አውሬው ጥርሱን ለሶማሊያዎች ሰጥቷል
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 17, 2013
ጀግናው ኢትዮጵያዊ፡ አፄ ቴዎድሮስ በዘመናቸው፡ በመካከለኛው ምስራቅ፡ በሰሜንና ምስራቅ አፍሪቃ ኃያል ከነበሩት ከኦቶማን ቱርኮች ጋር ይዋጉ ነበር። ታዲያ አፄ ቴዎድሮስ፡ መቼም እንግሊዞች ክርስቲያኖች ስለሆኑ ከቱርክ ይልቅ እኔን ይደግፋሉ በማለት ለብሪታኒያ ንግሥት የጦር መሣርያ እንዲልኩላቸው ከስጦታ ጋር በተደጋጋሚ ደብዳቤ ልከዋል። ነገር ግን እንግሊዝ ከፈረንሳይ ጋር በመሆን ኢትዮጵያን ለመቀራመት ዕቅድ ስለነበራት ሁለት መቶ የሚሆኑ አውሮፓውያን ያሉበትና በቱርክ ጦር አዛዥ የሚመራ የግብፅ ቅጥረኛ በመርዳት በዓጼ ቴዎድሮስ ላይ ሴራ ስትጠነስስ ነበር።
ስለዚህ፡ የአውሮፓ ትብብርን የሚያበስር ደብዳቤ ይጠብቁ የነበሩት አፄ ቴዎድሮስ፣ ከእርዳታ ይልቅ ከታላቋ ብሪታኒያ በልዑኳ አንድ የፋርስ ምንጣፍ ስጦታ ተበረከተላቸው። ምንጣፉ ላይ አንድ የአውሮፓውያን ድጋፍ ያለው የአረብ ወታደር አንበሳ ሲገድል የሚያሳይ ምስል ነበረው። ቴዎድሮስ ከአረቡ ወታደር በላይ የሠፈረው የአውሮፓ ጦር ፈረንሳይ እንደሆነችና አንበሳው የኢትዮጵያ መንግሥት እንደሆነ ተረድተው፡ ፈረንጆች ሁሉ በእርሳቸው ላይ እንደተነሱ በማሰብ ኢትዮጵያ የነበሩትን ፈረንጆች ያስሩ ጀመር።
ከጥቂት ዓመታት በፊት፡ ሞሀመድ ፋራ ወይም ‘ሞ ፋራ‘ በመባል የሚታወቀውን ሶማሊያ ሯጭ የእንግሊዝን መለዮ ለብሶ ለረጅም ርቀት ሩጫ ሲሳተፍ፡ ብልጭ ብሎ ወዲያው የታየኝ፡ የኢትዮጵያ ሯጮችን ለማደናቀፍ እንግሊዝ ሆን ብላ አዘጋጅተዋለች የሚለው ፊልም ነበር። ለዚህም ምክኒያት አለው፤ በሩጫው ዓለም በመካከለኛውና በረጅም ርቀት ለብዙ ዘመናት ታዋቂ የነበሩት እንግሊዞች ከሚወዱት የሩጫ ውድድር ዘርፍ በመድከማቸውና በተለይ በኢትዮጵያውያን አትሌቶች (ፓውላ ራድክሊፍ) በመሸነፋቸው በጣም ስለተቆጩና ስለቀኑ እንደምን ብለው ፓውላ ራድክሊፍን ለማራቶን በማብቃት ክብራችንን አስመለስን አሉ።
እንግሊዞች፡ የኢትዮጵያን ጠላቶች ይወክላል ብላ የምታስበውን ‘ሶማሊያዊ፡ ‘ሞ‘ፋራን ወደ አሜሪካ በድብቅ በመላክ ልዩ ላብራቶሪ ውስጥ እንዲዘጋጅና የለንደን ኦሊምፒክስ ጀግና እንዲሆንላቸው አበቁት፤ በዚህም ኢትዮጵያውያኑን እንዲያዋርድላቸው ተጠቀሙበት ማለት ነው። ይህ የተለመደ የእንግሊዞች ባሕርይ ነው። ልብ ብለን ከታዘብን፡ ተሸናፊዎቹ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ሞ‘ፋራን እንኳን ደስ ያለህ ለማለት ሲጠጉት ወራዳ በሆነ መልክ ነበር ተመናጭቆ የራቃቸው። ሞ‘ፋራ ያለ አበረታች መድኃኒት የ5 እና 10 ኪሎሜትሮች ርቀት አሸናፊ ለመሆን ብቃት የለውም። ባለ ብስክሌቱ፡ ላንስ አርምስትሮንግ ገብቶበት የነበረው የዶፒንግ ዋሻ ውስጥ ሞ‘ፋራም ደርሶ እንደነበር በጣም የሚያስጠረጥር ጉዳይ ነው። የዓለም አቀፍ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ሞ‘ፋራን ለአመቱ ምርጥ አትሌቶች እጩነት አለማግባቱ የሚነግረን ነገር ይኖር? ለማንኛውም፡ ቀነኒሳ አንበሳ፡ ጎፈሬ ኃይሌ እያለ የገ/ሥላሴን ወኔ በመያዝ የሞ”ፋራን ጥርስ በቅርቡ ማፈራረስ ይኖርበታል!
እንግሊዞች፡ ከአረቦችና ቱርኮች ጋር በማበር ሶማሊያዎችን እየተጠቀሙ በአገራችን ላይ ብዙ በደል ለዘመናት ሲፈጽሙ ቆይተዋል። አሁኑም፡ ትንሽ ለየት ባለና በረቀቀ መልክ ይህንኑ ቀጥለውበታል። ፀረ–ኢትዮጵያ የሆኑትም የቢቢሲ የፕሮፓጋንዳ ዘመቻዎች ምንጮቻቸውም ከእንግሊዝ ሶማሌዎች እና ‘ቢቢሲ–ሶማልኛ‘ ውስጥ ነው። ለዚህም ነው በኢትዮጵያ ሽብር የሚፈጥሩ ሶማሊያውያን ቡድኖች ጽ/ቤቶቻቸውን በእንግሊዝ ለመክፈት የተፈቀደላቸው። ከመቶ ዓመታት በፊት፡ በእነ አፄ ቴዎድሮስ ዘመን፡ ስልክ፣ ራዲዮ፣ ቴሊቪዥን ወይም ኢንተርኔት ስላልነበሩ መሪዎቻችንም ሆኑ ሕዝባችን በአገራችን ላይ የሚጠነሰሰው ሤራ ምን ሊመስል እንደሚችል ለማወቅ እድሉ አልነበራቸውም። አሁን ግን አብዛኞቹን ነገሮች በግልጽ ማየት ስለሚቻል፡ ዝም ተብሎ ሊታለፍ አይገባም፤ እንደገና መታለልም የለብንም።
አደጉ በሚባሉት አገሮች፡ በመንግሥት፣ በፖለቲካ ፓርቲዎች፣ በባንኮች፣ በኢኮኖሚና ሕግ ተቋማት እንዲሁም በወሬ ማሠራጫ ዘዴዎች ቁልፍ ቁልፍ የሆኑትን ቦታዎች የያዙት የ68ቱ ትውልድ (1968) በመባል የሚታወቁት አመጸኛ ኮሙኒስቶች፣ ኢ–አማንያንና ሰዶማውያን የሆኑት ናቸው። እነዚህ ኃይሎች ተጠሪነታቸው ለዲያብሎስ በመሆኑ፡ ማንኛውንም ክርስቶሳዊ የሆነ ኃይል እንደጠላት በመቁጠር የትግል ዘመቻቸውን ቀስ በቀስ ማካሄድ ከጀመሩ ቆይተዋል። አሁን በምዕራቡ ዓለም እየታየ ያለው ክስተት፡ ልክ በሌኒን ጊዜ የቦለሸቪክ አብዮተኞች ሲያሳዩት የነበረውን ዓይነት ባሕርይ በድጋሚ ያንጸባርቃል። ቦልሸቪስቶች በሃይማኖት ላይ በተለይ የሩስያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ላይ ነበር በቅድሚያ ጦርነትን ያወጁት። ቦልሸቪስቶች በዚያን ጊዜ እስያውያንን እንደተጠቀሙት አሁንም የምዕራቡ ኢ–አማንያን ኒኦ–ቦልሸቪስቶች ለትግላቸው ጥሩ መገልገያ መሣሪያ እንዲሆኗቸው አድርገው የወሰዷቸው እስልምናን እና ሙስሊሞችን ነው። እነ ቢቢሲ የሚነዙትን በጣም ዓይን ያወጣ፣ አሳዛኝና አደገኛ የቅጥፈት ፕሮፓጋንዳ እዚህ እና እዚህ እንመልከት።
ለዚህም ነው ላለፉት40 ዓመታት ሙስሊም ከሆኑት አገሮች ብዙ ስደተኞች ወደ አውሮፓና አሜሪካ እንዲገቡ የተደረጉት። አቅሟ የማይፈቅድላት ኢትዮጵያም ብትሆን፡ ሶማሊያ ውስጥ ሰው–ሰራሽ የሆነ ብጥብጥ ከተፈጠረ በኋላ በሚሊየን የሚቆጠሩ ሶማሊያውያን ስደተኞችን ተቀብላ እንድታስተናግድ የተገደደችው ለዚሁ ሲባል ነው፤ በሶማሊያዎቹ በኩል ኢትዮጵያ የበለጠ ትዳከማለች የሚል አጀንዳ አላቸውና። እንዳሰቡትም፡ ሕዝባችን ታጋሽ ስለሆነ ሁኔታው በግልጽ አይታወቅም እንጂ፡ ደስ የማይሉ መንፈሳዊ ሁከቶች አልፎ አልፎ በሕዝባችን ላይ ይታይበታል።
የሶማሊያ ስደተኞች በሕዝቡ ላይ ሆነ በተፈጥሯዊው አካባቢ ላይ ከፍተኛ ጫና እያደረሱ መምጣታቸውን ይህ ሪፖርት ይገልጻል። ጸጥታንም በሚመለከት፡ አንድ አመቺ የሆነ ሁኔታ ከተፈጠረላቸው ለወደፊት በኢትዮጵያ ላይ ጥቃት ከሚያደርሱ ኃይሎች ጋር ቀድመው የሚሰለፉት ሶማሌዎችና የእምነት ወንድሞቻቸው መሆናቸውን ሁላችንም የምናውቀውና በታሪክም የታየ ክስተት ነው።
አውሮፓና አሜሪካም ላለፉት ዓመታት ሶማሊያውያን ስደተኞችን በብዛት ተቀብለዋል፤ ለምሳሌ ይህን ጽሑፍ እንመልከት። ባለፈው ሣምንት ስዊደን ሶማሊያውያን ስደተኞችን ወዳገሯ ለማምጣት የሚያስችል አንድ የአሠሪዎች ጽሕፈት ቤት አዲስ አበባ ለመክፈት መወሰኗን አስታወቀች፡ ይህን እንመልከት።
ታዲያ ለምንድን ነው የሕዝቦቻችን ዋና ጠላቶች ለሆኑት እንደ ሶማሊያ፡ ግብጽና ፓኪስታን ለመሳሰሉት አጥፊዎች በሩን የምንከፍትላቸው?
መልሱ፡ እላይ እንደጠቀስኩት፡ የማይፈልጓቸውን የሕብረተሰብ ክፍሎች እንዲዋጉላቸው ነው። እነዚህም ክፍሎች፡ አይሁዶች፣ ክርስቲያኖች እንዲሁም እስላም ያልሆኑ ጥቁር ሕዝቦች ናቸው።
ቪዲዮው ላይ በግልጽ እንደሚታየው፡ እንግሊዝ ውስጥ ሶማሊያዎችና ፓኪስታኖች በቀጥታ የሚዋጓቸው እስላም ያልሆኑትን ምዕራብ–ሕንዶች (ከካሪቢክ ባሕር አካባቢ ከ100 ዓመታት በላይ በእንግሊዝ የኖሩ ጥቁር ሕዝቦች) በአሜሪካ ደግሞ እስላም ያልሆኑትንና ለ400 ዓመታት ያህል እዚያ የሚኖሩትን ጥቁር አሜሪካውያን ነው። ነጮቹ በጥቁሩ ላይ ጽንስን በማስወረድ ወይም ሱስ የሚያስይዝ መድኃኒት ቀምሞ በመስጠት የፈለጉትን ግብ ለመምታት ስላልቻሉ አሁን በሶማሊያዎችና በፓኪስታኖች በኩል እንደገና እየሞከሩ ነው።
በቆዳ ቀለም ለሚያምን የሚከተለው በጣም ረባሽ ነው…..ቪዲዮው ላይ ሴትዮዋ ይህን ይላሉ፡
“ሶማሊያዎችን እጠላቸዋለሁ፣ ወዳገራቸው መመለስ አለባቸው፣ ጦረኞች ናቸው፣ ስለ ሰላምና ፍቅር ምንም አያውቁም፣ ልብ የላቸውም፣ ለእኔ እንደ እንስሶች ናቸው...”
Massive Cafeteria Brawl Between Muslim and African-American Students
A food fight quickly turned into a brawl involving hundreds of students at a Minneapolis high school on Thursday, forcing police to use chemical spray to break up the melee. Students are saying the melee was the result of tensions between 8 percent of students who are Somali Muslims and the 20 percent who are African Americans.
Leave a Reply