Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • November 2010
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    2930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for November, 2010

ኢትዮጵያውያኖች፡ የዋኅ ወይስ ሞኞች?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 28, 2010

ርግጥ ኢትዮጵያ ሀገራችን ብዙ የተባለላት የፅኑ ሃይማኖት አገር ስትሆን ሕዝቧም በእምነቱ በአምልኮ እግዚአብሔር እጅግ የበረታ ነው።

ማስተዋል ለቻለ የገነት ምድርነቷ ለዛ መዓዛ ሽታ ጣዕም እስከ አሁን ይሰማል። እንስሳት እርባታ ተፈጥሯዊ ባሕል ነውና ባለ ሀገሩ ሕዝብ ለቤተሰቡ የሚሆን የወተት ላም አለው። አገራችን የማዕድናትና የውኃ ሰገነት እንደመሆኗ፡ የዓመት ቀለብ ከሦስት እስከ አራት ወራት በሚሆን ዝናብ ሊመረት ይችላል።

የኢትዮጵያንም ሕዝብ ቀረብ ብሎ በደንብ ለታዘበ የተደላደለ፡

ዕግስተኛ፡ እንግዳ ተቀባይ ፍፁም፡ የዋሕ ነፃነቱንና ሀገሩን የሚወድ ኃያል ህዝብ ነው። ብሩህ አዕምሮውም አለ፡ ፍፁም መንፈሳዊ ነው። ታዲያ ኢትዮጵያ ይህን ሁል ፀጋ ለመጎናጸፍ በቅታ ሳለ፡ ለምን ይሆን እድሜ ልኳን ሰላም በማጣት፡ በረሃብና ችግር ላይ ልትወድቅ የበቃችው? ለምንስ ይሆን ኢትዮጵያውያን ሀብት ንብረታቸውን ለራሳቸው ሲጠቀሙበት ታይቶ የማይታወቀው? ከነፍስ ማሳደሪያ ይህል ያለፈ ሊጠቀሙበት ፈጽሞ በጭራሽ አልተፈቀደም። በሀብትና በድሎት ብዛት ሕገ እግዚአብሔርን ትተውና ረስተው የቃየንን እንዲሁም የሰዶምና ገሞራን መንገድ እንደተከተሉት ባዕዳን በራሳቸው መብት ስለሌላቸው ነውን? ግብጽ የጊዮን ወንዝን በሚመለከት የኢትዮጵያን ሕዝብ ለዘመናት በትዕቢትና በንቀት እየተመለከተች ፈላጭ ቆራጭ ለመሆን የበቃችው ይህን ማንነታችንን በደንብ አጠንቅቃ ስለምታውቅ ይሆን?

በሌላ በኩል ግን ኢትዮጵያውያን ሞኞች መሆናችንን፡ የያዝነውን ፤ ጥሩም ሆነ መጥፎ ነገር ፤ ቶሎ እንደማንለቅ ዓለም አውቆልናል፡ መጽሐፍ ቅዱስም ይህን ይነግረናል። የዋህነት ጥሩ ነገር ነው፡ ግን ልባችንን በጋሻችን መከላከል ካልቻልን በቀላሉ የጠላት እራት ለመሆን እንበቃለን። የሚገርመው ደግሞ ልባማንታችን ብልጣማነታችንን በአገራችን ሰው ላይ ብቻ እያሳየን መምጣታችን ነው። ያገርን ሰው ማክበሩን ትተናል፡ ላገር ሰው ቅድሚያውን መስጠቱን ረስተናል፡ እርስ በርስ ለመተማመን እየቸገረን መጥቷል። ለባዕዱ እና ባዕዳዊ ለሆኑ ነገሮች ግን እራሳችንን ግልጥ አድርገን ለመቅረብ ደቂቃም አይወስድብንም ። ይህም አሳዛኝ ክስተት ማናልባት ካለማወቅ፡ ከስንፍናና ከመንፈሣዊ ድክመት የሚመነጭ ሊሆን ይችላል። ወንድሞቻችንን እህቶቻችንን ሳናምን፡ ሳናከበርና ሳንወድ እንዴት ባዕዱን ልናምን ልናከብርና ልንወድ እንችላለን? ጠላትን ከራስ አብልጦ እንዲወድ የሚያዝ መንፈሥ ከእግዚአብሔር ሳይሆን ከሰይጣን ብቻ ነው ሊሆን የሚችለው።

እኛ ኢትዮጵያውያን ሞኞች እንድንባል ካደረጉን ሁኔታዎች አንዱና ዋንኛው ከስህተቶቻችን ወይም ካለፈው ታሪካችን ለመማር ዝግጁ ባለመሆናችን ይመስለኛል። ያለፈው ታሪክ የመጪው ታሪክ መስተዋት ነው እንዲሉ…”እነሆ፥ እኔ እንደ በጎች በተኵላዎች መካከል እልካችኋለሁ፤ ስለዚህ እንደ እባብ ልባሞች እንደ ርግብም የዋሆች ሁኑ። [ማቴ.10:16]ይለናል

ኢትዮጵያውያን በሦስቱም ኪዳኖች በሕጉልቦና በሕጉኦሪት እንዲሁም በሕጉወንጌል በምድር ላይ በብቸኝነት የተጓዙ ብቸኛ የሃይማኖት ቅርስ ስለተደረጉ ተገዥነታቸው ለክርስቶስ ኢየሱስ ብቻ ሆነና ለሥጋውያንም ባርነት ሆነ ለተቃዋሚ መንፈሳውያን የሕሊና ባርነት ቀንበር ሳይንበረከኩ በነጻነትና በድሃነት ከዘመናት መጨረሻ ጫፍ ላይ ደርሰዋል።

የተትረፈረፈ የገነት ልማላሜና የግዮን ወንዝ ከነገባሮቹ የውኃ ሀብት ባለጠግነት ከኢትዮጵያውያን አልፎ ሱዳንን ያህል አገርና ዝናብ ብዙ ጊዜ የሌለባትን የግብጽን በዳም አፈር ደልድሎና አጠጥቶ አለምልሞ ሕዝቦችን አጥግቦ ይኖራል።

በኢትዮጵያ ስለሚገኝ ሀብት ንብረት በዐረቦች ቀደም ብሎ የታወቀ ቢሆንም በቀሪው ዓለም ግን አውሮፓውያን ወደ ሀገሪቱ መግባት እስከጀመሩበት እስከ 15ኛው መቶ ዓመት መጀመሪያ ድረስ የታወቀ አይደለም። ኢትዮጵያውያን ስለመንፈሳዊ ሕይወት እንጂ ስለ ሀብት ንብረት የማድነቅና የመጻፍ የላቸውም። ስለመንፈሳዊ ስጦታቸውም ቢሆን እንደ ግብጻውያንና ዐረቦች የማዳነቅ የይስሙልኝ የይወቁልኝ ባሕል ስላልተሰጣቸው በኢትዮጵያ ከሚሆነው ሁሉ አንጻር ሲታይ ምንም ያህል አልጻፉም አላወሩም ማለት ይቻላል።

ዐረቦች ከጥንት ጀምሮ እስከ አፄ ኃይለሥላሴ ድረስ የሚሰደዱባትን እንደአገራቸው የሚኖርባትን እንግዳ ተቀባይ ኢትዮጵያን ስለሚያውቋት፡ በቱርክ የእስልምና የበላይነት ግራኝ አሕመድ በዘመኑ በኢትዮጵያ ባልታወቀ ጠብመንጃ መድፍ አስታጥቀው በማስነሳት ለጦርነትና ለዝርፊያው ከቱርክ እስከ የመን ከፋርስ እስከ ሞሮኮ (መቅረብ) ተሳትፈውበታል። በዓለም ላይ ገናና ለነበረችው ኦቶማን ቱርክ ከኢትዮጵያ ይጫንላት የነበረው ዘረፋ በተለይ ወርቁ በእጅግ እንደጠቀማት ይነገራል። የኢትዮጵያ ሀብት፡ ማሩና ወተቱ፡ ወርቁና ዕንቁው፡ ስንዴውና ወርቁ፡ ወንዙና አፈሩ ለኢትዮጵያውያን ምንም ጠቅሞ አያውቅም።

በአሁኑ ትውልድ ደግሞ፡ የአገራችን ታሪካዊ ጠላቶች የሆኑት ግብጾች፡ አረቦችና ቱርኮች በምጣኔ ኃብት ሰብብ ወደ ኢትዮጵያ እየገቡ የተፈጥሮ ኃብቶቿን ለመቆጣጠር፡ ብሎም ሕዝቦቿን በመንፈሣዊ ባርነት ለመግዛት ታይቶ በማይታወቅ መልክ በመንቀሳቀስ ላይ ይገኛሉ።

በብዙ ሚሊየን የሚቆጠሩ የአርመንና የግሪክ ክርስቲያኖችን በመጨፍጨፍ ዝናን ያተረፈችው ቱርክ፡ ባሁኑ ጊዜ ወደ ጥንቱ የእስልምና አኗኗር በመመለስ ባካባቢዋ ብሎም በአውሮፓ፡ በአፍሪቃ የሚገኙትን ክርስቲያኖች እንደገና በመዋጋት ላይ ትገኛለች። ቱርክ በኩርዲስታን በቅርቡ ሊመሠረት ከሚችለው ከአሹር መንግሥት ጋር በመሆን በእየሩሳሌም ላይ ጥቃት አድርሳ ክርስቶስን ለመዋጋት እንድተዘጋጅ ነብያት በትንቢት የተነገሩላት አገር ናት።

እንደሚታወቀው በ16ኛው መቶ ክፍለ ዘመን መጨረሻ በኦሮሞ ሕዝቦች ዘንድ ጂማ፡ ጌራ፡ ጉማ፡ ሊሙ፡ ራያና ጎማ የተሰኙ የእስልምና ማዕከላት ተመሠረቱ። እነዚህ ሁሉ አካባቢዎች ጥንተ ክርስቲያኖች ናቸው። በ19ኛው መቶ ክፍለ ዘመን መጀመሪያም ከየመንና ከሂጃዝ በሚመጡ የእስላም አስተማሪዎች ተጽዕኖ ሥር ወደቁ። በጎረቤት አገር በሱዳን እስልምናን ለማስፋፋት ሲዳንን የሚገዙትን አንግሎ ሳክሶኖች የማስወጣት ዓላማ የነበረው አንድ የመሐዲስቶች እንቅስቃሴ ነበር። በአንድ በኩል ዐፄ ዮሐንስ በመሐዲስቶች ተከብበው ለነበሩት ግብጾች የመውጫ በር በመስጠታቸው እና በሌላ በኩል ደግሞ ዓፄ ዮሐንስ በግድ ክርስቲያኖች ሁኑ አሉንየሚሉ ወደ ሱዳን የኮበለሉ ሙስሊሞች አቤቱታ በማቅረባቸው የመሐዲስቶች ጥላቻ በንጉሡ ላይ ተጠናከረ። በመሆኑም በ1880 .. ጥር 10 ቀን መሐዲስቶች በቱርክ እየተደገፉ እስከ ጎንደር ድረስ ገብተው አያሌ ጥንታውያን አብያተ ክርስቲያናትን አቃጠሉ፡ ሕዝቡን አረዱ፡ ቅርሶችን አወደሙ፤ ከዚህም አልፈው ለዐፄ ዮሐንስ ኅልፈት ምክንያት ሆኑ።

ቱርኮች ያለ ጎራዴ እየዘመቱ ነው

የቱርክ የጨርቃጨርቅ ፋብሪካዎች፡ በተለይ ፋሺንን የተከተሉና የገረጡ ጂንሶችን የሚያመረቱት ፋብሪካዎች ጥንቃቄ የተሞላባቸው የአሠራር ባህል ስለሚጎድላቸው እስከ ትናትናው ዕለት ድረስ 50 የፋብሪካ ሠራተኞች ህይወታቸውን አጥተዋል። የቱርክ የጨርቃጨርቅ ኢንዱስትሪ እስክ 20.000 የሚጠጉ ሠራተኞችን ባገሪቱ ቀጥሮ ያሠራል፡ ታዲያ የፋብሪካ ሠራተኞቹ ጂንሶችን ለማገርጣት የሚጠቀሙበት እጅግ አደገኛና ጨረራማ አሸዋ በሚያፈነጥቀው አቧራ ጠንቅ ምክንያት በሚቀጥሉት ወራት እስከ 5000 የሚሆኑ ሠራተኞች ሕይወታቸውን እንደሚያጡ ይነገራል

ከነዚህ የቱርክ የጨረቃጨርቅ ፋብሪካዎች መካከል አንዳንዶቹ በኢትዮጵያም የፋብሪካዎቻቸውን አዳራሾች እየሠሩ ነው። በኢትዮጵያ አገራችን በአሁኑ ወቅት ወደ 40 የሚጠጉ የቱርክ ኩባንያዎች፤ የባሕልና የሃይማኖት ተቋሞች በሰፊው በመንቀሳቀስ ላይ ይገኛሉ። ከትምህርት ቤት እስከ ጨርቃጨርቅ ፋብሪካ ድረስ ቱርኮች ነጻ የሆነውን አውቶኖሚ አግኝተው በኢትዮጵያውያን ኑሮ ዘንድ ቸል ሊባል የማይቻል ሚና በመጫወት ላይ ይገኛሉ። በቀላሉ ህሊናቸው ሊታጠብ የሚችሉት የዋህ ኢትዮጵያውያን በቱርክ ትምህርት ቤቶች የኢትዮጵያን ሳይሆን የቱርክን ብሔራዊ መዝሙር እንዲዘምሩ በመደረግ ላይ ይገኛሉ። የቱርክ ፋብሪካዎችና የንግድ ተቋማት የሚቀጥሯቸው ሰራተኞች የእስልምና ተከታይ የሆኑ ኢትዮጵያውያን ብቻ ሊሆኑ እንደሚገባቸው በግልጽ ይናገራሉ፡ ክርስቲያኖችም ለምስር ወጥ ሲሉ ሃይማኖታቸውን ከቀየሩ የሥራ ቦታ እንደሚሰጣቸው ቃል እየተገባላቸው ነው። ሴቶች ሠራተኞችም እስላማዊ አለባበስን እንዲያጠብቁ ትዕዛዝ ተላልፎ በሥራ ላይ ውሏል።

ይህን መሰሉ ጉድ በታሪካችን ታይቶም ተሰምቶም የማይታወቅና እጅግ በጣም አሳፋሪ የሆነ ጉድ ነው። ክርስቲያን እህቶቻችን ባሕር ማዶ ተሻግረው ወደ እስላም አገር በመጉረፍ የባርነት ቀንበር ውስጥ ይገባሉ፡ የኢትዮጵያ ዜግነት ያላቸው ሙስሊሞች ግን በክርስቲያኗ ኢትዮጵያ ደመወዝ እየተከፈላቸው ከቤተሰቦቻቸው ጋር አብረው በሰላም ይኖራሉ።

ይህ ሁሉ ጉድ እግዚአብሔር በሰጠን በውዲቷ አገራችን ፡ በታሪካዊ ጠላቶቻችን አማካይነት በኛ ትውልድ በመከሰቱ ደሙ የማይፈላበት ኢትዮጵያዊ ይኖራልን?ለልጆቻችንና፡ ለመጪው ትውልድስ ምን ብለን እናወራ ይሆን? እውነት እኛ ኢትዮጵያውያን ይህን ያህል ሞኞች ነን? ወይስ ሌላ ምስጢር ይኖር ይሆን?

እናንተ ድሆች ብጹአን ናችሁ፡ የእግዚአብሔር መንግሥት የእናንተ ነውና።” “እናንተ አሁን የምትራቡ ብፁአን ናችሁ ትጠግባላችሁና። እናንተ አሁን የምታለቅሱ ብፁአን ናችሁ፡ ትስቃላችሁና። ሰዎች ሁሉ ስለ ሰው ልጅ ሲጠሏችሁ ሲለዩአችሁ ሲነቅፎአችሁም ስማቸውንም እንደ ክፉ ሲያወጡ ብፁአን ናችሁ። እነሆ፡ በሰማይ ዋጋችሁ ታላቅ ነውና። በዚያን ቀን ደስ ይበላችሁ ዝለሉም አባቶቻቸው ነቢያትን እንዲህ ያደርጉባቸው ነበርና። ነገር ግን እናንተ ባለጠጎች ወዮላችሁ፡ መጽናናታችሁን ተቀብላችኋልና። እናንተ አሁን የጠገባችሁ ወዮላችሁ፡ ትራባላችሁና። እናንተ አሁን የምትስቁ ወዮላችሁ፡ ታዝናላችሁና ታለቅሳላችሁ።” [ሉቃ. 6:20-25] “በመንፈስ ድሆች የሆኑ ብፁአን ናቸው፡ መንግሥት ሰማያት የነሱ ናትና። የሚያዝኑ ብፁአን ናቸው፡ መጽናናትን ያገኛሉና። የዋሆች ብፁአን ናቸው፡ ምድርን ይወርሳሉና። ጽድቅን የሚራቡና የሚጠሙ ብፁአን ናቸው፡ ይጠግባሉና።” [ማቴ. 5:3-69]

 



Posted in Ethiopia | Tagged: | Leave a Comment »

Egypt Should Pay For The Water

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 24, 2010

Without some kind of negotiated agreement on how to share the waters, the risk is growing that conflicts will occur and those conflicts will be violent.”

Talking about war

Ethiopian Prime Minister Meles Zenawi told Reuters on Tuesday that Egypt could not win a war with Ethiopia over the River Nile and that Cairo was supporting rebel groups in an attempt to destabilize Ethiopia.

Well, the most valuable commodity in the world today, and likely to remain so for much of this century, is not oil, not natural gas, not even some type of renewable energy. It’s water—clean, safe, fresh water.

When you want to spot emerging trends, always follow the money. Today, many of the world’s leading investors and most successful companies are making big bets on water. Do a little research, and it’s easy to see why. There simply isn’t enough freshwater to go around, and the situation is expected to get worse before it gets better.

According to current studies, the worldwide scarcity of usable water worldwide already has made water more valuable than oil.

In the Unites States, in a state where water has become an increasingly scarce commodity, a growing number of farmers are betting they can make more money selling their water supplies to thirsty cities and farms than by growing crops.

In the past, Ethiopia has never put anything in place to manage her immense water resources, not to mention regulated river systems.

Predictions of “water wars” are commonplace, and yet they hardly ever happen: It’s almost always cheaper to cut a deal and share the water. But the Nile basin contains 400 million inhabitants, and Egypt and Sudan, with only 120 million people, are using almost all of its water.

After he signed the Egyptian-Israeli peace treaty in 1979, Egyptian President Anwar Sadat said: “The only matter that could take Egypt to war again is water.”

Well, the world kept turning, and now a potential war over water is creeping onto Egypt’s agenda.

Egypt is the economic and cultural superpower of the Arab world: Its 78 million people account for almost a third of the world’s Arabic-speaking population. But 99 percent of it is open desert, and if it were not for the Nile river running through that desert, Egypt’s population would not be any bigger than Libya’s (5 million). So Cairo takes a dim view of anything that might diminish the flow of that river. For thousands of years Egypt has arrogantly defended its right to use the Nile’s waters as it pleases.

Now, amid warnings of conflict and crop failure, the balance of power is starting to change as other countries like Ethiopia make new claims on the water.

If nations become rich and influential by selling their natural resources like Oil and Gas, countries like Ethiopia should also begin charging those ungrateful Egypt and Sudan for using the waters of the river Nile. Ethiopia has authority and moral legitimacy to charge a higher fee for its rivers then oil and gas.

There’s no easy way out of this impasse. But one possible alternative option would be for Ethiopia to act as Egypt’s “water banker.”

Lake Nasser, the 340-mile-long reservoir behind the Aswan High Dam, holds a whopping 157 billion cubic meters of water. But an estimated 10 billion cubic meters–nine percent of the water that reaches Lake Nasser each year–never makes it to a faucet or an irrigation ditch; it evaporates into the cloudless desert skies of southern Egypt. That’s enough drinking water for 20 million Egyptians–a quarter of the population.

Evaporation isn’t much of a problem in equatorial Africa, where the White Nile begins, and there’s a lot of fertile land as well.

Egypt should invest some of its water there, rather than lose it to evaporation in the Sahara.



Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Origin of the Egyptian Zar Possession Cult

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 14, 2010

 

 

 

Do those Ethiopian sisters of ours working as maids in the Middle East have any particular mission in this context?  Many of those Ethiopian women are natives to the exact same area where “Zar” supposedly has its origin.

The Zar possession cult is not just based in Egypt – it boasts high numbers across North Africa and parts of the Middle East, including Arabia and Iran. For the most part, the cult is primarily aimed at healing illnesses and misfortunes through spiritual possession of members (mostly black women) by a group of spirits named zar.

These spirits are known as ‘Masters’, ‘Angels’, ‘Lords’ or ‘Blessed Ones’, and when disturbed, possess a person, thereby causing illness. However, the Zar cult state that it is possible to come to terms with the spirit by appeasing the spirit’s terms for withdrawing. This is usually achieved with an appropriate sacrificial and ritual ceremony.

In recent decades the history and the origin of the Zar cult has attracted the attention of western scholars. There is little doubt among experts that it was introduced into the Middle East by black slaves from modern day Ethiopia, where it is believed it originated from. However, there was little conclusive evidence in the early stages of the study of the Zar although the consensus is correct.

The suggestion of an Ethiopian or rather Abyssinian origin can be traced back to a scholar named C. B. Klunzinger in 1877. He was a former quarantine doctor in Qusayr on the Upper Egyptian Red Sea coast and was the first westerner to write about the cult. He wrote “Among the women zikrs are not indulged in, but the tendency to ecstasies is even much greater among the more nervous sex, and to gratify this inclination they have adopted a practice which is said to have been introduced by Abyssinian female slaves, and which gradually spread to such an extent that the government felt itself called upon to forbid it. Nevertheless, it is still common among high and low, especially in Upper Egypt. The sar, a certain ginn, is the powerful genie of sickness, who throws himself upon the women by preference”.

One element heavily supporting the cult as an African influence in the Middle East is the predominance of black slaves or descendants of black slaves in the Zar cult. Black women were mostly the leaders of these cults. There are historical literary sources throughout North Africa and the Middle East that tells of black women, either slaves or descended from slaves, who dominated the leadership.

There have been many theories as to the origins of the Zar; some have said it was Assyrian, some Persian, some Africa or a combination of all. A double origin of the cult was suggested by Brenda Z. Seligman, who proposed that the name zar and the belief in zar spirits had been introduced from Abyssinia (Ethiopia), while its ritual had been introduced by black slaves from south and south-western Sudanese tribes and derived from their cult of tribal and ancestral spirits. The theory that the Zar cult was founded by Abyssinians is weakened by the fact that the slave members were considered ‘black’ or ‘negro women’; since Abyssinians were considered to be brown rather than black, this suggests a non- Abyssinian background. In addition to this, W. Lane writes that “the slaves who are termed Abyssinians are not from the country properly called Abyssinia, but from the neighbouring territories of the Gallas.” These women would also call themselves Abyssinians. This makes it even more difficult to trace the cult’s origins.

An Ethiopian background is the most sensible to date – the earliest mention of possession by zar spirits comes from Ethiopia and the word ‘zar’ in Arabic seems to have been borrowed from Amharic. However, there are scholars who do not agree with this conjecture, leaving us still with an unclear picture as to where the origins of this fascinating cult lie.

 

__________________________________________________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , | Leave a Comment »

Adiós al Gran Neftenga – Haile Gebreselassie

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 9, 2010

ደህና ሁን፡ አንጋፋው ነፍጠኛበሚል ርዕስ፡ በየእለቱ በስፓንኛ ቋንቋ እየታተመ የሚወጣው ታዋቂው የስፖርት ጋዜጣ ማርካለጀግናው አትሌታችን ለኃይሌ ገብረሥላሴ ያለውን አድናቆት በዝርዝር አቀረበ። አንባብያኑም በአንድ ድምጽ፡ ፕላኔታችን ይህን የመሰለ ድንቅ፡ ትሁትና ሁልጊዜ ፈገግተኛ የሆነ ስፖርተኛ አይታ አታውቅምእያሉ ኃይሌ ከስፖርቱ ዓለም በመሰናበቱ የተሰማቸውን ሃዘን ይገልጣሉ። የእነ ክርስቲያኖ ሮናልዶን ታሪክ ሌት ተቀን የመጀመሪያው ገጽ ላይ ተለጥፎ ማንበብ ሰልችቶን ነበር፡ ጋዜጣው የኃይሌን ታሪክ ፊት ለፊት በትልቁ ስላቀረበልን ተደስተናል፡ አንድ ትክክለኛ ስፖርተኛ ቢኖር ኃይሌ ብቻ ነው፡ በኃይሌ ምክኒያት ወደ ሩጫው ዓለም ገብተናል፡ የሚቀጥለውን ዝነኛ የ አስቱሪያ ሽልማት(Premio Prínicpe de Asturias) ማግኘት አለበት ይላሉ“በእውነት ልብ የሚነካ አድናቆት ነው

Con el adiós de Gebreselassie se marcha también un trozo del atletismo. Nunca nadie ha dignificado de esa manera este deporte y tardará mucho tiempo en salir una figura de tan enorme calibre. El mejor fondista de todos los tiempos triunfó en todo lo que se propuso, dejando momentos inolvidables en la historia del atletismo.

De la privilegiada estirpe de los etiopes Gebreselassie forjó su organismo a base de sufrimiento. De niño tenía que correr todos los días 10 kilómetros en busca de agua hasta transformar esa distancia en un simple paseo para él. En 1993, con tan sólo 20 años, subió al trono del fondo mundial, imponiéndose en los 10.000 metros del Mundial de Stuttgart.

Los récords empezaron a caer como la espuma y no tardó en convertirse en plusmarquista mundial de las dos distancias. En 1996, y tras volver a ganar el Mundial de los 10.000 en Suecia, tocó el cielo proclamándose campeón olímpico en Atenas con un superioridad aplastante. En sólo tres años Gebreselassie había revolucionado el atletismo. ¿Cuál era su techo?

El Jefe

Apodado ‘Neftenga’ (jefe en etiope) siguió repartiendo exhibiciones y alegría llí donde iba. En el año 2000 llegaría ‘la carrera’. En los Juegos Olímpicos de Sidney Gebreselassie llevó su leyenda a un punto jamás conocido después de protagonizar la que sería proclamada la mejor carrera de 10.000 de la historia. Después de dominar la distancia durante casi una década a Neftenga le salió un hueso y ‘para más inri’ tenía nacionalidad keniata: Paul Tergat.

 

Continue reading…

 

________________________________________________________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , | Leave a Comment »

How to Control a Nation

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 6, 2010

 

The famine in 1985 in Ethiopia was the consequence of calculated and well-planned policy decisions on the part of the West as well as the corrupt regime of Ethiopia to destabilize the country.

In the 1970s, the US refused to sell weapons to the Ethiopians government, so, Ethiopia turned to the USSR, ending its long-standing alliance with the West. Since that time US officials have sought to reestablish this important alliance. It was speculated, that, the 1984 famine would enable the West, and particularly the US, to win Ethiopia back; humanitarian assistance, they suggested, might succeed where diplomacy had failed. This was not to be. Instead, Ethiopia accepted food from the West and weapons from the USSR and its allies.

Unbeknownst to many Western observers, the US National Security Council (NSC) had known of the impending famine since the early 1980s. At a 1982 meeting on the famine, in fact, the NSC reportedly decided to withhold food from Ethiopia even though it was well known that the country was already suffering serious food shortages. According to one council member who attended the meeting, the consensus of those present was to let the famine occur in the hopes of either destabilizing the Mengistu regime or, at the very least, forcing it to make economic reforms more amenable to the US government. Regardless of one’s views on the US government’s decision to ignore the gravity of food shortages in Ethiopia, the US did not create the food shortages. However, it is precisely this question – What caused the shortages? As the famine persisted, Ethiopian officials were either embarrassed or unconcerned by it. They certainly were not prepared to make policy changes that would alleviate it. Their priorities lay elsewhere. Famine provided the opportunity – a smokescreen of chaos – to intensify resettlement and villagization, programs intended eventually to relocate most farmers in Ethiopia so that the government could control better the movements and production of the country’s food producers. Mengistu, for example, did not visit relief camps in Wollo or Tigray, the areas hardest hit by famine, until December 1984.

After it became apparent that food would not realign the Ethiopian regime, the US looked for alternative groups that, through humanitarian assistance, could be supported in their struggle against the government. Although the Ethiopian People’s Democratic Alliance (EPDA) had received $500,000 worth of “general” assistance per year from the US Central Intelligence Agency since 1981, it was not seen as terribly effective. The Reagan Administration then looked to the Tigrayan People’s Liberation Front (TPLF) as a more acceptable alternative.

Less well known or perhaps even understood by the agencies, but equally as important, is the fact that the Ethiopian government has used humanitarian assistance to reinforce the conditions that led to the famine. The government even used the assistance to extend the famine into formerly self-sufficient regions. Conservative calculations indicate that Western assistance contributed directly to conditions that led to the deaths of 250,000 to 300,000 people between 1984 and 1987.

During the Ethiopian famine of 1984-1986, Western “humanitarian” agencies collaborated with the government, both actively and passively, in programs that both intensified the famine where it existed and extended it to new areas. Many Western relief and assistance agencies are setting themselves up for a fall. This fact, in and of itself, should not be our concern. However, it is inevitable that not only will famine continue in Ethiopia but hat similar emergencies will develop elsewhere.

The following amazing short video illustrates in the best possible way how all of these came to bear. The video-interview was done back in 1985 with a former KGB agent who was trained in subversion techniques. He explains the 4 basic steps to socially engineering entire generations into thinking and behaving the way those in power want them to.

  • Demoralization

  • Destabilization

  • Crisis

  • Normalization

It’s indeed shocking, shocking because our beloved Ethiopia has been transformed in the exact same way, and followed the exact same steps. Famine, Marxist ideology, Liberation fronts, Ethnic federalism have all been the tools used by our enemies to destroy the 5000- year-old Ethiopian nation once and for all. We were kept in ignorance and indifference not to know who we exactly are. And, of course, our enemies have been unidentifiable to us, for a very long time.

______________________________________________


Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: