Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • July 2011
    M T W T F S S
     123
    45678910
    11121314151617
    18192021222324
    25262728293031
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for July, 2011

የአፄ ዮሐንስ እና የንጉሥ ምኒልክ ዕርቅ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 27, 2011


*ከማሞ ውድነህ*

የእስበሳችን ነገር ያለ ማክረሩ ነው የሚሻለው። ጠንካራ ክንድና ብርቱ ትኩረት የሚገባው ግን እንደ አዞ ከውሀ ውስጥ ብቅ የሚለው ነው (አሉላ አባነጋ)

አፄ ዮሐንስ ከጉራዕ ጦርነት በኋላ ሐማሴን ውስጥ ሰነባብተው ወደ ዐደዋ ከመመለሳቸው በፊት የሰሜን ኢትዮጵያ በር የተከበረና የታፈረም እንዲሆን ሲሉ ደጃዝማች ኃይሉ ተወልደ መድኅንና ራስ ባርያውን በገዥነት ሲሾሙ፡ ስመጥሩውን አዋጊያቸውን ሊጋባ አሉላን በራስነት ማዕረግ አስኮፍውሰና አስጊጠው ከመረብ ማዶ ያለውን አገር በጦር አበጋዝነት እንዲጠብቁ ሾሙዋቸው። ከዚያ በኋላም የአፄ ዮሐንስ ትልቁ የሥራ ምዕራፍ የኢትዮጵያን የውስጥ ጉዳይ ማደላደልና ማለሳለስ አንድነቷን ማጽናትና ሕዝቡ ፍትሕ አግኝቶ አርሶና ነግዶ እንዲተዳደር የማድረጉ ጉዳይ ነበር።

ይህን ዓላማቸውን ሊያደናቅፉባቸው እንደሚችሉ አሥግተዋቸው ከነበሩት ሁኔታዎችም ጋር መፋጠጡን ተያያዙት። በሰሜን ኢትዮጵያ በኩል የውስጡን ተቀናቃኝ ቀርቶ የውጭውንም ወራሪ ጠላት ከአንዴም ሁለቴ ኃያሉ ክንዳቸውን ስለአሳረፉበት ለጊዜው ረጭ ብሎላቸዋል። በምዕራብና በመካከል ኢትዮጵያም በኩል የቤገምድር የወሎና የጐጃም ሁኔታ ጋብ ብሎላቸዋል። የጥርጣሬና የሥጋት ትኩረታቸውን የሳበባቸው ግን ሸዋ ሆነ። የወጣትነት ጓደኛቸውና ምስጢረኛቸው ምኒልክ አፄተብለው ቁጥሩ እስከ ሰባ ሺህ በሚደርስ ሠራዊት ጐልብተው፡ ከሸዋም አልፈው ወሎንና ጐጃምን ለመደረብ ከሚያስፈራሩበት ደረጃ ላይ ወጥተዋል።

አፄ ዮሐንስ ግን፡ የምኒልክን ሁኔታ አንሥተው ከመኳንንቶቻቸውና ከጦር አበጋዞቻቸው ጋር በሚወያዩበት ሰዓት ሁሉ ደጋግመው የሚያነሡት ጉዳይ ነበራቸው።

ዋናው ሥጋቱና ችግሬ የሠራዊቱ ብዛት አይደለም። ለዚህ ለዚህስ እኔም ላቅ ያለ እንጅ ከእርሱ ዝቅ ያለ ሠራዊት የለኝም። ግን እንደዚያ ማሳያ እንደሚሉት የሰይጣን መልእክተኛ የመሰለ ፈረንጅ ከአጠገቡ አስቀምጦ፡ ከነሙንዚንገር ጋርም የሚያደርገው መላላክና መስማማት ነው።

ከዚያ ሌላ ደግሞ እነዚህ ሚሲዮኖችም በዚያ በኩል ገብተዋል፡. ዋናው ዓላማቸውም ምኒልክን አሳስተውና ጦር አስመዝዘው ከኔ ጋር ለማጋጨት መሆኑን አላጣሁትም። ግዴለም የማደርገውን ዐውቃለሁእያሉ ዛቻ አዘልና ትካዜለበስ አነጋገር ያሰሙ ነበር። እርግጥም ነው በዚያ ዘመን ፒዬር አርኖ የተባለ ፈረንሳዊ በዘይላ በኩል ወደ ሸዋ ገብቶ የምኒልክ ባለሟል ሆኖ የእርሳቸውንም መልእክት ይዞ ወደ ግብጽና ፈረንሣይ እየሔደ ዮሐንስን ለመጣል ትልቅ መሣሪያ ይሆናችኋልእያለ ያሽቃብጥ ነበር። ከእርሱም ሌላ ደግሞ በምሕጻረ ቃል አባ ማስያስእየተባለ የሚጠራው ሎሬንዞ ጉልየሞ ማሳያ የሚባለው የሮማ ካቶሊክ ሚሲዮን አባል በሸዋና በከፋ ውስጥ ድርጅቱን አቋቁሞ የምኒልክን ባለሟልነትም አትርፎ ከሚሲዮናዊነቱ ይልቅ በዲፕሎማቲክና በስለላው ሙያ ተሠማርቶ ዮሐንስንና ምኒልክን ለማራራቅና ለማጋጨት በመካከላቸው ገብቶ ነበር።

እነዚሁ ሁለቱ አውሮጳውያን የምኒልክን ጉልበት ከዮሐንስ ጉልበት የጠነከረ ለማድረግ ሲያደርጉት የነበረውን ጥረት ሲከታተሉት የነበሩት ዮሐንስም ክንዳቸውን በቀላሉ የማይታጠፍ ለማድረግና ምኒልክንም ለማስገበር ሲሉ የሠራዊታቸውን ቁጥር እስከ አንድ መቶ ሺህ ከአደረሱት በኋላ፥ ክዚሁ ውስጥ እስከ ዐርባ ሰባት ሺህ

የሚደርሰውን ልዩ ልዩ መሣሪያዎች አስታጠቁት። ከጉንደትና ጉራዕ ጦርነቶች የተገኘው ቀላል መካከለኛና ከባድ መሣሪያም የበላይነታቸውን ያረጋገጡበት ዋናው ትጥቃቸው ነበር።

ከመሣሪያው ጥራትና ብዛትም ሌላ በአጼ ተክለ ጊዮርጊስና በግብጾች ላይ ያገኙት ድል ዝናቸውንና ጥንካሬያቸውን አበሻ መሬት አውጥቶ በአፍሪቃ፡ በእስያና በአውሮጳ ውስጥ አስተጋብቶላቸው ነበር። በአሜሪካም ውስጥ ቢሆን፡ የኛ የጦር መኮንኖች ያዘመቱትን የግብጽን ጦር ድል ያደረገ ብርቱ ንጉሥየሚል ጸጸትለበስ ታዋቂነት አትሮላቸው ነበር።

ታዲያ እንደዚያ ሆኖ ስሙ የገነነ ሠራዊት ሸዋ የገባ እንደሆነ ሊያደርስ የሚችለውን ብርቱ ጉዳት አስቀድመው የተረዱትና የተጠነቀቁበት ከጐልማሳው ምኒልክ ይልቅ አዛውንቱ አጐታቸው ዳርጌ ንበሩ። ጉዳዩን በቀላሉ አትዩት፤ በየልቦናችሁ ምከሩበትና በእርቅ ይለቅሲሉ አዛውንቱ ጦር ጠማኝይሉ የንበሩት የምኒልክ የጦር አበጋዝ ግን፤

ወይ እሳቸው መጥተው፥ ያለዚያ እኛ ዘምተንባቸው ሳንሞካከር እንዴት አስቀድመን እንገብራለንእያሉ ምኒልክን ይወተዉቱ ነበር።

በዮሐንስ ቤተ መንግሥት እንደአባት ይታዩ የንበሩት ራስ አርአያም በበኩላቸው፤

የሁለት ወንድማማች ጠብ ማንን ጐድቶ ማንን ይጠቅም ይመስላችሁ? ኢትዮጵያን እኮ ነው የሚያዳክማት! ኢትዮጵያን እኮነው የሚያሳንሳት! ኢትዮጵያን እኮ ነው የጠላቶቿ መሳቂያ የሚያደርጋት! ታሪክ ይወቅሰናል፤ ትውልድ ያፍርብናል፤ ታቦትና መስቀል አስይዘን ካህናትን ወደ ምኒልክ እንስደድ እንጂ ጦር መምዘዙን አልስማማበትምእያሉ የእህታቸውን ልጅ ከነጦር አበጋዞቻቸው ይቆጡ ነበር።

 

 

Continue reading…AtseYohannesNegusMenilik

 

 

 

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

They Ask: What’s With # 27?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 27, 2011

The death of popular British singer Amy Winehouse, after a long battle with drink and drugs, means the Londoner joins a growing number of tormented musicians to die at the age of 27.

Known as the “27 Club”, Winehouse joins rock legends legends Jimi Hendrix, Jim Morrison, Kurt Cobain and Brian Jones, who all died at the age of 27.

Kurt Cobain (1967-1994)

The lead singer of band Nirvana, Cobain had a well-known addiction to heroin, and battled with depression. He died in 1994, aged 27, when his body was found by an electrician who had come to install a security system at his house.

He was found with a shotgun, and it was ruled he died from a gunshot wound to the head. The death was concluded to be suicide, although a private investigator hired by wife Courtney Love hinted that the death was in fact murder.

Jim Morrison (1943-1971)

The lead singer of rock band The Doors was found dead in his bath in a Paris flat in 1971, aged 27. Medics that first examined Morrison reported the death as heart failure and ruled out foul play. Therefore, no official post-mortem was ever carried out into the death.

Janis Joplin (1943 – 1970)

Singer Janis Joplin died of a drug overdose on October 4, 1970. The raspy-voiced singer was called “probably the most powerful singer to emerge from the white rock movement in the sixties

Jimi Hendrix (1942-1970)

Hendrix died in 1970, aged 27. An official post-mortem ruled that he choked on his own vomit. However, recently it was claimed he was murdered. James Wright, a roadie with the Animals, made the murder claim in a book. He wrote that Mike Jeffrey, Hendrix’s manager, had admitted that Hendrix had been killed because he wanted to terminate his management contract. It later emerged that Wright made up the claim to boost book sales.

Brian Jones (1942-1969)

Guitar expert and one of the founding members of The Rolling Stones, Jones died in 1969, again aged 27. He became known for his heavy drug addiction, and was replaced in the bank in 1969 by Mick Taylor. Just weeks later, Jones was found dead in a swimming pool in Sussex, England.

A coroner noted that the rock star’s liver and heart were greatly enlarged at the time of death; indicating heavy drug and alcohol use.

  • Thuy Trang – September 3rd 2001 – 27 – car crash

  • Jeremy Ward – May 25, 2003 – 27 – Drug Overdose

  • Keiko – December 12, 2003 – 27 – pneumonia

  • Jean-Michel Basquiat – 08/12/1988 – 27 – drug overdose

  • Ron “Pigpen” McKernan – 03/08/1973 – 27 – liver failure

  • Kristen Pfaff – 06/16/1994 – 27 – drug overdose

  • Freaky Tah/Raymon Rogers – 03/28/1999 – 27 – murder

  • Robert Johnson – August 16, 1938 – 27 – poisoned

It’s now become a rock & roll mystery with each young, rising star lost to drug abuse. Has number 27 something to do with that?

Well, to some, the 27 phenomenon continues to be the subject of study. A book called The 27 Club: The Greatest Myth of Rock & Roll by Eric Segalstad and Josh Hunter dissects the deaths of 34 musicians who died at 27, weaving in everything from astrology and numerology to the teachings of Nietzsche.

Fact is many of these poor, defenseless guys have been possessed by demons, and they were not able to get rid of them accordingly.

Satan hasn’t got tired, yet, he has not changed his tactics and strategies, and still uses both demons and other people to try to get us to fall into various types of sins. But whether we are coming under any kind of direct influence from demons or other people, the choice will always remain with us as to whether or not we will fall for the temptation to sin directly against God.

Demons usually travel in groups or clusters, with one demon being the chief demon and the rest of the demons being his underlings under his direct control and direction.

In many of these types of cases, the chief demon will be a spirit of murder and then he will have his underlings having some of the functions like

  • Murder

  • Hate

  • Rage

  • Anger

  • Violence

  • Death

  • Revenge

  • Destruction

  • Darkness

  • Suicide

  • Abortion

  • Jealousy

  • Sadism

  • Fighting

They will then move in and set up shop on someone if they have the appropriate legal rights to be able to do so, and they will then try and work and play that person over a period of time to either try and get them to kill themselves or other people, or possibly both, as murder-suicides are still very common in this day and age.

Demons cannot make you do anything against your own free will. All they can do is try and persuade you to do it, along with trying to give you the actual desire and compulsion to want to do it. From there, the choice will be up to that person as to whether or not they will want to go all the way through with it and actually act out on these evil desires being implanted into them by the demons.

For example, if demons will try and cause you to either overeat or under eat in order to try and kill you, then this next realm should come as no surprise. This next realm is where you get into the different types of vices and addictions that are out there – and demons love to play this kind of extreme game on anyone they can.

Here are some of the main function names of these kinds of demons:

  • Alcohol

  • Cocaine

  • Heroin

  • Meth

  • Marijuana

  • LSD

  • Anti-prescription drugs

All of these vices can become extreme addictions and they can all shorten our life span, not to mention they can all seriously cripple us and prevent us from being able to properly function in this life and in our specific callings for the Lord.

Get hooked on any of these types of heavier drugs, or get to the point where you have become an alcoholic, and God will then not be able to use you in the calling that He has set up for your life until you can get yourself properly cleaned up and fully delivered.

Again, this is why demons will play this kind of heavy, extreme game with some of us, as they know once they can get a person hooked on these kind of addictive substances, they will then knock that person right out of their divine destinies with the Lord. How may potential great men and women of God have never made it to the starting line with the Lord due to the fact that they could never fully break free from their specific addictions?

Once demons see someone starting to dabble and experiment with the above substances, they will waste no time in trying to move in for the kill, as they know they will have the appropriate legal rights to be able to attach to that person.

This is why experimenting or dabbling with some of the above heavier drugs could get you into major trouble in the spiritual realm, as demons just watch and wait for people to punch a hole in their protective hedges by experimenting with these kinds of forbidden substances.

We need to learn the basics on how demons will try and play mind games with us so they can get us to do their evil bidding. The mind is the battlefield in the area of spiritual warfare, with both demons and God tying to reach our through our mind. God will be trying to transform and renew our mind through His Word, and demons will be trying to reach our mind so they can get us to act out on their evil suggestions.

The Bible has already given us fair warning that Satan and his demons have come to kill, steal, and destroy.

So, let’s fight off the demons!

Posted in Faith, Infotainment | Tagged: , , , , , , | 1 Comment »

CIA Dethrones Haile Selassie

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 27, 2011

 

 

“Messing up with ZION”

The following French intelligence report was made on September 20, 1974, two weeks after Emperor Haile Selassie was deposed.

Sept. 20, 1974  (IPS)

W aving good-bye to his de-fangedlions and to one teenage youth who responded by yelling “Hang the thief!:’ Haile Selassie was unceremoniously packed into the back seat of a Volkswagen last week and whisked off by Ethiopia’s CIA-trained “progressive” military.

Despite his confinement,Selassie has been spared,at least temporarily,a worse fate. Britain’s Daily Telegraph,in an article prior to his downfall, wondered about the dilemmas of the Ethiopian Armed Forces Co-ordinating Committee (A FCC) in consummating their oft-interrupted act of coup d’etat (what Le Figaro called a “creeping putsch”) and speculated that the aged potentate “might die a natural death before the ponderous and cautiously executed military revolution reaches its conclusion.” The AFCC sputtered along for seven months, stage managing a scenario whose script was written 20 years ago by the CIA. It is no accident that the international press has referred frequently to the 1952-54 NasserNaguib maneuvers in Egypt in covering recent Ethiopian events. Refining the machinations and processes surrounding Nasser’s “Free Officers:’ the CIA created a complete philosophy and modus operandi for “progressive military governments:’ to be used whenever conditions are ripe.

Two, Three, Many Egypts

In the past five years, CIA-defined necessity has brought the “progressive” military tactic into frequent play. Under conditions of worldwide economic collapse, potential revolutionary ferment has been co-opted consistently by brutish military regimes peddling radical rhetoric. Africa is dotted by such regimes. In recent months, the experiment has been brought to the semi-advanced sector, like Greece and Portugal. Now advanced countries are slated for the same treatment – with Britain the first target.

In Ethiopia the AFCC quickly identified and isolated the nodal points of Selassie’s power base: the Coptic Church, a reported l00,OOO-man “Patriotic Association” loyal to the Emperor,and the backward peasantry. From the beginning;each element could attempt,at best, only a pathetic “Maginot Line” defense against a multi-flanked offense. At worst. they grew demoralized and terrorized – the near-unanimous mode of response.

At the slightest resistance (as when some “Old Guard” senators humbly pleaded for mercy for their jailed colleagues in mid-June) the AFCC ruthlessly squelched it; in this case by rounding up practically every aristocrat in the country and tossing the whole bunch into detention. As the New York Times of Sept. 20 described it: “The recipe is to move slowly and deliberately, with a mixture of toughness and persuasion. and to discredit opponents in the eyes of the citizenry.” Such precision has been essential to undermine by stages a complex belief structure centered on the person of the Emperor. During the past seven months, the AFCC encouraged demonstrations of students and workers,calling them off at will,and crushed them if they became troublesome, as did a communications workers’ sit-in in April and this

week’s student unrest. In these public manifestations,the AFCC were aided by Maoist crazies in the student and intellectual circles and by “labor leaders” in the CIA-dominated Confederation of Ethiopian Labor Unions, well-trained in manipulating worker ferment. These staged maneuvers had the combined effect of letting off steam. channeling rage, terrorizing the opposition, and creating enough chaos and confusion to establish that the military was the only stable reality.

Ethiopia First

Simultaneously, an ideology was manufactured. Labeled “Ethiopia First:’ it combines all the characteristics of a typical “progressive” military regime: extreme nationalism emphasizing the special qualities of “national heritage:’ complete “moral integrity” to contrast with the old regime’s bankruptcy, “anti-imperialism:’ virulent anti-communism. and vague lip service to international “Third Force” third world “solidarity.” This new religion saturates the controlled

national media. The only obstacle to the operation was the AFCC’s own hesitation to rule. They tiptoed around the final seizure of power. Finally. the AFCC let Lt. General Aman “Crazy Mike” Andam (whose peculiarities are detailed in the Africa Report in IPS No. 19) out of the bag as temporary front man. The necessity of participating in the CIA’s reorganization of the region and coping with complete national economic breakdown and residual unrest will force the AFCC to play a stronger hand.

 

 

 

 

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , | 1 Comment »

Europe: Mad over Madcon

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 16, 2011

 

M adcon (Mad Conspiracy) is an Ethio-Norwegian Hip Hop duo formed in 1992 by Yosef Wolde-Mariam and Tshawe Baqwa.

They are well known from the Eurovision Song Contest 2010 Interval Act, in which they performed their hit song “Glow” (The video). Madcon quickly established themselves in the Nordic music industry, and supports various international superstars like Destiny’s Child,50 Cent, Alicia Keys, Wu-Tang Clan, Xzibit, Saian Supa Crew, Clipse, Redman (rapper), and Busta Rhymes.

Madcon supported the latest official European tour with Gang Starr. breakthrough came with the hit single “Barcelona” in 2002 with long-time collaborators Paperboys (on the Bonnier Madcon published a cover version of a 1967 Four Seasons Song “Beggin'”, earning the group several # 1 chart positions in Europe (including France, Portugal, Norway and Russia), and a global position # 2 on the European Billboard Hot 100 chart. In addition, they achieved 9 x platinum in Norway, and were No. 1 on the official Norwegian sales charts for 12 weeks, making “Beggin'” one of the biggest hits of all time in Norway . They led the World Music Awards on November 10 2008, and won the World’s Best Selling Norwegian Artist Award. After several negotiations, Their third album, “Inconvenient Truth” was released all over Europe in early to mid-2009, and the group saw other major releases, including in USA, Japan and Australia. Their song “Glow”, was the background of the “Eurovision 2010 Flashmob dance” music video that aired in the Eurovision Song Contest 2010 Interval act.

In 2011, during the gala awards ESKA Music Awards 2011 in Poland, was awarded the International Band of the Year.

RESPECT!

 

 

 

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , | 1 Comment »

East & South Africa Have the World’s Best Hotels

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 16, 2011

While the mainstream Media, NGOs and Aid agencies are all busy painting endlessly the picture of Africa, which is of helpless victims trapped by bleak prospects on a primitive continent, some great sites like, ‘TRAVEL + LEISURE’, bring us nice and prejudice-free presentations regularly. The site made a list of the World’s best hotels and incredibly, seven of the top 12 hospitality sites are located in Africa.

Here are this year’s winners:

No. 12

Fairmont Mount Kenya Safari Club
Nanyuki, Kenya

No. 10

Serengeti Migration Camp
Serengeti National Park, Tanzania

No. 9

Kirawira Camp Western Serengeti
Serengeti National Park, Tanzania

No. 4

ol Donyo Lodge
Mbirikani Group Ranch,
Kenya

No. 3

Royal Malewane
Kruger, South Africa

No. 2

Singita Sabi Sand at Sabi Sands Private Game Reserve (Ebony Lodge, Boulders Lodge, Castleton Camp)
Sabi Sands Private Game Reserve, South Africa

No. 1

Singita Grumeti Reserves (Sasakwa Lodge, Sabora Tented Camp, Faru Faru Lodge)
Serengeti National Park, Tanzania

Posted in Ethiopia, Life | Tagged: , , , , , , , , , , | 2 Comments »

ጀግና ኢትዮጵያውያን – አፄ ዮሐንስ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 10, 2011

ዮሐንስ‘ – በማሞ ውድነህ፡ ፲፱፻፹፭ ዓ.

የግብጽ ወታደሮች በምስራቅ ግንባር ሙሉ በሙሉ መደምሰሳቸው የሰሙት የግብጹ ሼህ ገዢ፡ አማካሪያቸው የነበረውን አሜሪካዊ ጀኔራል ሎሪንግ ጠርተው ምክር ይቀበሉ ጀመር፡ በወቅቱም ከግብጽ ጋር የተሰለፉ ኢትዮጽያውያን መኮንኖች ሸሆች አብረዋቸው ነበሩ። እንደነ ደጃጅማች ሚካኤል የመሳሰሉት።

በኛ በአሜሪካኖች ዘንድ አንድ ምሳሌ አለ። አንድ ጊዜ ሞክረህ ቢከሽፍብህ ሁለተኛ ሞክር፡ ሁለተኛውም ባይሳካልህ ሦስተኛ ሞክር፡ ሦስተኛውም ካልተሳካልህ ደግሞ ሞክር፡ ዕድሜህን ሙሉ ሞክር፡ ሞክርይላል። ታላቂቱ ግብጽ ሁለት ሺህ አምስት መቶ ወታደሮች ባልሠለጠኑ ሕዝቦች ቢያልቁባትም፡ ከሰላሣ ሺህ በላይ የሚሆን ወታደር ያላት ናትና እንድገና ይሞክርብሎ ደነፋ።

በዚህ አነጋገሩ የግብጹ ገዢ ከዲብ እስማኤል የተደሰተበት መሆኑን በአካኋኑ ጭምር ሲያረጋግጥ የተመለከተው ልጁ ሑሴን እስማኤልም ተነሣና፡ በቱርኮች እግር ተተክተን ግብጽን እጅግ የላቀች ሰፊ ግዛት ያላት አገር ለማድረግ ታጥቀን ተነሥተናል። ስለዚህ በአንድ ያልሠለጠነ ንጉሥ መዋረዳችንን ልንታገሠው የማይገባን ጉዳይ ስለሆነ ዛሬውኑ እንዝመትብሎ ለአባቱም ወታደራዊ ንቃቱን አሳይቶ ተቀመጠ።

ፓሻም፡ የደረሰብን ውርደት መራራ ቢሆንም ዛሬውኑ መበቀል አለብንና በፍጥነት ወደ አበሾች አገርን እንገስግስአለ።

ይህን ውርደት የግብጽ ሕዝብ ከመስማቱ በፊት ራሴ ዘምቼ እበቀልለታለሁአለ ከዲብ እስማኤል።

ስማኝ ታላቁ አባቴ፡ ምንም እንኳን ከታላቁ ክንድህ አበሾች የማያመልጡም ቢሆኑ የአንተ መዝመት ከእነርሱ ታላቅ ክብራቸው ነውና እኔ እዘምታለሁ…” ብሎ ሑሴን እስማኤልም ፎከረ።

ከዲብ እስማኤል ፍሬ ነገሩን ከልጁ ሑሴን አንድበት ቀበል አደረገና፡

ጠላትህን አትናቀውተብሏልና ከእንግዲህ ወዲያ አበሾችን አንንቅም፡ ራሴ እዘምትባቸዋለሁብሎ ነገሩን አጠነከረው።

ከዲብ ቀጠል አረገና፡ “ለመሆኑ ዮሐንስን የሚረዳ የውጭ መንግሥት ይኖር ይሆን?” ብሎ ጄነራል ሎሪንግን ጠየቀው።

ምናልባት ፈረንሣዮች ይረዱ ይሆናልአለ ሎሪንግ።

ፈረንሣዮችማ ዮሐንስ በአገሩ የሚኖሩትን ሚሲዮናውያን ዜጎቻችንን አስቸግሮብናልና ጠበቅ ያለ ርምጃ ውሰዱበት። ጳጳስም አትላኩለትእያሉ ሲወተውቱኝ አልነበር? እንዴት ይረዱታል?” አለ ከዲቡ።

ምናልባት እንግሊዞችስ?” አለና ሎሪንግ ጠየቀ።

ለእንግሊዞችም ቢሆን የምንሻላቸው እኛ ነን። ቀይ ባሕርንና የአባይን ወንዝ ብንይዝላቸው ይደሰቱበታል እንጂ ቅር አይሰኙም። በኛስ ላይ ዐይኖቻቸውን እንደ ጣሉብን ያሉት እነርሱው አይደሉም? በኛ መሥዋዕትነት ለምለምና አስፈላጊ የሆነች አገር ብንይዝ ቅር ይላቸው ይመስልሃል?” አለ ከዲብ ሎሪንግን እያስተዋለው።

እንግዲያውማ?” ብሎ ሊሪንግ ከዲቡንና ከዳተኛ ኢትዮጵያውያን መኮንኖቹን ተመልክቶ እንግዲያውማ ጀርመኖችም በአበሻ ጉዳይ እጅግም የሚያስቡበት አይመስሉም። የሩስያው ንጉሥም ስለ አበሻ አገርና መንግሥት ሰፋ ያለ ጥናት ያደረጉ አይመስሉምና ለማንኛውም የሚያዋጣው በፍጥነት መዝመቱ ይመስለኛልአለ።

በዚሁ ውሳኔና በወጣው ስልት መሠረትም ግብጽ ለሁለተኛ ጊዜ በሐሰን እስማኤል ጠቅላይ አዛዥነት በራቲቮ ፓሻና በጀነራል ሎሪንግ አዝማችነት ከዐሥራ ሦስት ሺህ በላይ የሆነ ጦር ወደ ኢትዮጵያ አዘመተች። በአዋጊነታቸው እምነት የተጣለባቸው ስድስት አሜሪካውያን ከፍተኛ መኮንኖችና በርካታ የመስመር መኮንኖችም ተደለደሉ።

አንዳንዶቹ የመስመር መኮንኖች፡ ግብጽ የያዘችውን የራስዋን ግዛት ምን ሠራችበትና ነው? የአበሻን አገር እይዛለሁ ብላ የምትዋጋው? ትላንት ጉንደት ላይ የደረሰባት ሽንፈት መች አነሰና ነው ዛሬ ደግሞ ቁጥሩ ወደ ሁለት መቶ ሺህ ከሚጠጋ ሠራዊት ጋር ጦርነት ግጠሙ ብላ የላከችን?” እያሉ ያነሡትን ጥያቄ ጦሩ የሚደግፈው ሆነ።

ምንም እንኳን ከዲብ እስማኤል ጥብቅ ማስጠንቀቂያ ቢልክም በመኮንኖቹ መካከል የተነሣውን ውዝግብና ጦሩም ያነሣውን ጥያቄ ሊሽረው ባለመቻሉ አዛዦች ከውጊያ ስልት፡ ከሥነ ሥርዓትና ከተዋጊነት ሞራል እንደ ተራራቁ ከምጽዋ ወደ ደጋው ሐማሴን የሚወጡበትን የጉዞ እቅድ ነደፉ።

ግብጾች ዘንድ ሰርጎ በመግባት ይህ ነው የማይባል የስለላ አገልግሎት ለጀግናው ራስ አሉላ ብሎም ለአፄ ዮሐንስ ሲያበረክት የነበረው ቅኑ ኢትዮጵያዊ ገብረ መስቀልም በወጥቤትነቱና በአሽከርነቱ ከግብጽ ጦር ጋር ሐማሴን ገብቶ የደጃዝማች ወልደ ሚካኤልንና አብረዋቸው ወደ ግብጽ ጦር የገቡትን መኳንንትና ሼሆች ዝርዝር ለሊጋባ አሉላ አስተላለፈ። የሐማሴንን መያዝና የወልደ ሚካኤልንም መክዳት አጼ ዮሐንስ እንደሰሙ፡ ሁለተኛውንና የመጨረሻውን የመከላከል ዝግጅታቸውን ጀመሩ፡ ኢትዮጵያዊ ሁሉ እንዲከተላቸው የመጨረሻውን ዐዋጅ ዐወጁ።

ዐዋጅ ዐዋጅ ዐዋጅ ስማ ብለውሃል ስማ፤

በበጌምድር፡ በወሎ፡ በጎጃም፡ በሐማሴን፡ በትግራይ፡ በሸዋ ፡ በዳር አገር ያለህ ያገሬ ሰው ሁሉ ስማ፤ የእርስ በርሳችንን መናናቅና መጋጨት ጠላት ዐውቆ በመካከላችን ገብቶ አገር ለመውረር ቢመጣ ጀግናውን ሠራዊቴን አሰልፌ ጉንደት ላይ ብገጥመው ድል ሆነ። ብትንትኑ ወጣ፤ ግን ምን ይሆናል፤ በቃኝ አላለምና እንደገና ደግሞ መጣ። የግብጡ ንጉሥ ደሜን እመልሳለሁ ብሎ ርስትህን፡ ሚስትህን፡ አገርህን፡ ቤት ንብረትህን ሊቀማ እንደገና ጦሩን ልኮብናል።

እኔ ዮሐንስ እንደሆንኩ ሐሳቤም፡ ነፍሴም፡ ሃይማኖቴም አንዲት ናት፡ የሀገሬን መደፈር የሕዝቤን መዋረድ በሕይወቴ ቁሜ አላይም፤ አልሰማም፡ የሚንቁኝንና አንበገርልህም የሚሉኝን እገጥማለሁ፤ ብዬ ጦሬን ወደ ወንድሞቼ አላዞርም። ወደ መጣብኝ ጠላት ዘምቻለሁና ክተት። ስንቅህን ስንቅ፡ ጋሻ ጦርህን አንግበህ ተከተለኝ፡ የመጣው ጠላት የኔ ብቻ ጠላት መስሎህ ዝም ብትል አገርህን ማስወሰድህን ዕወቅ። ይህን ቃል ሰምተህ እንዳልሰማህ ሆነህ ብትቀር ሥጋህን ለአራዊት፡ ነፍስህን ለገሀነም እሳት ዳርጌዋለሁ።

አባትህና ንጉሠ ነገሥትህ

ዮሐንስ ንጉሠ ጽዮን።

ቀሳውስቱም በጳጳሱ በአቡነ አትናቴዎስ ስም አስመስለው ቀጥሎ ያለውን ቃል አሳወጁ።

ሃይማኖትህን ሊያጠፋ፡ ርስትህንና ሚስትህን ሊቀማ የመጣውን የግብጥ ጦር ባትወጋ እስከ ሰባት ትውልድህ ድረስ ርጉም ሁን። የንጉሠ ነገሥትህን የዮሐንስን ዐዋጅ እንዳትጥስ ገዝቼሃለሁ።

 

Continue readingAtseYohannesV

 

 

 

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , | 1 Comment »

ያለ ህመም ትርፍ የለም፡ ያለ መስቀል አይገኝ አክሊል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 1, 2011

 

መከራ ምንድን ነው?

 

በሚል ርዕስ ሥር ቀሲስ ደጀኔ ሽፈራው የሚከተለውን ጠቃሚ ትምህርት አበርክተውልናል፤ ከታላቅ ምስጋና ጋር

የሕዝቤን መከራ በእውነት አየሁዘጸ.፫፥፯

እግዚአብሔር ከሲዖል ካወጣን በኋላ ለምንድነው ወደ ሲዖል የምንጓዘው?

በደልን መፈጽም በኃጢአት መመላለስ ወደ ሲዖል መጓዝ ነው። ምናልባት የተያያዝነው መንገድ ቅን ሊመስለን ይችላል። የእግዚአብሔር ቃል ግን ለሰው ቅን የምትመስል መንገድ አለች ፍጻሚዋ ግን የሞት ነው።ይለናል። ምሳ.፲፬፥፲፪። ዛሬም መከራ፣ ጩኸትና ስቃይ አለ። በዓለማችን በመከራ ማዕበል የማይንገላታ ሰው የለም።

ለመሆኑ መከራ ለምን ይመጣል? መከራስ ጥሩ ነው ወይስ መጥፎ?

በእንዴት ያለ የመከራ ጊዜስ ነው እግዚአብሔር በፍቅር የሚያየን?

. መከራ የኃጢአት ውጤት ሊሆን ይችላል። እኛ ፈቃደ እግዚአብሔርን ትተን በፈቃደ ሥጋ ስንመራ መከራ ይመጣል። የሥጋ ምኞታችንን እና የዐይን አምሮታችንን ብቻ ለመፈጸም ስንሮጥ በመከራ ወጥመድ እንያዛለን።

  • ጣዖትን ለማምለክ
  • ለሟርት
  • ለጥል
  • ለክርክር
  • ለቅንዓት
  • ለቁጣ
  • ለአድመኝነት
  • ለመለያየት
  • ለመናፍቅነት
  • ለመግደል
  • ለስካር

እና ይህን ለመሰለው ስንጣደፍ መከራ ይመጣብናል። እንደሥራችንም ይከፈለናል። የምናጭደውም ያንኑ የዘራነውን ነው። ሞትን ወይም ሕይወትን፡

በገዛ ሥጋው የሚዘራ ከሥጋ መበስበስን ያጭዳልና። በመንፈስ ግን የሚዘራ ከመንፈስ የዘላለምን ሕይወት ያጭዳል።ገላ.፮፥፰።

. መከራ፣ ሰዎች ከክፋታቸው እንዲመለሱ የእግዚአብሔር ቅጣት ሊሆን ይችላል። ብዙውን ጊዜ ሰዎች በክፋት እየባስን ስንሔድ እንጂ ስንመለስ አንታይም። መልካሙን ትተን የምንጓዘው በክፉ መንገድ ነው። መንገዱም ሰፊ ስለሆነ ለጊዜው ለጉዞ አያስቸግረንም። እንኳን ለወገኖቻችን ለራሳችንም ቢሆን ክፉዎች ነን። እግዚአብሔር ግን ደግ ስለሆነ ስለሚወደንም በክፋት ወደ ጥፋት ስንሮጥ ዝም ብሎ አይመለከተንም። በመከራ አለንጋ እየገሠፀ ይመልሰናል። እኛም በመከራው ሳንመረር ለጥቅማችን መሆኑን ዐውቀን ከክፋት ወደ በጎነት እንመለስ። አባታችን ስለሆነ ከቤት ወጥተን በዚያው ጠፍተን እንዳንቀር በመከራ ቀጥቶ በደሙ ወደ መሠረታት ቤቱ ወደ ቤተ ክርስቲያን እንድንመለስ ይፈልጋል።

ልጄ ሆይ የእግዚአብሔርን ተግሳፅ አትናቅ በገፀህም ጊዜ አትመረር። እግዚአብሔር የወደደውን ይገሥፃልና። አባት የሚወደውን ልጁን እንደሚገሥፅ።ምሳ.፫፥፲፩፲፪።

. መከራ፣ ሰዎች የሚፈተኑበት የሚጸኑበትም ነው። ወርቅ በእሳት እንደሚፈተን እውነተኞች ክርስቲያኖችም በመከራ እሳት ይፈተናሉ።

  • ረሀቡን
  • ጥማቱን
  • መራቆቱን
  • ስደቱን
  • እሳቱን
  • ስለቱን

ሁሉንም ነገር ታግሰው በመከራ መካከል ጸንተው ይቆማሉ። በዐለት ላይ እንደተመሠረተው ቤት አይወድቁም። የመከራው ዝናብ አያደክማቸውም። ጎርፉ አይጠራርጋቸውም። ነፋሱም አያንሳፍፋቸውም። በመከራውም ብቻ አይደለም። በዚህ ዓለም ያለው

  • ደስታው
  • ሀብቱ
  • ሥልጣኑ
  • ዕውቀቱ

ይህን የመሳሰለውም ሁሉ አይችላቸውም። በጊዜውም ያለጊዜውም ጸንተው ይገኛሉ። እኛስ? የጣለን ምንድን ነው? ለምንስ መጽናት አልቻልንም? ብለን ራሳችንን የምንጠይቀው ዛሬ ነው። ነገ የእኛ አይደለምና። የእኛ ችግር በቃሉ አለመታነጻችን ነው። በቃሉ ብንታነጽ ኖሮ በእምነት ቆመን በምግባር ጸንተን እንገኝ ነበረ። ከእንግዲህ ራሳችንን እናስተካክል። በዓለሙ ሐሰት በነገሠበት ዘመን ስለ እውነት በመመስከር የሚመጣብንን መከራ በትዕግሥት እንቀበል። በመከራችን እንመካ እንጂ አንፈር በመከራ ጊዜ ሰዎች ባያዩንም እግዚአብሔር በእውነት ያየናል።

ነገር ግን መከራ ትዕግሥትን ትዕግሥትም ፈተናን፣ ፈተናም ተስፋን፣ እንዲያደርግ እያወቅን በመከራችን ደግሞ እንመካለን።ሮሜ.፭፥፫።

መከራን በትዕግሥት መቀበል ክርስቶስን መምሰል ነው። በእምነት የምንቀበለው መከራ ትዕግሥተኞች እንደሚያደርገን እንወቅ። እስከመጨረሻው የተገሠ እርሱ ይድናልና በትዕግሥታችሁ ብዛት ነፍሳችሁን ታድናላችሁ፡ የተባለውም የሚፈጸመው በመከራ ነው። በመሆኑም በመከራ ጊዜ ጸንቶ መገኘት ይገባናል።

 

 

Continue reading …’Mekera’

If you are unable to open the PDF file, please upload the Mekera file onto your PC.

 

 

 

 

 

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: