ያለ ምላስ ከተፈጠረው ልጅ ሆድ 24 እባቦች ወጡ
Posted by addisabram on January 16, 2012
አካለ ስንኩል (ሽባ) ሆኖና፡ እጅ እና እግሩ በአካሉ ተሣሥረውበት የነበረው የቄሱ ልጅ በሥላሴ ጠበል ከሽባነት እየተላቀቀና እየተፈወሰ ነው። ምላስ እንኳ አፉ ላይ ሳይወጣለት የተፈጠረው ይህ ልጅ በውስጡ አስረውት የነበሩት 24 እባቦች በጠበል ተነቅለው ከሆዱ ከወጡለት በኋላ፡ እጆቹና እግሮቹ ተዘረጉለት፡ ምላሱ ወጣለት፡ የባሕር አንበሳ እንደሚያሰማው ዓይነት ድምጽ ቢተነፍስም አሁን ቀስበቀስ መናገርም ጀምሯል።
___________________________
Advertisement
Like this:
Be the first to like this post.
This entry was posted on January 16, 2012 at 8:37 pm and is filed under Ethiopia.
Tagged: Ethiopia, Ethiopian Churches, Ethiopian Monasteries, Selassie, Yerer Gedam, Yerer Selassie, Yerer Trinitiy Monastery. You can follow any responses to this entry through the RSS 2.0 feed.
You can leave a response, or trackback from your own site.