ልቡ ለ ኡማውእና ለሳዑዲ አረቢያ እንደሚመታ ለማወቅ የልብ ሃኪም መሆን አያስፈልግም፤ እራሳቸው በቀጥታ በግልጽ የሚናገሩት ነገር ነው። ታዲያ ለምንድን ነው ለአገራችን ከባድ ሸክም ለሆኑትና በሚያሳዝን መልክ ከወደቁበት መነሳት ለተሳናቸው ሙስሊም ወገኖቻችን ይባስ ብለን ይህን ጭካኔ በተሞላበት ኢሰብዓዊ የሻሪዓ ሕግ የሚተዳደር ፍርድ ቤት ለማቋቋም የቃጣን? ዛሬ፡ አገራችንን ጨምሮ መላው ዓለምን በማሳሰብ ላይ ያለው የእስላሞች ሽብርና አሰቃቂ ጂሃዳዊ ጦርነቶቻቸው በቂ ማስረጃዎች አይሆኑንምን? ሱዳን፣ ሶማሊያ፣ ግብጽ፣ ናይጀሪያ፣ መካከለኛዋ አፍሪቃ፣ ሶሪያ፣ ኢራቅ፣ ፓኪስታን፣ አፍጋኒስታን፣ ማሌዢያ ወዘተ. ከሚያሳዩን ፊልም መማር እንዴት ተሳነን? ይህን ታሪካዊ ስህተት ቶሎ ማረም ግድ ነው፤ የረጅም ጊዜ ልምዱ ያላት አገራችን በተደጋጋሚ ከምትሠራቸው ስህተቶች ተቆጥባ እንደ አውስትርያ ያሉት አገሮች የሚወስዱትን ዓይነት እርምጃ በፍጥነት መውሰድ ይኖርባታል።

ሌላ ተጨማሪ፤ በትናንትናው ዕለት የተባበሩ አረብ ኢሚራቶች ካቢኔት 82 የሚሆኑትን ዓለም አቀፋዊ የእስላም ድርጅቶች ሽብር ፈጣሪዎች ናቸው!” የሚል ስም ሰጥቷቸዋል። ያው እንግዲህ እራሳቸው እየመሰከሩ ነው፡ አንዴ ይረዷቸዋል፡ ሲያመቻቸው ደግሞ አሳልፈው ይሰጧቸዋልጋለሞታዋ ባቢሎንየድርጅቶቹ ብዛት የሚያስገርም ነውእንደዚህ ተደራጅተው እርስበርስ ቢጨራረሱ የራሳቸው ጉዳይ ነው፡ ለምን ገሃነም እሳት አይገቡም! የሚያስገርመው ግን ከነዚህ ድርጅቶች መካከል አንዳንዶቹ በኢትዮጵያ አገራቸን በይፋ እንዲንቀሳቀሱ ፈቃዱን ማግኘታቸው ነው። ለምሳሌ፡ የኤሚሬቶች የሽብርተኛው ዝርዝር ውስጥ ከተካተቱት ድርጅቶች መካከል የሚከተሉት በኢትዮጵያ በቀጥታ ሆነ በተዘዋዋሪ ይንቀሳቀሳሉ፦

  • Islamic Relief Worldwide
  • Council on American-Islamic Relations (CAIR)
  • International Union of Muslim Scholars

__

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Leave a Comment »

Saudi Arabia Outlaws ‘Tempting Eyes’

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 17, 2014

Sau

A new law in Saudi Arabia banning ‘tempting eyes’ has become the latest example of female oppression in the country.

The law, which states that women with alluring eyes will be forced to wear a full veil, has been branded ‘stupid’ by dissenters and roundly criticised on social media, aina.org reports.

Sheikh Motlab al Nabet, spokesman of the Saudi Arabian Committee for the Promotion of Virtue and the Prevention of Vice, said they ‘had the right’ to force women to cover their face.

The men of the committee will interfere to force women to cover their eyes, especially the tempting ones,’ he said.

We have the right to do so.’

Many commentators wondered how the word ‘tempting’ would be applied.

One unnamed journalist in the country suggested it referred to ‘uncovered eyes with a nice shape and makeup.’

Or even without makeup, if they are beautiful, the woman will be in trouble,’ they added.

Source

__

Posted in Curiosity, Infos | Tagged: , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: