Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • February 2013
    M T W T F S S
     123
    45678910
    11121314151617
    18192021222324
    25262728  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for February 28th, 2013

Abune Mathias is The 6th Patriarch of The Ethiopian Orthodox Church

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 28, 2013

(FILEminimizer) AbounaMathias

In the Vatican, Non HABEMUS PAPAM, in Ethiopia, HABEMUS PAPAM!!

It is with gratitude to God that we congratulate on the election of Archbishop of Ethiopian Orthodox Tewahdo Church (EOTC) in Jerusalem, Abune Mathias as the 6th patriarch.

We were aware of your striving towards unity and love among the Ethiopian and other Christian communities in the Holy land, and we pray that your election, in these uncertain times, will be strong in the quest for the welfare and strength of our Mother Church and its ever dedicated flock

We pray for peaceful and harmonious time to accompany our Holy Church

May God multiply the fruits of love entrusted to you. “Blessed are the meek, for they will inherit the earth” (Matthew 5:5).

Axios! Axios! Axios!

የኢትዮጵ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን 6ኛውን ፓትርያርክ መረጠች

ዛሬ ከጧት ጀምሮ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን 6ኛውን ፓትርያርክ ለመምረጥ በተደረገው ሂደት መሠረት 806 መራጮች ድምጽ የሰጡ ሲሆን ከሰዓት በኋላ በተደረገው ድምጽ ቆጠራ ብፁዕ አቡነ ማትያስ በኢየሩሳሌም የኢትዮጵያ ገዳማት ሊቀ ጳጳስ በ500 ድምጽ በመመረጥ የመጀመሪያውን ድምጽ በማግኘት 6ኛው ፓትርያርክ ሆነዋል፡፡ ብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ 39 ድምጽ፤ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ 98 ድምጽ፤ ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ 98 ድምጽ፤ ብፁዕ አቡነ ሕዝቅኤል 70 ድምጽ በማምጣት ምርጫው ተጠናቋል፡፡ አንደ ድምፅ በትክክል ባለመሞላቱ ውድቅ ሆኗል፡፡

ፓትርያርክ ሆነው የተመረጡት ብፁዕ አቡነ ማትያስ በመጨረሻ ባስተላለፉት መልእክት “ከእግዚአብሔርና ከሕዝበ ክርስቲያኑ የተሰጠኝን አደራ ለመወጣት ከብፁዓን አባቶች፣ ካህናትና ከምእመናን ጋር አብረን ስንለምንሠራ ሥራው የቀለለ ይሁናል ብዬ አምናለሁ” ብለዋል፡፡

ምንጭ

 __

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , | 2 Comments »

 
%d bloggers like this: