Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • October 2011
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
    31  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for October 21st, 2011

ሀይሌ ገብረሥላሴ፡ የኖበል ሽልማት እንዳገኘሁ አድርጌ እቆጥርዋለሁ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 21, 2011

ጀግናው ኢትዮጵያዊ አትሌት፤ ሀይሌ ገብረሥላሴ እነ ራውል ጎንዛሌስን በመርታት የዚህ ዓመቱ ከፍተኛ የስፔይን አስቱሪያስ ልዑል ሽልማት ተቀበይ ለመሆን በቅቷል።

ነገ ዓርብ በአስቱሪያስ ዋና ከተማ በኦቪዬዶ በሚካሄደው የሽልማት ስነሥርዓት ላይ የሚገኘው ኃይሌ 50.000 ዩሮ እንዲሁም በዝነኛው የስፔይን ሰዓሊና ኃውልት ሠሪ በጆዓን ሚሮ የተነደፈ አንድ አነስተኛ ኃውልት ይረከባል።

እንኳን ደስ ያለን፥ ሀይሌ!

ተጨማሪ መረጃ

http://www.as.com/mas-deporte/articulo/gebre-premio-recibir-nobel/20111020dasdasmas_4/Tes

http://www.marca.com/2011/10/20/atletismo/1319112485.html?a=543b15a786699a919a4cdfc73c6833e1&t=1319160890

http://www.elmundo.es/multimedia/?media=clEkYlx07Sc

 

ሀይሌ በሽልማቱ ስነስርዓት ላይ

 

http://www.marca.com/2011/10/21/atletismo/1319226185.html

http://www.elpais.com/articulo/deportes/Gebrselassie/recibe/Premio/Principe/Asturias/elpepudep/20111021elpepudep_18/Tes

 

___________________________________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: