AddisEthiopia Weblog

Ethiopia’s World

ያለ ምላስ ከተፈጠረው ልጅ ሆድ 24 እባቦች ወጡ

Posted by addisabram on January 16, 2012


አካለ ስንኩል (ሽባ) ሆኖና፡ እጅ እና እግሩ በአካሉ ተሣሥረውበት የነበረው የቄሱ ልጅ በሥላሴ ጠበል ከሽባነት እየተላቀቀና እየተፈወሰ ነው። ምላስ እንኳ አፉ ላይ ሳይወጣለት የተፈጠረው ይህ ልጅ በውስጡ አስረውት የነበሩት 24 እባቦች በጠበል ተነቅለው ከሆዱ ከወጡለት በኋላ፡ እጆቹና እግሮቹ ተዘረጉለት፡ ምላሱ ወጣለት፡ የባሕር አንበሳ እንደሚያሰማው ዓይነት ድምጽ ቢተነፍስም አሁን ቀስበቀስ መናገርም ጀምሯል።


___________________________

Advertisement

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out / Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out / Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out / Change )

Connecting to %s

 
Follow

Get every new post delivered to your Inbox.