Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2014
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
    31  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

“ምስጢራውያኑ” ወደ ኢትዮጵያ ለምን ይጎርፋሉ?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 22, 2014

 

ዛሬ: ... ማርች 22 ነው። ሦስተኛው ወር፡ 22ኛው ቀን መሆኑ ነው፤ ይህም = 322

እነዚህ ቁጥሮች በምስጢራውያኑ የሉሲፈራውያን ማህበረሰብ ፡ ማለትም በ ቅል እና አጥንቶች” (Skull & Bones) ዘንድ ከፍተኛ ትርጉም አላቸው። አደገኛው የቀድሞው የ ዩኤስ ፕሬዚደንት ጆርጅ ቡሽ እና ወስላታው: ድንችፊት የውጭ ጉዳይ ምኒስትር፡ ጆን ኬሪ: የዚህ ርኩስ ቡድን አባላት ናቸው።

ሙሉ ጨረቃ በምትታይበትና የፋርስ ዛራቱስትራውያን አዲስ ዓመታቸውን በሚያከብሩባቸው በእነዚህ ቀናት ክራይሚያ ከሩስያ ጋር እንደገና ተቀላቀለች፣ ጆርጅ ቡሽ ደግሞ ኢትዮጵያን ጎበኙ። ባዕዳውያን ወደ ኢትዮጵያ የሚጓዙባቸው ሁለት ምክኒያቶች አሉ፤ አንደኛውና ዋናው ምክኒያት ሕዝባችንን፡ አገራችንን ለመተናኮል (95%) ሲሆን ሌላው ደግሞ ሕዝባችንን ይቅርታ ለመጠየቅ ብሎም ራሳቸውን ለንስሐ ለማዘጋጀት ነው። ታዲያ ጆርጅ ቡሽ በዚህ “322” ሰሞን ወደ ኢትዮጵያ ያስወሰዳቸው ምክኒያት የትኛው ይሆን?

__

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: