ያለ ምላስ ከተፈጠረው ልጅ ሆድ 24 እባቦች ወጡ
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 16, 2012
አካለ ስንኩል (ሽባ) ሆኖና፡ እጅ እና እግሩ በአካሉ ተሣሥረውበት የነበረው የቄሱ ልጅ በሥላሴ ጠበል ከሽባነት እየተላቀቀና እየተፈወሰ ነው። ምላስ እንኳ አፉ ላይ ሳይወጣለት የተፈጠረው ይህ ልጅ በውስጡ አስረውት የነበሩት 24 እባቦች በጠበል ተነቅለው ከሆዱ ከወጡለት በኋላ፡ እጆቹና እግሮቹ ተዘረጉለት፡ ምላሱ ወጣለት፡ የባሕር አንበሳ እንደሚያሰማው ዓይነት ድምጽ ቢተነፍስም አሁን ቀስበቀስ መናገርም ጀምሯል።
___________________________
Leave a Reply