Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • February 2012
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    272829  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for February, 2012

የእንጦጦ ተአምራት – Entoto Miracles

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 24, 2012

የድንግል ማርያም ልዩ ልዩ ድንቅ ሥራዎች እና ገቢረ ተአምራት

በእንጦጦ ደብረፀሐይ ጠበል

በሀገራችን ኢትዮጵያ የቀደሙ አባቶች በፋቀደ እግዚአብሔር እየተመሩ ብዚ ገዳማትንና አብያተ ክርስቲያናትን ሲያሠሩ መኖራቸውን የታሪክ መዛግብት ያስረዳሉ።

በእግዚአብሔር ፈቃድ ከተሠሩት አብያተ ክርስቲያናት አንዷ በአፄ ዳዊት ዘመነ መንግሥት የታነፀችው ጥንታዊቷና ታሪካዊቷ የእንጦጦ ርእሰ አድባራት መንበረ ፀሐይ ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ናት።

አፄ ዳዊት በ፩ ሺህ ፫፻፺፭ (1395) .. ነግሠው በዘመነ መንግሥታቸው ግማደ መስቀሉን ወደ ሀገራችን እንዲመጣ ጥረት አድርገዋል። የእመቤታችን ድንግል ማርያም ፅላት ከቡልጋ በማምጣት የእንጦጦን ከተማ መሥርተው በመጀመሪያ ጊዜ በእመቤታችን ድንግል ማርያም ስም ቤተ ክርስቲያን እንዲተከል አድርገዋል።

ከአፄ ዳዊት በኋላ በአፄ ዘርዓ ያዕቆብ ዘመነ መንግሥት ገደማ መስቀሉን ካሳረፉበት ቦታዎች አንዱ በእንጦጦ ማርያም ቤተ ክርስቲያን እንደሆነ ታሪክ ጸሐፊዎች ዘግበዋል በዚሁ ቦታ ለ፫ ወራት ያህል ገደማ መስቀሉ ከተቀመጠ በኋላ የእግዚአብሔር ፈቃድ ባለመሆኑ ወደ መናገሻ ከመናገሻ ወደ ግሸን እንደተወሰደ ይነገራል።

በ፩ ሺህ ፭፻፳፩ (1521).. በተነሣው ክርስቲያንንና አብያተ ክርስቲያናትን የማጥፋት የግራኝ መሐመድ ወረራ በሀገራችን ካጠፏቸው ገዳማትና አብያተ ክርስቲያናት አንዷ አፄ ዳዊት ያሠሯት የእንጦጦ ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ናት።

አፄ ምኒልክ ለመጀመሪያ ጊዜ የመናገሻ ከተማቸውን የቆረቆሩት በእንጦጦ ስለነበር ግራኝ ሌላ ስም ሰጥቷት የነበረውን የአባቶቻቸውን ከተማ የቀድሞውን ስሟን መልሰው እንጦጦ ብለው ጠሯት፡ በስደት የነበረችውን የእመቤታችን ፅላት ወደ መናገሻ ከተማቸው እንጦጦ ሰኔ ፲፱ ቀን ፩ ሺህ ፰፻፯፫ (1873).. ይዘዋት ገቡ ለእመቤታችን ቅድስት ማርያም ዕለት ወዲያውኑ መቃኛ ቤት ሠሩ በዚያ ዘመን ያሠሯት መቃኛ በአሁኑ ሰዓት በቤተ ክርስቲያን ቅጽር ግቢ በሸክላ ጉልላት አጌጣ ትገኛለች።

የአዲሱ ቤተ ክርስቲያን ሥራ ሲጀመር በዘመናቸው የነበሩት ግብፃዊው ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ በሥርዓተ ክህነት ሆነው እያጠኑ ንጉሠ ነገሥቱ አፄ ምኒልክ እና ንግሥተ እቴጌ ጣይቱ ብጡል በሥርዓተ መንግሥት ቆመው በጳጳሱ መሪነት ካህናቱ ዳዊት ውዳሴ ማርያም ወንጌል እየደገሙ በየማዘኑ አራት መቶ እግዚአታ አድርሰው ጳጳሱ አራት ድንጊያዎችን ባርከው በአራት ማዕዘን መሠረት ጣሉ ንጉሥ ምኒልክም ዘጠኝ አናፂዎች ከጎንደር አስመጥተው ሥራውን ዘወትር እየተከታተሉ አሠሩ።

ይህ በንጉሡና በንግሥቷ ከፍተኛ ክትትል የተሠራው ቤተ ክርስቲያን ተሠርቶ እንዳለቀ በእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ብዙ ተአምራት እንደተደረገ በየጊዜው ይገለፃል።

ባህታዊ ገ/መድህን እንደሚሉት እሳቸው በተለያዩ ገዳማትና በበረሃ ሲኖሩ ለሁለት ጊዜ ያህል አዲስ አበባ መጥተው ተመለሱ ከነበሩበት በረሃ ቦታ በ፲፮ መዓዘን እመቤታችን ድንግል ማርያም አሳየቻቸው የእመቤታችንን ሥራ እያደንቁ ሲጠባበቁ ወደ እንጦጦ መንበረ ፀሐይ እንዲሔዱ ፈቃዷ ስለሆነ ድኩላ እየመራቸው ከፀበሉ ቦታ ደረሱ፡ ተዘዋውረው ከተመለከቱ በኋላ ከጽ/ቤቱ ጋር ተነጋግረው ሥራ ጀመሩ የእመቤታችን ድንግል ማርያም ቸርነት ስለአልተለያቸው አሁን እንደሚትየው ብዙ ሕመምተኞች በእግዚአብሔር ፈቃድ በድንግል ማርያም አማላጅነትና ልመና ጤንነታቸውን እያገኙ ነው።

ከመስከረም ፩ ሺህ ፱፻፺፪ (1992).ም ወዲህ ከተለያዩ በሽታዎች የዳኑት የሚከተሉት ናቸው፦

የበሽታው ዓይነት የተፈወሱት ሰዎች

1

ከኤድስ በሽታ የዳኑ

2022

2

ከሽባነት

750

3

ከዐይነ ሥውርነት

350

4

ከአስም በሽታ

5003

5

ከስኳር በሽታ

3642

6

ከደም ብዛት

6874

7

ከነቀርሳ / ካንሰር

2561

8

ከሚጥል በሽታ

5734

9

ከታይፎይድና ከታይፈስ

2397

10

ከአጋንንት ቁራኝነትና ከስኳር ከዓይነ ጥላ

25000

11

ከአልማዝ ባለጭራ

889

12

ከኩላሊት

450

13

የሐሞት ጠጠር የወጣላቸው

26

14

አውሬ/አይጥ/ከሆዳቸው የወጣ/ከወባ

15

ከውጭ አገር መጥተው በጠበሏ የተፈወሱ

1

ከአረብ አገር

180

2

ከካናዳ

110

3

ከእንግሊዝ

68

4

ከኢጣሊያ

15

5

ከጀርመን

32

6

ከጃማይካ መጥተው ክርስትና የተነሱ

152

7

ከእስልምና ወደ ክርስትና እምነት የተመለሱ

710

የበሽታው ዓይነት የተፈወሱት ሰዎች

1

ከልምሻነት

380

2

ከሚጥል በሽታ

76

3

ከደም ብዛት

232

4

ከአስም

64

5

ከጨጓራ

55

6

ከደም ብዛት

233

7

ከአእምሮ ጭንቀት

182

8

ከትምባሆ ማጨስ

2543

ምንጭ፡ እንጦጦ ማርያም ቤ/ክርስቲያን 2004 .

________________________________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , | 1 Comment »

British Spies Stumped by Charlie Chaplin Mystery

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 18, 2012


They foiled plots and cracked Nazi codes, but Britain’s spies were unable to solve the mystery of Charlie Chaplin’s birth.

Although the entertainer is celebrated as one of London’s most famous sons, newly declassified files reveal that Britain’s MI5 domestic intelligence service found no records to back up Chaplin’s claim that he was born in the city on April 16, 1889.

Uncertainty about Chaplin’s origins linger to this day — a mystery Chaplin himself may have helped to nurture.

The previously secret file, released Friday by Britain’s National Archives, shows that MI5 investigated the silent film star in the 1950s at the request of U.S. authorities, who had long suspected him of communist sympathies. MI5 historian Christopher Andrew said the FBI’s red-hating chief, J. Edgar Hoover, privately denounced Chaplin as “one of Hollywood’s parlor Bolsheviks.”

To the spies’ surprise, there was no record of the performer’s birth.

“It would seem that Chaplin was either not born in this country or that his name at birth was other than those mentioned,” MI5 concluded.

Chaplin’s life is a Dickensian rags-to-riches story. Raised in London in a family of music-hall entertainers, he moved to the United States in 1910 and became one of Hollywood’s first megastars with his shabby, bowler-hatted everyman persona, the Little Tramp.

He was a box office sensation in movies such as “The Gold Rush,” “City Lights” and “The Kid,” but his left-wing friends and activities alarmed the FBI, which began tracking the actor in the early 1920s.

In 1952, as fears of Soviet infiltration raged in the U.S., American authorities asked MI5 to investigate Chaplin’s political allegiances and personal background, including a long-standing rumor that Charlie Chaplin was an alias and the performer’s true name was Israel Thornstein.

But British spies could find no trace of him in the birth records at London’s Somerset House under Chaplin, Thornstein or Harley, his mother’s stage name.

The spies also checked French records amid rumors that he might have been born in the town of Fontainebleau – but that, too, drew a blank.

Elsewhere in the file, agents speculate that Chaplin might have Russian roots. There was an allegation that he had once spoken of “going back to Russia.”

“This might refer to paying another visit, or it might denote his origin as Russia,” noted senior MI5 officer W.M.T. Magan, speculating that Chaplin might have come from a Jewish family fleeing pogroms at the end of the 19th century.

Film historian Matthew Sweet said rumors about Chaplin’s roots had been swirling well before the 1950s. The French claim stemmed from a fan magazine article from the 1910s that suggested Chaplin was born while his performer mother was on tour. The idea he was Jewish appears to have been an assumption by some fans that came to be widely believed. Chaplin did little to correct the record.

“The borderline between fact and fiction about celebrities was much less clearly policed than it is today,” Sweet said.

MI5 seemed content to let the mystery of Chaplin’s birth remain. British agents were skeptical of American claims that the star was a communist threat, with John Marriott, the head of MI5’s counter-subversion branch, calling the U.S. allegations “unreliable.”

“It is curious that we can find no record of Chaplin’s birth, but I scarcely think that this is of any security significance,” he wrote in 1952.

The U.S. thought differently and Chaplin was refused re-entry to the United States in 1952. He settled in Switzerland and lived there until his death in 1977.

The dossier shows MI5 continued to track Chaplin for several years. It contains newspaper clippings about the actor, snatches of conversation from suspected radicals who knew him and letters sent from Russia to “Comrade Charly Chaplin” via the communist magazine Challenge.

But by 1958, MI5 had concluded Chaplin was not a threat.

“We have no substantial information of our own against Chaplin, and we are not satisfied that there are reliable grounds for regarding him as a security risk,” the agency noted. “It may be that Chaplin is a Communist sympathizer but on the information before us he would appear to be no more than a ‘progressive’ or radical.”

Nonetheless, a taint of impropriety lingered. Files released in 2002 showed that the British government blocked a knighthood for Chaplin for nearly 20 years because of American concerns about his politics and private life – he was married four times, twice to 16-year-old girls. He eventually became Sir Charles Chaplin in March 1975, two years before his death at age 88.

Chaplin’s origins remain cloudy, although the 1891 census records the then 2-year-old as living in south London with his mother and elder brother Sydney.

Evidence unearthed last year added another layer of mystery.

In a locked drawer of a bureau left behind after Chaplin’s death, his family found a letter from a man in England named Jack Hill. It claimed Chaplin had been born “in a caravan (that) belonged to the Gypsy Queen, who was my auntie” in a Roma community near Birmingham in central England.

Chaplin had alluded to Roma roots in his autobiography, writing that “Grandma was half-Gypsy. This fact was the skeleton in our family cupboard.”

Sweet said the letter was not proof of Chaplin’s birthplace but evidence he cultivated the mystery of his origins.

“It is very widely accepted that he was born in London in 1889, but the piece of paper just isn’t there,” Sweet said.

“That letter is not proof that he was born in a Gypsy encampment. It is proof that he was terrifically attracted to the idea of that story, enough to keep the letter and lock it away and think of it as something important.

“The idea of the mystery of his own birth is something that he quite enjoyed, I think.”

 

Source: ctv.ca

 

Cell phone mystery in 1928 Chaplin film

 

 

A scene from Charlie Chaplin’s silent movie The Circus has sparked a time-travel mystery among fans after one extra appears to be chatting on a cell phone.

The clip from the 1928 film has been posted online by Irish filmmaker George Clarke and begs the question did someone travel back in time to appear outside Grauman’s Chinese Theatre in Hollywood, while Chaplin was shooting the movie?

The woman in the scene is holding a black object to her ear and appears to be talking into it.

Clarke insists the video has not been manipulated in any way and he has consulted with experts about his find, which he has posted on YouTube.com for fans to check out.

The filmmaker has concluded the woman walking through the scene is from another era.

 

Source: Toronto Sun

 

_________________________________

 

Posted in Infotainment | Tagged: , , , , , | 3 Comments »

The Water Footprint of Humanity

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 15, 2012



A fascinating study from the University of Twente (Netherlands) , UNESCO-IHE 

by Arjen Hoekstra and Mesfin Mekonnen

Background

Since the Dublin Conference in 1992, there is consensus that the river basin is the appropriate unit for analyzing freshwater availability and use. An underlying hypothesis of the research programme at the University of Twente is that it is becoming increasingly important to put freshwater issues in a global context. Although other authors have already argued thus, we add a new dimension to the argument. Local water depletion and pollution are often closely tied to the structure of the global economy. With increasing trade between nations and continents, water is more frequently used to produce exported goods. International trade in commodities implies long-distance transfers of water in virtual form, where virtual water is understood as the volume of water that has been used to produce a commodity and that is thus virtually embedded in it. Knowledge about the virtual-water flows entering and leaving a country can cast a completely new light on the actual water scarcity of a country. For example, Jordan imports about 5 to 7 billion m3 of virtual water per year, which is in sharp contrast with the 1 billion m3 of water withdrawn annually from domestic water sources. This means that people in Jordan apparently survive owing to the import of water-intensive commodities from elsewhere, for example the USA.

A second hypothesis of the research programme is that it becomes increasingly relevant to consider the linkages between consumption of people and impacts on freshwater systems. This can improve our understanding of the processes that drive changes imposed on freshwater systems and help to develop policies of wise water governance. In 2002 Hoekstra introduced the water-footprint concept as an indicator that maps the impact of human consumption on global freshwater resources. The water footprint of an individual or community is defined as the total volume of freshwater that is used to produce the goods and services consumed by the individual or community. A water footprint can be calculated for any well-defined group of consumers, including a family, business, village, city, province, state or nation. The water footprint of a nation for example shows water use related to consumption within a nation. Traditionally, national water use has been measured as the total freshwater withdrawal for the various sectors of the economy. By contrast, the water footprint shows not only freshwater use within the country considered, but also freshwater use outside the country’s borders. It refers to all forms of freshwater use that contribute to the production of goods and services consumed by the inhabitants of a certain country. The water footprint of the Dutch community, for example, also refers to the use of water for rice production in Thailand (insofar as the rice is exported to the Netherlands for consumption there). Conversely, the water footprint of a nation excludes water that is used within the national territory for producing commodities for export, which are consumed elsewhere.

Objective of the programme

The objective of the research programme is to examine the critical links between water management and international trade and between consumption and freshwater impacts. Questions posed are: Can trade enhance global water use efficiency, or does it simply shift the environmental burden to a distant location? Does import of water in virtual form offer a solution to water-scarce nations or does this result is undesired ‘water dependency’? How can quantitative analysis of expected or desirable trends in international or inter-regional virtual water flows contribute to water policy development at different levels of spatial scale? How can water footprint accounting become part of the regular practice of governments and businesses and how can it feed into better water policy making? How can water security of communities can be guaranteed by a combination of policies to bring along changes at local, basin and global level? How will the growing demand for bio-energy increase the global water footprint of humanity? Questions like these and others are being addressed in various sub-projects, involving MSc and PhD students from various parts of the world.

Continue reading…

__________________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

Happy Valentine’s Day!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 14, 2012

These are some of the ethiopian rose types produced by the dutch company, SCHREURS.

The British retailer, Marks and Spencer plc (also known as M&S or YourM&S; colloquially known as Marks and Sparks or, simply, Marks) is headquartered in the City of Westminster, London, with over 700 stores in the United Kingdom and over 300 stores spread across more than 40 countries. It specialises in the selling of clothing and luxury food products. M&S was founded in 1884 by Michael Marks and Thomas Spencer in Leeds.

Here are the guidlines and aims of the M&S project:

This project is helping the Ethiopian Horticulture Produce & Exporters Association (EHPEA) access the UK fresh flower market through the development of its own standards that, through benchmarking against International standards become acceptable to the UK retail sector. EHPEA has developed a code of practice to drive environmental and good agricultural best practise for the industry. This will be benchmarked against international standards. However, Ethiopian horticulture also needs to develop ethical trading and labour standards due to weak labour laws and the project is working to achieve this.

The project is:

  • Developing a silver and bronze standard/ code for the Ethiopian Horticulture sector;
  • Developing the standards to include a collective bargaining agreement to improve labour standards for workers on the farms;
  • Putting together a multi-stakeholder working group to approve the standards;
  • Benchmarking  the EHPEA Code of Practice at silver level with Global GAP;
  • Benchmarking the EHPEA Code of Practice at silver level with ETI / SMETA and GSCP; matching compliance criteria  and development and benchmarking of the Code Rules and regulations;
  • Providing training in ETI standards;
  • Preparation of training materials relevant to ethical training initiative standards and
  • Supporting a pilot group of 4 farms working to achieve the silver standard;
  • Promoting the EPHEA standards at international conferences and with international working groups e.g. GSCP so that standards gain publicity;
  • Sharing experience with the sector and to discuss market opportunities for Silver labelled produce in the UK
  • Purchasing a minimum 500,000 roses from farms that meet the silver standards.
  • Highlighting Ethiopia as a sourcing country to customers through M&S website

The key aims of the project are to:

  • Raise labour standards in Ethiopian Flower Farms
  • Raise Technical standards in Ethiopian Flower Farms
  • Develop local training capacity
  • Increase sourcing of Ethiopian Roses to the UK
  • Promote Ethiopia as a reliable and robust sourcing county
  • Raise awareness of International Standards in the Ethiopian Horticulture Industry

______________________________________

Posted in Ethiopia, Life, Love | Tagged: , , , , , , | Leave a Comment »

Archaeologists Discover Queen of Sheba’s Gold

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 12, 2012

“The queen of the South will rise up at the judgment with this generation and condemn it, for she came from the ends of the earth to hear the wisdom of Solomon, and behold, something greater than Solomon is here.” [Matthew 12:42]


A British excavation has struck archaeological gold with a discovery that may solve the mystery of where the Queen of Sheba derived her fabled treasures

A British excavation has struck archaeological gold with a discovery that may solve the mystery of where the Queen of Sheba of biblical legend derived her fabled treasures.

Almost 3,000 years ago, the ruler of Sheba, which spanned modern-day Ethiopia and Yemen, arrived in Jerusalem with vast quantities of gold to give to King Solomon. Now an enormous ancient goldmine, together with the ruins of a temple and the site of a battlefield, have been discovered in her former territory.

Louise Schofield, an archaeologist and former British Museum curator, who headed the excavation on the high Gheralta plateau in northern Ethiopia, said: “One of the things I’ve always loved about archaeology is the way it can tie up with legends and myths. The fact that we might have the Queen of Sheba’s mines is extraordinary.”

An initial clue lay in a 20ft stone stele (or slab) carved with a sun and crescent moon, the “calling card of the land of Sheba”, Schofield said. “I crawled beneath the stone – wary of a 9ft cobra I was warned lives here – and came face to face with an inscription in Sabaean, the language that the Queen of Sheba would have spoken.”

 

Continue reading…

 

_______________________________

 

Posted in Curiosity | Tagged: , , , , , , , | 2 Comments »

አንዳንዶች ተከራካሪዎችንም ውቀሱ፥ አንዳንዶችንም ከእሳት ነጥቃችሁ አድኑ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 5, 2012


ሞኑን በአዲስ አበባ ከታዘብኳቸውና አሳሳቢ ሆነው ካገኘኋቸው ነገሮች መካከል፡ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነትን የሚክዱ፡ በኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያዊነት ላይ የጥላቻ መርዝ የሚረጩ ኃይሎች በተጠናከረ መልክ እየተነቀሳቀሱ መሆናቸውን ነው። በተለይ የፕሮቴስታንት እና የሙስሊሙ ማሕበረሰቦች የኢትዮጵያን ታሪክ ከልሰው በመጻፍ የፕሮፓጋንዳ ዘመቻቸውን በጽሑፍና በቪዲዮ መልክ በየቦታው በማቅረብ ላይ ናቸው።

ለምሳሌ ወደ መርካቶ ጎራ ብላችሁ በአኑዋር መስጊድ አካባቢ የሚገኙትን መጻሕፍት መሸጫ መደብሮች ብትቃኙ በጣም ከእውነት የራቁና ዑዑ! የሚያሰኙ ጽሑፎችን በቀላሉ ተደርድረው ማየት ትችላላችሁ፤ ከነዚህም ውስጥ የክርስትና እምነትን የሚያጠቁ፣ የክርስቶስን ክብር ዝቅ የሚያደርጉ፣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤ/ክርስቲያንን የሚያጥላሉ፣ ጀግኖች እና አኩሪ የነበሩትን ቅድመ ኢትዮጵያውያን ታሪክ የሚያንቋሽሹ፣ አብዛኞቹም በአርብ አገሮች የድጎማ እርዳታ ተተርጉመው የቀረቡ ጽሑፎች፣ ጋዜጦች፣ ካሴቶችና ቪዲዮዎች ይገኙበታል። ስለ እራሳቸው እምነት ወይም ታሪክ (ከሌላው ኢትዮጵያዊ የተለየ ታሪክ ካላቸው) ለሽያጭ ከሚቀርቡት ጽሑፎች እስላም ስላልሆነው ዕምነት እና ታሪክ የተጻፉት መጻሕፍት በተለይ ጸረክርስትያን የሆነው መጽሐፍ ቁጥር ይበዛል ብል አላጋነንኩም።

በውዲቷ አገራችን አሁን ይህ እንዴት ሊከሰት ቻለ?

በሰፊዋ ዓለማችን ስንኖር በየቦታውና በአካባቢያችን የሚደረገውን እንቅስቃሴ፡ የምናየውን የማናየውን ነገር የምንከላከልበት ሁለት ምድብ አለን። በቀድሞ ኢትዮጵያውያን የማቲማቲክ ዓለም የሚታወቀው ይህ መንትያዊ (dual) ምድብ፦ ሞትና ሕይወት፤ ማግኘትና ማጣት፤ ደስታና ሐዘን፤ ኔጋቲቭና ፖሰቲቭ፤ ፍቅርና ጥላቻ፤ የተማረና ያልተማረ ድሃና ሀብታም፤ እምነት ያለውና የሌለው ወዘተ እያልን ዙሪያችን ያሉትን ክስተቶች መቁጠር እንችላለን።

ያለፈው 20ኛ ምዕተ ዓመት በፖለቲካዊው ርዕዮትዓለም ላይ ትኩረት አድርጎ የቆየ ዘመን ሲሆን የያዝነው የ21ኛው ምዕተ ዓመት ደግሞ ሃይማኖታዊ ሕይወት ከፍተኛ ሚና የሚጫወትበት ዘመን እንደሆነ ሁላችንም የምናየው ነው። አሁን፡ ጥሩው ከመጥፎው፣ ሐቁ ከውሸቱ ተበጥሮ የሚወጣበት ጊዜ ስለሆነ፡ ከምንጊዜውም በላይ በሐቅ ላይ ከፍተኛ ዘመቻ በመካሄድ ላይ ነው። ፖለቲከኞች፤ ባለሥልጣኖች እና የዜና ማሰራጫዎች በሐቅ ላይ የሚካሄደውን ዘመቻ በረቀቀ መልክ ተያይዘውታል። የሰው ልጅ ባብዛኛው መንፈሳዊ የሆነ ፍጡር ነውና ትኩረቱ የተደረገው በተለይ እምነትን በሚመለከቱ ጉዳዮች ላይ ነው።

ዓለማችን ከእምነት አመለካከት አኳያ በሁለት ሰፊ ክልሎች ትከፈላለች፤ እነርሱም በጥቅል ሲገለጡ የፈጣሪን አምላክ መኖር የሚቀበልና የሚያመልክ እንዲሁም የፈጣሪን መኖር የማይቀበልና የማያመልክ በማለት ልንለያያቸው እንችላለን።

በዚህች ዓለም ለሰው ልጅ እውነተኛውን የሕይወት ትርጉም የሚያስጨብጥ መልእክት አለን የሚሉ እምነቶች በርካታ ቢሆኑም እንደምሳሌ አድርገን የምንወስዳቸው ክርስትናና እስልምና ናቸው። በእነዚህ ሁለት እምነቶች መካከል የማያቋርጥ ፍልሚያ ሲካሄድ ቆይቷል። ሁሉም እምነቶች የሰውን ልጅ ከተዘፈቀበት የኃጢአት ማጥ ውስጥ የሚያወጣው የምሥራች አለን በማለት የየበኩላቸውን እንቅስቃሴ ሲያደርጉ ቆይተዋል፤ እያደረጉም ነው።

የሌላውን እምነት ዝም ብሎ ከማጥላላትና ከማራከስ ይልቅ ሌላው እምነቴ፤ ዓላማዬ ብሎ የያዘውን እምነት በጥሞና ከመረመሩ በኋላ ምርቱን ከግርዱ፤ ፍሬውን ከገለባ፤ እውነቱን ከስህተት መለየት የእውነተኛነትና የትክክለኛ ዳኝነት ዓየነት ባሕርይ ነው።

አገራችን ኢትዮጵያ የረጅም ዘመን ዕድሜ እና አኩሪ ታሪክ ያላት ቀደምት ከሚባሉት ሀገራት ተርታ የምትመደብ ሉዓላዊት አገር ናት። የኢትዮጵያ መንግሥት እስከ ልደተ ክርስቶስ 1000 ድረስ ህልውና ስለነበረው ኢትዮጵያ 2 ሺህ የሕገ ልቡና ዘመናት 3 ሺህ ዓመታት በብሉይ ኪዳንና በሐዲስ ኪዳን እምነት በድምሩ የ5 ሺህ የነፃነት እድሜ ይቆጠርላታል።

በሃይማኖትም በኩል በዘመነ ኦሪት ብሉይ ኪዳንን እንደተቀበለች ሁሉ ሐዲስ ኪዳንንም ለመቀበል የቀደማት አገር የለም። እንደ መጽሐፍ ቅዱስ አስረጅነት (ሐዋ. 8:26) የክርስትና ሃይማኖት ወደ ኢትዮጵያ የገባው ወንጌላዊው ቅዱስ ፊልጶስ ኢትዮጵያዊውን ጃንደርባ ባጠመቀው ጊዜ ነው። ይህም በ34 .ም መሆኑ ታውቋል።

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የሁለት ሺህ ዘመን ታሪክ ያላት እንደመሆኗ ታሪኳ ከአገራችን ኢትዮጵያ ታሪክ ጋር በእጅጉ የተሰናሰለ አንዱን ካንደኛው ለመለየት የሚያዳግት ነው። ቤተክርስቲያኗ ለአገራችን ያበረከተችው አስተዋጽኦ ብዙ ነው። ከነዚህም ሙሉ ትምህርት፣ ፍጹም ቋንቋ ከነፊደሉ፣ ሥነ ጽሑፍ ከነጠባዩና ሙያው፣ ኪነጥበብ በየዓይነቱ፣ ሥነ ጥበብ በየመልኩ፣ ታሪካዊና ጥንታዊ ቅርስ፣ እምነት ከነፍልስፍናው፣ ነፃነት ከነክብሩ፣ አንድነት ከነጀግነነቱ፣ አገር ከነድንበሩ ከነፍቅሩ ወዘተ፤ አሁንም ቢሆን ትውልዱ አገር ወዳድነትን፣ ለባህልና ለሃይማኖት ተቆርቋሪነቱን ይዞ እንዲያድግ በማስተማርና በማበረታታት ቤተክርስቲያን የበኩሏ ድርሻ አላት። ዛሬ ኢትዮጵያ በበጎ ጎኗ ስትነሳ እንግዳ ተቀባይነቷ፣ የሕዝቦቹ ሰውን አክባሪነትና ትሕትና አብሮ መነሳቱ ከቤተክርስቲያኗ ትምህርት የተነሳ ነው።

በእርግጥ ይህ የሰላም መሻትና እንግዳ ተቀባይነት ባህል አሁን ለሚታየው የእምነት ምስቅልቅል አስተዋጽኦ ስላደረገ ጎጂ ጐን እንደነበረው የተገነዘብነው ዘግይተን ነው።

በሌላ በኩል ከዚህ በተለየ መልኩ ፍጻሜው እልቂትና ሽብር የሆነ አክራሪ የእስልምና እንቅስቃሴ ነበር። የአክራሪዎች እንቅስቃሴ የጀመረው ድሮ በአክሱም ዘመነ መንግሥት ጊዜ ነው። አቀነባባሪዎቹ አንድም በዘር ኢትዮጵያዊ ሆነው ለጥፋት ራሳቸውን በቅጥረኝነት የመለመሉ አልያም ኢትዮጵያንና መታወቂያዋ የሆነውን ክርስትናን ለማጥፋት ከኋላ ሆነው ነገሮችን የሚያቀነባብሩ፣ መሳሪያ የሚያስታጥቁ አረባውያን ናቸው።

አገራችን ኢትዮጵያ አሁን ላለንበት ዘመን የደረሰችው ያለ መታደል ሆኖ ብዙ ውጣ ውረዶችን አልፋ፣ ስፍር ቁጥር የሌላቸውን ጦርነቶች አስተናግዳ ነው። የቀድሞ ነገሥታትም ዘመነ መንግሥታቸው የሚያልቀው ከወራሪ ጠላት ጋር በመዋጋት ነበር። ስለሆነም አገራችን ግዛቶቿንና ሕዝቦቿን (ሱዳን፣ ሶማሊያ፤ ኤርትራ) ቀስበቀስ እንድታጣ፡ በሥልጣኔ የኋልዮሽ እንድትጓዝና በኢኮኖሚ ኋላ ቀር እንድትሆን ተገድዳለች። ከታሪክ እንደምንረዳው አብዛኞቹ ጦርነቶች የተከፈቱብን በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ በአረባውያን አገራት፡ በተለይም ከግብጽ፣ ከየመን፣ ከሱዳንና ቱርክ ኃይሎች ነው።

የቀድሞ ነገሥታት በእስልምና ስም ድንበር እየዘለሉ የኢትዮጵያን ምድር ለመቁረስ ካሰፈሰፉ እስላም አክራሪዎች ጋር በየዘመኑ እጅግ እልህ አስጨራሽ ፍልሚያዎችን ሲያደርጉ ኖረዋል። ውድ ሕይወታቸውን ለአገራቸው ዳር ድንበር መጠበቅ ሲሉ ሰውተዋል። በተለይ የግብፅና ሱዳን አክራሪ እስላማውያን ኃይሎች በአገራችን ላይ ተደጋጋሚ ጥቃት አድርሰዋል። ደቡብ አረቢያና ቱርክ ደግሞ ድንቅና ትጥቅ በማቅረብ፣ ለአሸባሪ ኃይሎች ወታደራዊ ሥልጠና በመስጠት፣ ድጋፍ ሲያደርጉ የነበሩ ፀረኢትዮጵያዊ አቋም የነበራቸው አገራት ናቸው።

የታሪክ ድርሳናትን ስናገላብጥ በየጊዜው የተደረጉ የአክራሪ እስልምና ዘመቻዎች ሲመሩ የነበሩትን፦ የአህመድ በድላይን (ግብጽ) የመሀፉዝን (የመን) የኑር መጀሀድን (ግብጽ) ስሞች በዋነኝነት እናገኛለን። በሌላ ወገን የአክራሪ እስላሞችን እንቅስቃሴ ከተጋፈጡ ኢትዮጵያውያን ነገሥታት ውስጥ፦ ንጉሥ ላሊበላ፣ አፄ አምደጽዮን፣ አፄ ዳዊት፣ አፄ ቴዎድሮስ ቀዳማዊ፣ አፄ ይስሃቅ፣ አፄ ዘርዓ ያዕቆብ፣ አፄ በእደ ማርያም፣ አፄ ናዖድ፣ አፄ ልብነ ድንግል፣ አፄ ገላውዲዮስ፣ አፄ ሠርፀ ድንግል እና አፄ ዮሐንስ ይገኙበታል።

አፄ ዮሐንስ በግራኝ አህመድ ወረራ የጠፋውን ሀገር ለማቅናት አገሩን ሁሉ ሲያስሱ የወሎውን ባላባት መሐመድ ዓሊን አገኟቸው ከዚያም ወደ ጥንቱ የአባት እናታቸው የቅድመ አያቶቻቸው እምነት ተመለሱ፤ ንጉሠ ነገሥቱ ራሳቸው የክርስትና አባት ሆነው አስቀመጧቸው። “ሚካኤል” የሚል ስም ተሰጥቷቸው በባለሟልነት ተስማምተው ኖረዋል።

አሁን አሁን አክራሪ እስላሞች ሰላማዊውን ክርስቲያን በግፍ ለመጨፍጨፋቸው እንደ ምክንያት የሚያቀርቡት “አፄ ዮሐንስም በእኛ ላይ እንዲሁ አድርጐብናል” በማለት ነው። እነሱ ይህን ይበሉ እንጂ ኢትዮጵያዊው የታሪክ ምሁር ፕ/ር ባህሩ ዘውዴ እ... 1991 .. ባሳተሙት መጽሐፍ (A History of Modern Ethiopia: 1855-1991) ገጽ 48 ላይ የሰፈረው ታሪክ እንዲህ የሚል ነው፦

አፄ ዮሐንስ ከቦሩ ሜዳ የሃይማኖት ጉባኤ በኋላ ሁለት አዋጆችን አወጡ። የመጀመሪያው “የጸጋና” “የቅባት” ኑፋቄ የሚከተሉ ይህንን እንዲያስተምሩ የሚከለክል ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ እስላሞች ወደ ክርስትና ዞረው እንዲጠመቁ የሚያዝ ነው። (ይህ ሁኔታ ወደፊትም ቢሆን መደገሙ አይቀሬ ነው)። አዋጁን የተላለፉ እስላሞች እንኳን ቢኖሩ የጭፈጨፋ ድርጊት ፈጽሞ አልተፈጸመባቸውም።

እንዲያውም አስገራሚው እውነታ በእንግሊዟ ለንደን Public Records Office F 095-738-12-99 ተጠብቆ በሚገኝ ሰነድ ላይ የሰፈረው በእርሳቸው ዘመነ መንግሥት ከእስልምና ወደ ክርስትና የመጡ አብዛኛዎቹ በፈቃዳቸው መሆኑን ነው። ምክንያቱም በግራኝ ወረራ ጊዜ ተገደው ሃይማኖታቸውን እንዲለውጡና እንዲሰልሙ ተደርገው ስለነበር ነው።

የጥንቱ “ቤተአምሐራ” የዛሬው “ወሎ” በግራኝ አህመድ ወረራ በግዳጅ እስከሰለመበት ድረስ ጥንተ መሠረቱ ክርስትና ነው። ይህ ሕዝብ በግራኝ ዘር ማንዘሩ በግፍ የተጨፈጨፈበት አለዚያም ተገዶ የሰለመበት መሆኑን የተረዳ ስለነበር የአፄ ዮሐንስን መንግሥታዊ አዋጅ ተቀብሎ ወደ ቀድሞ ዘመዶች እምነት፡ ወደ ክርስትና ተጠምቆ ተመለሰ። ታዲያ የዘመናችን አሸባሪዎች የእምነት ወንድሞቻቸው ለፈጸሙት ጽንፈኛ ተግባር ይቅርታ ጠይቀው፡ ንስኅ ገብተው እንደመኖር የሙት አጥንት ያለምንም ታሪካዊ ማስረጃ በመውቀስ ላይ ይገኛሉ። እኛስ በተረዳ ነገር አፄ ዮሐንስ ታላቅ የአገራችን መሪ ነበሩ እንላለን። ሌሎቹም አፄዎች በሃይማኖት ማስለወጥ ጉዳይ አንድም ሰው እንዳልገደሉና መንደርም እንዳላቃጠሉ አያሌ ማስረጃዎች አሉ። እንዲያውም አንድ እስላም ክርስትናን ለመቀበል እድሉን ሳያገኝ ለሞት እንዲጋረጥ አይፈልጉም ነበር፡ ነፍሱ ለዘላለሙ እንደምትጠፋ ይታወቃቸዋልና።

አፄ ምኒልክ በዘመነ መንግሥታቸው ወሎ ድረስ መጥተው በታላቅ ሥነ ሥርዓት ለቀድሞው የወሎ ባላባት መሐመድ አሌ የንግሥና ማዕረግ በመስጠት “ራስ ሚካኤል” ብለው ሾሟቸው። ከዚህም በኋላ ሚካኤል በራስነት ማዕረግ ወሎን ማስተዳደር ያዙ። በሰላሙ ዘመን ሠርተው ካቆዩልን ቅርሶች መካከል “አይጠየፍ” ይገኝበታል። ንጉሡ ግብር ሲያበሉ ሕዝቡን የሚጋብዙበት አዳራሽ ነው። በዚህ እጅግ ግዙፍ አዳራሽ፡ በ21ኛው ክፍለዘመን በአረብ አገር በወገን ላይ እንደሚደርሰው አድሎ ሳይሆንና ትልቅ ትንሽ፣ ድሃ ሃብታም፣ እስላም ክርስቲያን፣ ሳይለይ ሁሉም በእኩልነት ይስተናገድበት ነበር። “አይጠየፍ” መባሉም ስለዚህ ነው። ንጉሥ ሚካኤል እስከዚህ ድረስ ሁሉን በእኩልነት የሚያስተዳደሩ ቅን መሪ ነበሩ። የሀገሪቱ ዳር ድንበር ሲደፈር ደግሞ በተለያዩ የጦር ግምባሮች (የአደዋን ጨምሮ) በመዝመት ከሌሎች ስመጥር ጀግኖች ጋር በጀግንነት ጠላቶችን የተፋለሙ ናቸው። ታዲያ ለእኝህ ስመ ጥር ንጉሥ በሚለኒየሙ ወሎ ሃውልት ታቁምላቸው ሲባል ሙስሊሙ ተለይቶ ተቃውሞውን አሰማ።

አንድ እምነት ሌላውን በእምነት ከቦ ያለውን ያህል ክርስትናም ቁጥራቸው በጣም በርካታ በሆኑ ሌሎች እምነቶች ተከቧል። ከእንዲህ ዓይነቱም መከባበብ (የአንዱ ሌላውን መክበብ) የተነሳ አንዱ ለሌላው እውነቴ፣ እምነቴ፣ ዓላማዬ ብሎ ያከበረውን እምነቱን ለማካፈል ሲጥር መቆየቱ የሚታወቅ ነው። በመሆኑም ሰዎችን ሁሉ የሚያድነውን አስደናቂ እውነት ይዣለሁ የሚል ክርስቲያን ሁሉ በተለይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ሁሉንም በአንድነት የተቀበለች እንደመሆኗ የኛ ብለን የያዝነውን እውነት ከዚህ እውነት ለራቁ ሰዎች ማካፈሉ በዚህ ዘመን የሁላችንም ኃላፊነት ሆኖ ነው መወሰድ ያለበት። ክክርስቶስ መራቅን የመሰለ በጣም አሳዛኝና አስከፊ የሆነ ነገር የለምና፣ ከክርስቶስ ማዳን ርቀው ክፉ በሆነችው በዚህች ዓለም የጥፋት አካሄድ ውስጥ የሚገኙትን መድረስ ከምንግዜውም በላይ አሁን በጣም አስፈላጊ ነው።

አንዳንዶች ተከራካሪዎችንም ውቀሱ፥ አንዳንዶችንም ከእሳት ነጥቃችሁ አድኑ(ይሁዳ 122)

 

___________________________

 

Posted in Ethiopia | Leave a Comment »

በባዶ እግሩ ከሚሄደው ተጠንቀቅ፤ ጫማ ያገኘ እለት ይረግጥሃል።

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 1, 2012

ርዕሱ ላይ ያለው ይህ አባባል የሚመለከተው ሳውዲ ዓረብያን ነው። ሳውዲ ዓረብያ በነዳጅ ዘይት ከመስከሯ በፊት የገንዘብ ምንጯ ከመካና መዲና የሚገኘው የሃጅ ንግድ ብቻ ነበር። ዘይቱ ባይወጣ ኖሮ ልክ እንደ ሶማሊያ፣ የመንና አፍጋኒስታን ዓይነት አገር ትሆን ነበር።

አሁን ግን ሳውዲ አረቢያ ገንዘብ አላት፣ ብዙ የዘይት ዶላር። በዚህ ገንዘብ ለስጋቸው ብቻ የሚኖሩትን ሀይሎች በቀላሉ ለመቸብቸብ በቅታለች። ፖለቲከኛውን፣ ፕሬዚደንቱን፣ ሚንስትሩን፣ ዲፕሎማቱንና ስፖርተኛውን እንደ ጫማ ትሸምታለች። በውጥንቅጧ ዓለማችን ውስጥ የሚሽሎከለኩት እነዚህ  ጭስ ያለቀባቸው ባለሥልጣናት በሳውዲ አረብያ ስለሚፈጸመው ኢ-ሰብዓዊ ድርጊት ምንም ነገር እንደማያውቁ፡ ዓይኖቻቸውን እንዲጨፍኑና ዝም እንዲሉ ተደርገዋል።

የክርስቶስን ልደት በጂዳ ከተማ ለማክበር ተሰባስበው የነበሩት 35 ኢትዮጵያውያን (29 ሴቶች እና 6 ወንዶች)ተጨናንቀው ከሚኖሩበትና ከሚጸልይቡት ቤታቸው በፖሊስ እየተደበደቡ ወደ እስር ቤት እንዲገቡ ከተደርጉ ያው ወር አለፈው።

በእሥር ቤት ቆይታቸው ከሳውዲ ፖሊስ፡ ስድብ፣ ግርፊያና ውርደት በየቀኑ ይደርስባቸዋል። የእጅ ጓንት ያደረጉ ፖሊሶች ተራ በተራ እየዞሩ በኢትዮጵያውያኑ ሴቶች ኅፍረተ-ሥጋ ላይ እጅግ ዘግናኝ፣ አሳፋሪና ዲያብሎሳዊ የሆነ ተግባር ይፈጽማሉ። ሴቶቹ በአካል እንዲታሙ መንፈሳቸውም እንዲረበሽ ተደርጓል።

ለመሆኑ የወገኖቻችን ጥፋት ምን ይሆን? ክርስቲያኖች በመሆናቸው? የክርስቶስን ልደት ቤታቸው ውስጥ ስላከበሩ?

ከታሰሩት ወንድሞቻችን መካከል አንዱ ዝርዝር ሁኔታውን እንደሚከተለው ይገልጻል፡

“አንድ ከፍ ያለ-ማዕረግ ያለው ጸጥታ “አስከባሪ” “እናንተ እምነት የሌላችሁ እንስሶች ናችሁ።” ( ትዝብቱ የኔ ነው) ቀጠል አድርጎም፡  “እናንተ የአይሁዶችና የአሜሪካ ደጋፊዎች ናችሁ።” ( የንጉሱን ቤተሰቦችስ የምትጠብቀው ማን ናት? አሜሪካ አይደለችምን? ትዝብቱ የኔ ነው።)

ለመሆኑ እዚህ ላይ ማነው እንስሳው? 100 ቢሊየን ዶላር የሚያወጣ የጦር መሣሪያ ከአሜሪካን የሚገዛው ማን ነው? ከትዊተር እስከ ሲ ኤን ኤን እነሱ ያልገቡበት የአሜሪካ ባለ አክስዮን ድርጅት የለም!

“እኛ ሁሉንም እንወዳለን፡ አምላካችን እያንዳንዱን ሰው እንድንወድ ነው የሚያስተምረን! ብለን መለስንላቸው” አለ፡ ይህ እስር ቤት የሚማቅቀው ጀግና ወገናችን።

አዎ! ይህ የአብርሃም፣ የይስሐቅና ያዕቆብ አምላክ፡ አመጸኛ፣ ጨካኝ፣ ሴቶችን የሚያንቋሽሽ የሻሪያ ባርነትን የሚፈቅድ አምላክ አይደለም።  ሙስሊሞች “ኢሳ” ብለው ቁራአናቸው ላይ ያስቀመጡት በምንም ተዓምር የመጽሐፍ ቅዱሱ እየሱስ ክርስቶስ ሊሆን አይችልም። “ኢሳ በኛ ዘንድ እጅግ በጣም የተከበረ ነው” እያሉ “የኢሳ ተከታዮች” የሚሏቸውን ክርስቲያኖችን በአድሎ መለየት፣ መግረፍና መግደል ምን ሊባል ይችላል? “ክርስቲያን ኢትዮጵያ ለነብያችንና ተከታዮቹ ከፍተኛ ውለታ የዋለች አገር ናት” እያሉ የኢትዮጵያን ልጆች እንደ ውሻዎቻቸው ማስቃየት፣ ማጎሳቆልና ደማቸውን ማፍሰስ ምን ሊባል ይችላል?

በዚህ በ21ኛው ክፍለ ዘመን በወገኖቻችን ላይ በየአረብ አገሩ የሚደርስባቸውን በደል ፈጽሞ ዝም ብለን ልናልፈው አይገባንም።

እነ ቢቢሲ፣ ሲ ኤን ኤን፣ አልጀዚራ ወይም ኒውዮርክ ታይምስ ዜናዎቹን ደግመው ድጋግመው እስኪያቀርቡልን እጆቻችንን አጣጥፈን ቁጭ ልንል አይገባንም።

በተለይ በአሜሪካና አውሮፓ ተንደላቅቆ የሚኖረው ኢትዮጵያዊ አጋጣሚው ሁሉ ስላለው በዚህ መሰሉ ድርጊት ላይ ሊያስብበት፣ ሊወያይበት ብሎም መፍትሄ ሊያገኝበት ይገባል።

ይህ አሳዛኝና ረባሽ ሁኔታ፣ ከጓዋንታናሞ ወይም ጋዛ በከፋ ሁኔታ ሰብዓዊ መብት የተረገጠበት ሁኔታ ተደርጎ ነው ሊወሰድ የሚገባው። እነዚህ እህቶቻችን ማንንም ያልተፈታተኑ፣ ኑሮአቸውን በሰላማዊ መልክ በመግፋት ነፍሳቸው ላይ ታላቅ ፈተና የሚደርስባቸው ተጠቂዎች ናቸው። ስለሆነም በተለይ ከኢትዮጵያ ውጭ ያለው ኢትዮጵያዊ ነኝ ባይ ሁሉ እስራኤል ውስጥ መዘነጫ ቤት ለመግዛት በመመኘት አድሎ በተደረገባቸው ጥቁር እስራኤላውያን ላይ ሳይሆን ትኩረቱን በይበልጥ ማድረግ ያለበት፣ በኢትዮጵያዊነቱና በክርስቲያናዊ ሕይወቱ በአረብ አገር ያለተቋረጠ ስቃይ ላይ በሚገኘው፣ እንደባሪያና እንስሳ በሚቆጠረው ኢትዮጵያዊ ወገኑ ላይ መሆን አለበት።

ዓለማችን በኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያኖች በኩል እንደምትፈተን ሁሉ፣ እኛ ውጭ ያለነው ኢትዮጵያውያንም ለኢትዮጵያና ለኢትዮጵያኖች በምናሳየው ፍቅር ወይም ተግባራዊ ሥራ፡ እንፈተናልን። እነዚህ ኢትዮጵያውያን ለስጋቸው ብቻ ለመኖር ባለመሻት ክርስትናቸውን ሳይከዱ፣ ስሞቻቸውን ሳይቀይሩ ባጠቃላይ ፈጣሪ የለገሳቸውን ውድ ክርስቲያናዊ መንፈስ ሳያባክኑ፡ ሳይሸጡ ለዚህ ውርደት መብቃታቸው በእግዚአብሔር ዘንድ ለፃድቃን የሚገባ ከፍተኛ ዋጋ ያገኙበታል። ብዙዎቻችን በአውሮፓ ወይም አሜሪካ ያለነው ግን፡ በማወቅም ሆነ ባለማወቅ፣ ወደንም ሆነ ሳንወድ ቅዱስ መንፈስ ለራቃቸውና የአውሬው ቱጃር ለሆኑት ለአብዛኞቹ የካውካስ ዘር ልጆች፡ ነፍሳችንን  “እንኩ!” እያልን እንዲያው በከንቱ ለምስጠት ፈቃደኞች እንሆናለን። ይህም ግድየለሽነታችን በወደፊቱ ትውልድ ዘንድ፣ በአምላካችን ዘንድ በጣም ያስጠይቀናል፤ ማንነትን መቀየር ነፍስን መሸጥ በመሠረቱ የኢትዮጵያውያን ባሕርይ ሊሆን አይችልምና።

“በወንጌል አላፍርምና፤ አስቀድሞ ለአይሁዳዊ ደግሞም ለግሪክ ሰው፥ ለሚያምኑ ሁሉ የእግዚአብሔር ኃይል ለማዳን ነውና።

ጻድቅ በእምነት ይኖራል ተብሎ እንደ ተጻፈ የእግዚአብሔር ጽድቅ ከእምነት ወደ እምነት በእርሱ ይገለጣልና።

እውነትን በዓመፃ በሚከለክሉ ሰዎች በኃጢአተኝነታቸውና በዓመፃቸው ሁሉ ላይ የእግዚአብሔር ቍጣ ከሰማይ ይገለጣልና፤ እግዚአብሔር ስለ ገለጠላቸው፥ ስለ እግዚአብሔር ሊታወቅ የሚቻለው በእነርሱ ዘንድ ግልጥ ነውና።

የማይታየው ባሕርይ እርሱም የዘላለም ኃይሉ ደግሞም አምላክነቱ ከዓለም ፍጥረት ጀምሮ ከተሠሩት ታውቆ ግልጥ ሆኖ ይታያልና፤ ስለዚህም እግዚአብሔርን እያወቁ እንደ እግዚአብሔርነቱ መጠን ስላላከበሩትና ስላላመሰገኑት የሚያመካኙት አጡ፤ ነገር ግን በአሳባቸው ከንቱ ሆኑ የማያስተውለውም ልባቸው ጨለመ።

የማይታየው ባሕርይ እርሱም የዘላለም ኃይሉ ደግሞም አምላክነቱ ከዓለም ፍጥረት ጀምሮ ከተሠሩት ታውቆ ግልጥ ሆኖ ይታያልና፤ ስለዚህም እግዚአብሔርን እያወቁ እንደ እግዚአብሔርነቱ መጠን ስላላከበሩትና ስላላመሰገኑት የሚያመካኙት አጡ፤ ነገር ግን በአሳባቸው ከንቱ ሆኑ የማያስተውለውም ልባቸው ጨለመ።

ጥበበኞች ነን ሲሉ ደንቆሮ ሆኑ፥ የማይጠፋውንም የእግዚአብሔር ክብር በሚጠፋ ሰውና በወፎች አራት እግር ባላቸውም በሚንቀሳቀሱትም መልክ መስለው ለወጡ።

ስለዚህ እርስ በርሳቸው ሥጋቸውን ሊያዋርዱ እግዚአብሔር በልባቸው ፍትወት ወደ ርኵስነት አሳልፎ ሰጣቸው፤
ይህም የእግዚአብሔርን እውነት በውሸት ስለ ለወጡ በፈጣሪም ፈንታ የተፈጠረውን ስላመለኩና ስላገለገሉ ነው፤ እርሱም ለዘላለም የተባረከ ነው፤ አሜን።” (ሮም. ፩፡ ፲፮ – ፳፭)

__________________________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: