Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2013
    M T W T F S S
     123
    45678910
    11121314151617
    18192021222324
    25262728293031
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

ጾመ ነነዌ 2005 በ ዓባይ ዙሪያ ያሳያቸው ምልክቶች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 2, 2013

  • ሰኞ የካቲት 18፦ የዓለም አቀፍ ቢሲኪሌት ስፖርት ህብረት፡ 2013 .ም የኢትዮጵያውያን ዓመት ነውን? በሚል ጥያቄ ይጀምርና፡ ኢትዮጵያውያን በቢሲኪሌት ስፖርት በጣም ሊበለጽግ የሚችል ችሎታ እንዳላቸው ያስታውቃል

አንመኝላቸውም! ግን መሆን ያለበት ይሆናል፤ በሰሜን አፍሪቃና በሳዑዲ አረቦች፡ እንዲሁም በተባባሪዎቻቸው ላይ ከፍተኛ መቅሰፍት እየመጣባቸው ነው! የመቅሰፍቱ ምንጭም ልክ ከሙሴ ጊዜ ጀምሮ እንደነበረው ሁሉ የኢትዮጵያ ተራሮች ነው የሚሆነው።

trinityስለ ግብጽ የተነገረ ሸክም። እነሆ፥ እግዚአብሔር በፈጣን ደመና እይበረረ ወደ ግብጽ ይመጣል፤ የግብጽም ጣዖታት በፊቱ ይርዳሉ፥ የግብጽም ልብ በውስጥዋ ይቀልጣል።

ግብጻውያንን በግብጻውያን ላይ አስነሣለሁ፤ ወንድምም ወንድሙን፥ ሰውም ባልንጀራውን፥ ከተማም ከተማን፥ መንግሥትም መንግሥትን ይወጋል።

የግብጽም መንፈስ በውስጥዋ ባዶ ይሆናል፥ ምክራቸውንም አጠፋለሁ፤ እነርሱም ጣዖቶቻቸውን በድግምት የሚጠነቍሉትንም መናፍስት ጠሪዎቻቸውንም ጠንቋዮቻቸውንም ይጠይቃሉ።

ግብጻውያንንም በጨካኝ ጌታ እጅ አሳልፌ እሰጣለሁ፤ ጨካኝ ንጉሥም ይገዛቸዋል ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።

ውኆችም ከባሕር ይደርቃሉ፥ ወንዙም ያንሳል ደረቅም ይሆናል።

ወንዞቹም ይገማሉ፥ የግብጽም መስኖች ያንሳሉ ይደርቃሉም፤ ደንገልና ቄጤማ ይጠወልጋሉ።

በዓባይ ወንዝ ዳር ያለው መስክ በዓባይም ወንዝ አጠገብ የተዘራ እርሻ ሁሉ ይደርቃል፥ ይበተንማል፥ አይገኝምም።

ዓሣ አጥማጆቹ ያዝናሉ፥ በዓባይም ወንዝ መቃጥን የሚጥሉት ሁሉ ያለቅሳሉ፥ በውኆችም ላይ መረብ የሚዘረጉት ይዝላሉ። [ትንቢተ ኢሳያስ 191-8]

__

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: