Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • October 2014
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for October 31st, 2014

እንጦጦ ማርያም፡ ሌላ የተባረከች መንፈሳዊ ዕለት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 31, 2014

በጠዋት ተነስቶ በዝናብና በብርድ ለ አንድ ሰዓት ያህል የእንጦጦን ተራራ ከ ቍስቋም ማርያም እስክ ቅድስት ማርያም በመውጣት ከእግዚአብሔር ጋር አንድ እንዲሆን እምነቱ የጠራውን ሕዝብ ማየት በጣም ያስደስታል፣ ያስገርማል፡ የተቀረውንም ዓለም በእውነት በጣም ያስቀናል። ከቅዳሴ በኋላ ቁሉቁለቱን ሲወርድ የነበረው የምዕመናን ብዛት አፌን አስከፍቶኝ ነበር፤ የዓመቷ ማርያም ስትሆን ምን ያህል ሰው እንደሚሄድ መገመት አያዳግትም። የክርስቶስ ጠላቶች ወዮላችሁ፡ መርዛችሁ አይሠራም! መንፈሰጠንካራና በፍርድ ጊዜ መስካሪ ትውልድ ድምጹን ዝቅ አድርጎ በመምጣት ላይ ነው!

__

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: